es
Feedback
የአእላፋት ዝማሬ | Melody of Myriads

የአእላፋት ዝማሬ | Melody of Myriads

Ir al canal en Telegram

እንዳልዘምር የሚከለክለኝ ምንድን ነው?

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram የአእላፋት ዝማሬ | Melody of Myriads

El canal የአእላፋት ዝማሬ | Melody of Myriads (@janyared_2) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 47 029 suscriptores, ocupando la posición 1 206 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 697 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 47 029 suscriptores.

Según los últimos datos del 27 julio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -408, y en las últimas 24 horas de 4, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 16.53%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 6.06% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 7 774 visualizaciones. En el primer día suele acumular 2 851 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 63.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
እንዳልዘምር የሚከለክለኝ ምንድን ነው?

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 28 julio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

47 029
Suscriptores
+424 horas
-577 días
-40830 días
Archivo de publicaciones
4ኛ ትውልድ ሱባዔ ጉባኤ ስልጠና መካፍል የምትፈልጉ በድሬዳዋ እና አቅራቢያ የምትገኙ በሙሉ ከዚህ በታች ባለው መስፈንጠሪያ(ሊንክ) ይመዝገቡ። https://forms.gle/nf1UEjzps8VbSMDY7
4ኛ ትውልድ ሱባዔ ጉባኤ ስልጠና መካፍል የምትፈልጉ በድሬዳዋ እና አቅራቢያ የምትገኙ በሙሉ ከዚህ በታች ባለው መስፈንጠሪያ(ሊንክ) ይመዝገቡ። https://forms.gle/nf1UEjzps8VbSMDY7

የማደጎ ልጆች አስተዳደግ ሴሚናር ተካሄደ! ከኢጃት ፕሮጀክቶች መካከል አንዱ በሆነው በጃን ቂርቆስ አዘጋጅነት የተሰናዳ በማደጎ/ጉዲፈቻ ልጆች አስተዳደግ ላይ ያተኮረ ሴሚናር ቅዳሜ ሐምሌ 4 ቀን 201
+4
የማደጎ ልጆች አስተዳደግ ሴሚናር  ተካሄደ! ከኢጃት ፕሮጀክቶች መካከል አንዱ በሆነው በጃን ቂርቆስ  አዘጋጅነት የተሰናዳ በማደጎ/ጉዲፈቻ ልጆች  አስተዳደግ ላይ ያተኮረ ሴሚናር ቅዳሜ ሐምሌ 4 ቀን 2018 ዓ.ም.  በአፍሪክ ኅብረት ቅ/ሚካኤል ካቴድራል ሰ/ት/ ቤት በተሳካ ሁኔታ ተካሂዷል።  300 የሚሆኑ ታዳሚዎች  በተሳተፉበት በዚህ መድረክ ላይ፣ የማደጎ ልጆች አስተዳደግ መንፈሳዊ፣ ስነ ልቡናዊና ማሕበራዊ ገፅታ  ሁለንተናዊ እይታን በገነባ መልኩ ተዳሷል። በመርሐ ግብሩ ላይም "የማደጎ/ጉዲፈቻ ወላጅነት በመንፈሳዊ ዕይታ" በሚል ርዕስ ትምህርት የተሰጠ ሲሆን  "የልብ ምጥ" በሚል ርዕስ የማደጎ/ጉዲፈቻ ወላጅነት ሥነ-ልቦናዊና ማኅበራዊ ገፅታን በተመለከተ ሙያዊ ገለፃ በሥነ-ልቦና ባለሙያ ተሰጥቷል። ከትምህርታዊ ገለፃዎቹ በተጨማሪም የማደጎ/ ጉዲፈቻ ልጆችን ወስደዉ እያሳደጉ ያሉ ወላጆች የማደጎ/ጉዲፈቻ ልጆች አስተዳደግን በተመለከተ  የህይወት ተሞክሯቸውን አጋርተዋል። ይህ የልምድ ማካፈል መድረክ ታዳሚው ስለ ማደጎ ልጆች አስተዳደግ ተግባራዊ  ግንዛቤን እንዲጨብጥና አዳዲስ እውቀቶችን እንዲቀስም ትልቅ በር የከፈተ ነበር። መድረኩ በርካታ  ጉዳዮች የተዳሰሱበትና ስኬታማ የነበረ ሲሆን፣ ከተሳታፊዎችና ከተመልካቾች ለተነሱ በርካታ ጥያቄዎች ምላሽ ተሰጥቷል።  በዚህ መድረክ ላይ የተገኙት ጥቂት የማይባሉ ታዳሚዎችም የማደጎ/ጉዲፈቻ ልጆችን ለመውሰድ ያላቸውን ከፍተኛ ፍላጎት የገለጹ ሲሆን፣ ይህንን በጎ ምኞታቸውን ወደ ተግባር ለመቀየርም በቀጣይነት ያለው የስልጠና አና የማማከር አገልግሎት የሚያገኙ ይሆናል።

በኢጃት ጃን አግናጥዮስ የሚዘጋጀው ጉባኤ አግናጥዮስ የአዳጊ ልጆች የክረምት ትምህርት ላይ ለመሳተፍ የተቀመጠውን ቅጽ በመሙላት መመዝገብ ትችላላችሁ። https://forms.gle/Lwf67YChbYwSj
+5
በኢጃት ጃን አግናጥዮስ የሚዘጋጀው ጉባኤ አግናጥዮስ የአዳጊ ልጆች የክረምት ትምህርት ላይ ለመሳተፍ የተቀመጠውን ቅጽ በመሙላት መመዝገብ ትችላላችሁ። https://forms.gle/Lwf67YChbYwSjxDT7 ማሳሰቢያ፦ የ12ተኛ ክፍል የመውጫ ፈተና እና የ11ኛ ክፍልን የክረምት ትምህርት በማስመልከት፡ ተማሪዎችን ከመርሐግብሩ መሳተፍ ይችሉ ዘንድ 1ሳምንት ተራዝሟል። የተሳታፊዎች ዕድሜም ከ14-19 ዓመት ላሉ መሆኑን እንገልጻለን።

ላልተወሰነ ጊዜ ተራዝሟል። ሐምሌ 6 ሊጀምር የነበረው የጉባኤ አግናጥዮስ የክረምት መርሐግብር በ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ፈተና ምክንያት ላልተወሰነ ጊዜ የተራዘመ ሲሆን ትምህርቱ የሚጀመርበትን ቀን በዚሁ
ላልተወሰነ ጊዜ ተራዝሟል። ሐምሌ 6 ሊጀምር የነበረው የጉባኤ አግናጥዮስ የክረምት መርሐግብር በ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ፈተና ምክንያት ላልተወሰነ ጊዜ የተራዘመ ሲሆን ትምህርቱ የሚጀመርበትን ቀን በዚሁ ገጽ የምናሳውቅ ይሆናል።

በኢጃት ጃን አግናጥዮስ የሚዘጋጀው ጉባኤ አግናጥዮስ የአዳጊ ልጆች የክረምት ትምህርት ላይ ለመሳተፍ ከስር የተቀመጠውን ቅጽ በመሙላት መመዝገብ ትችላላችሁ። https://forms.gle/AdLs7RHSq
+4
በኢጃት ጃን አግናጥዮስ የሚዘጋጀው ጉባኤ አግናጥዮስ የአዳጊ ልጆች የክረምት ትምህርት ላይ ለመሳተፍ ከስር የተቀመጠውን ቅጽ በመሙላት መመዝገብ ትችላላችሁ። https://forms.gle/AdLs7RHSqPhVvfjD9

ዘመነ ክረምት (ከሰኔ 25 - መስከረም 25)

በማደጎ ልጅ አስተዳደግ ዙሪያ የተዘጋጀ ልዩ የግንዛቤ መፍጠሪያና የልምድ ልውውጥ መርሐግብር ሐምሌ 04፣ 2018 ዓ/ም ከቀኑ 7:00 በአፍሪካ ኅብረት ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ሰ/ት/ቤት አዳራሽ
+2
በማደጎ ልጅ አስተዳደግ ዙሪያ የተዘጋጀ ልዩ የግንዛቤ መፍጠሪያና የልምድ ልውውጥ መርሐግብር ሐምሌ 04፣ 2018 ዓ/ም ከቀኑ 7:00 በአፍሪካ ኅብረት ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ሰ/ት/ቤት አዳራሽ

የማደጎ ልጆች አስተዳደግ (Adoption)ላይ ያተኮረ ሴሚናር ለመመዝገብ ከታች የተቀመጠውን ሊንክ ይጠቀሙ። https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSd0v3vXzgHbmGiO10eQoe5teXkZJID5-7BMkRKBWMLYvSjuQQ/viewform 🗓️ቅዳሜ ሐምሌ 4 ⏱️ከቀኑ 7:00 ጀምሮ 📍በአፍሪካ ሕብረት ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን አዳራሽ

"አሕዛብ፡— “አምላካቸው ወዴት ነው?” እንዳይሉ፥ የፈሰሰውን የባሪያዎችህን ደም በቀል፡ በዓይኖቻችን ፊት አሕዛብ ይወቁ፤ የእስረኞች ጩኸት ወደ ፊትህ ይግባ፤ እንደ ክንድህም ታላቅነት ሊገደሉ የተፈረ
+5
"አሕዛብ፡— “አምላካቸው ወዴት ነው?” እንዳይሉ፥ የፈሰሰውን የባሪያዎችህን ደም በቀል፡ በዓይኖቻችን ፊት አሕዛብ ይወቁ፤ የእስረኞች ጩኸት ወደ ፊትህ ይግባ፤ እንደ ክንድህም ታላቅነት ሊገደሉ የተፈረደባቸውን አድን" መዝ. 79:10-11 የኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ትውልድ በምሥራቅ አርሲ በግፍ ለተገደሉ ሰማዕታት ጸሎተ ምሕላና ዝክረ ሰማዕታት አርብ ግንቦት 28/2018 ዓ.ም አካሔደ:: ሐዋርያው "አንድም ብልት ቢሣቀይ ብልቶች ሁሉ ከእርሱ ጋር ይሣቀያሉ፤ አንድ ብልትም ቢከበር ብልቶች ሁሉ ከእርሱ ጋር ደስ ይላቸዋል" በማለት እንደተናገረ በየትኛውም ሥፍራ የሚፈጸም ግድያ የቅድስት ቤተ ክርስቲያን ሁሉ ኀዘን ነው:: 1 ቆሮንቶስ 12:26 በዚህም ምክንያት የምእመናን ድምፅ ለሚሰማና ዕንባ ለሚቀበል ፣ ለተገፉት ለሚፈርደው አምላክ ስለ ሰማዕታቱ ሞት በእግዚኦታና በጸሎት በመማፀን እንዲሁም በሻማ ማብራት መታሰቢያ ተከናውኖአል:: ጸሎተ ምሕላው በጾመ ሐዋርያት ያለማቋረጥ እንደሚከናወን የተገለጸ ሲሆን ከጸሎትና ዝክረ ሰማዕታቱ ጎን ለጎን በምሥራቅ አርሲ ሀገረ ስብከት በተጠራው የማኅበራት ኅብረት ውስጥ ኢጃት በአባልነት እየሠራ እንደሆነና ዝርዝር ሁኔታዎች በሒደት የሚገለጹ መሆኑን በጉባኤው ላይ ተገልጾአል:: "በአንዳንዶችም ዘንድ ልማድ እንደ ሆነው፥ መሰብሰባችንን አንተው እርስ በርሳችን እንመካከር እንጂ፤ ይልቁንም ቀኑ ሲቀርብ እያያችሁ አብልጣችሁ ይህን አድርጉ" ዕብ. 10:25

"አሕዛብ፦ አምላካቸው ወዴት ነው? ለምን ይላሉ? የፈሰሰውን የባሪያዎችህን ደም በቀል ዓይኖቻችን እያዩ አሕዛብ ይወቁት።" መዝሙር 79:10

መጪውን የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም የልደት በዓል (ግንቦት ልደታ) ለምን፣ እንዴት እና በምን አይነት የአከባበር ስርዓት ማክበር እንዳለብን የሚያሳይ የኦንላይን ስልጠና በኢትዮጲያዊው ጃንደ
መጪውን የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም የልደት በዓል (ግንቦት ልደታ) ለምን፣ እንዴት እና በምን አይነት የአከባበር ስርዓት ማክበር እንዳለብን የሚያሳይ የኦንላይን ስልጠና በኢትዮጲያዊው ጃንደርባ ትውልድ የጃን ቅድስት ወለተ ጴጥሮስ ፕሮጀክት አዘጋጅቷል። የዚህ ስልጠና ተሳታፊ መሆን የምትፈልጉ ወጣቶች ከታች በተያያዘው ሊንክ በመመዝገብ ስልጠናውን መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን። https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSeRvipiuCXKfIrOIPZfzTKJUT3DwXCcKaVPiUz9tXV-Sg3vRQ/viewform?usp=publish-editor

በግፍ የሰቀሉት ያማረ በግ እናቱ ፣የሐዋርያው ዻውሎስም የምስክርነቱ ድንኳን የምትሆኚ የተድላና የደስታ ዘመን እመቤታችን ሆይ ሰላምታ ይገባሻል። እመ ቅድው በግዕ ዘሰቀልዎ በግፍዕ ወደብተራ ስምዕ ዘዻ
+1
በግፍ የሰቀሉት ያማረ በግ እናቱ ፣የሐዋርያው ዻውሎስም የምስክርነቱ ድንኳን የምትሆኚ የተድላና የደስታ ዘመን እመቤታችን ሆይ ሰላምታ ይገባሻል። እመ ቅድው በግዕ ዘሰቀልዎ በግፍዕ ወደብተራ ስምዕ ዘዻውሎስ ረድዕ ማርያም ዘመነ ፍግዕ ሰላም ለኪ።

የስቅለት ምንባባት - በሦስት ሰዓት ፣ በስድስት ሰዓት ፣በዘጠኝ ሰዓት
+7
የስቅለት ምንባባት - በሦስት ሰዓት ፣ በስድስት ሰዓት ፣በዘጠኝ ሰዓት

ሰውም፦ይህ በእጅህ መካከል ያለ ቍስል ምንድር ነው ይለዋል።እርሱም፦በወዳጆቼ ቤት የቈሰልሁት ቍስል ነው ይላል። ዘካ ፲፫:፮
+7
ሰውም፦ይህ በእጅህ መካከል ያለ ቍስል ምንድር ነው ይለዋል።እርሱም፦በወዳጆቼ ቤት የቈሰልሁት ቍስል ነው ይላል። ዘካ ፲፫:፮

ከዚያችም ሰዓት ጀምሮ አሳልፎ ሊሰጠው ምቹ ጊዜ ይሻ ነበር።
+6
ከዚያችም ሰዓት ጀምሮ አሳልፎ ሊሰጠው ምቹ ጊዜ ይሻ ነበር።

“በሙሴ ሕግና በነቢያት በመዝሙርም ስለ እኔ የተጻፈው ሁሉ ይፈጸም ዘንድ ይገባል አላቸው።” - ሉቃ 24፡44
+4
“በሙሴ ሕግና በነቢያት በመዝሙርም ስለ እኔ የተጻፈው ሁሉ ይፈጸም ዘንድ ይገባል አላቸው።” - ሉቃ 24፡44