ar
Feedback
የአእላፋት ዝማሬ | Melody of Myriads

የአእላፋት ዝማሬ | Melody of Myriads

الذهاب إلى القناة على Telegram

እንዳልዘምር የሚከለክለኝ ምንድን ነው?

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام የአእላፋት ዝማሬ | Melody of Myriads

تُعد قناة የአእላፋት ዝማሬ | Melody of Myriads (@janyared_2) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 47 029 مشتركاً، محتلاً المرتبة 1 206 في فئة الدين والقيم الروحية والمرتبة 697 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 47 029 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 27 يوليو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -408، وفي آخر 24 ساعة بمقدار 4، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 16.53‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 6.06‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 7 774 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 2 851 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 63.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
እንዳልዘምር የሚከለክለኝ ምንድን ነው?

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 28 يوليو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الدين والقيم الروحية.

47 029
المشتركون
+424 ساعات
-577 أيام
-40830 أيام
أرشيف المشاركات
4ኛ ትውልድ ሱባዔ ጉባኤ ስልጠና መካፍል የምትፈልጉ በድሬዳዋ እና አቅራቢያ የምትገኙ በሙሉ ከዚህ በታች ባለው መስፈንጠሪያ(ሊንክ) ይመዝገቡ። https://forms.gle/nf1UEjzps8VbSMDY7
4ኛ ትውልድ ሱባዔ ጉባኤ ስልጠና መካፍል የምትፈልጉ በድሬዳዋ እና አቅራቢያ የምትገኙ በሙሉ ከዚህ በታች ባለው መስፈንጠሪያ(ሊንክ) ይመዝገቡ። https://forms.gle/nf1UEjzps8VbSMDY7

የማደጎ ልጆች አስተዳደግ ሴሚናር ተካሄደ! ከኢጃት ፕሮጀክቶች መካከል አንዱ በሆነው በጃን ቂርቆስ አዘጋጅነት የተሰናዳ በማደጎ/ጉዲፈቻ ልጆች አስተዳደግ ላይ ያተኮረ ሴሚናር ቅዳሜ ሐምሌ 4 ቀን 201
+4
የማደጎ ልጆች አስተዳደግ ሴሚናር  ተካሄደ! ከኢጃት ፕሮጀክቶች መካከል አንዱ በሆነው በጃን ቂርቆስ  አዘጋጅነት የተሰናዳ በማደጎ/ጉዲፈቻ ልጆች  አስተዳደግ ላይ ያተኮረ ሴሚናር ቅዳሜ ሐምሌ 4 ቀን 2018 ዓ.ም.  በአፍሪክ ኅብረት ቅ/ሚካኤል ካቴድራል ሰ/ት/ ቤት በተሳካ ሁኔታ ተካሂዷል።  300 የሚሆኑ ታዳሚዎች  በተሳተፉበት በዚህ መድረክ ላይ፣ የማደጎ ልጆች አስተዳደግ መንፈሳዊ፣ ስነ ልቡናዊና ማሕበራዊ ገፅታ  ሁለንተናዊ እይታን በገነባ መልኩ ተዳሷል። በመርሐ ግብሩ ላይም "የማደጎ/ጉዲፈቻ ወላጅነት በመንፈሳዊ ዕይታ" በሚል ርዕስ ትምህርት የተሰጠ ሲሆን  "የልብ ምጥ" በሚል ርዕስ የማደጎ/ጉዲፈቻ ወላጅነት ሥነ-ልቦናዊና ማኅበራዊ ገፅታን በተመለከተ ሙያዊ ገለፃ በሥነ-ልቦና ባለሙያ ተሰጥቷል። ከትምህርታዊ ገለፃዎቹ በተጨማሪም የማደጎ/ ጉዲፈቻ ልጆችን ወስደዉ እያሳደጉ ያሉ ወላጆች የማደጎ/ጉዲፈቻ ልጆች አስተዳደግን በተመለከተ  የህይወት ተሞክሯቸውን አጋርተዋል። ይህ የልምድ ማካፈል መድረክ ታዳሚው ስለ ማደጎ ልጆች አስተዳደግ ተግባራዊ  ግንዛቤን እንዲጨብጥና አዳዲስ እውቀቶችን እንዲቀስም ትልቅ በር የከፈተ ነበር። መድረኩ በርካታ  ጉዳዮች የተዳሰሱበትና ስኬታማ የነበረ ሲሆን፣ ከተሳታፊዎችና ከተመልካቾች ለተነሱ በርካታ ጥያቄዎች ምላሽ ተሰጥቷል።  በዚህ መድረክ ላይ የተገኙት ጥቂት የማይባሉ ታዳሚዎችም የማደጎ/ጉዲፈቻ ልጆችን ለመውሰድ ያላቸውን ከፍተኛ ፍላጎት የገለጹ ሲሆን፣ ይህንን በጎ ምኞታቸውን ወደ ተግባር ለመቀየርም በቀጣይነት ያለው የስልጠና አና የማማከር አገልግሎት የሚያገኙ ይሆናል።

በኢጃት ጃን አግናጥዮስ የሚዘጋጀው ጉባኤ አግናጥዮስ የአዳጊ ልጆች የክረምት ትምህርት ላይ ለመሳተፍ የተቀመጠውን ቅጽ በመሙላት መመዝገብ ትችላላችሁ። https://forms.gle/Lwf67YChbYwSj
+5
በኢጃት ጃን አግናጥዮስ የሚዘጋጀው ጉባኤ አግናጥዮስ የአዳጊ ልጆች የክረምት ትምህርት ላይ ለመሳተፍ የተቀመጠውን ቅጽ በመሙላት መመዝገብ ትችላላችሁ። https://forms.gle/Lwf67YChbYwSjxDT7 ማሳሰቢያ፦ የ12ተኛ ክፍል የመውጫ ፈተና እና የ11ኛ ክፍልን የክረምት ትምህርት በማስመልከት፡ ተማሪዎችን ከመርሐግብሩ መሳተፍ ይችሉ ዘንድ 1ሳምንት ተራዝሟል። የተሳታፊዎች ዕድሜም ከ14-19 ዓመት ላሉ መሆኑን እንገልጻለን።

ላልተወሰነ ጊዜ ተራዝሟል። ሐምሌ 6 ሊጀምር የነበረው የጉባኤ አግናጥዮስ የክረምት መርሐግብር በ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ፈተና ምክንያት ላልተወሰነ ጊዜ የተራዘመ ሲሆን ትምህርቱ የሚጀመርበትን ቀን በዚሁ
ላልተወሰነ ጊዜ ተራዝሟል። ሐምሌ 6 ሊጀምር የነበረው የጉባኤ አግናጥዮስ የክረምት መርሐግብር በ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ፈተና ምክንያት ላልተወሰነ ጊዜ የተራዘመ ሲሆን ትምህርቱ የሚጀመርበትን ቀን በዚሁ ገጽ የምናሳውቅ ይሆናል።

በኢጃት ጃን አግናጥዮስ የሚዘጋጀው ጉባኤ አግናጥዮስ የአዳጊ ልጆች የክረምት ትምህርት ላይ ለመሳተፍ ከስር የተቀመጠውን ቅጽ በመሙላት መመዝገብ ትችላላችሁ። https://forms.gle/AdLs7RHSq
+4
በኢጃት ጃን አግናጥዮስ የሚዘጋጀው ጉባኤ አግናጥዮስ የአዳጊ ልጆች የክረምት ትምህርት ላይ ለመሳተፍ ከስር የተቀመጠውን ቅጽ በመሙላት መመዝገብ ትችላላችሁ። https://forms.gle/AdLs7RHSqPhVvfjD9

photo content

ዘመነ ክረምት (ከሰኔ 25 - መስከረም 25)

በማደጎ ልጅ አስተዳደግ ዙሪያ የተዘጋጀ ልዩ የግንዛቤ መፍጠሪያና የልምድ ልውውጥ መርሐግብር ሐምሌ 04፣ 2018 ዓ/ም ከቀኑ 7:00 በአፍሪካ ኅብረት ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ሰ/ት/ቤት አዳራሽ
+2
በማደጎ ልጅ አስተዳደግ ዙሪያ የተዘጋጀ ልዩ የግንዛቤ መፍጠሪያና የልምድ ልውውጥ መርሐግብር ሐምሌ 04፣ 2018 ዓ/ም ከቀኑ 7:00 በአፍሪካ ኅብረት ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ሰ/ት/ቤት አዳራሽ

የማደጎ ልጆች አስተዳደግ (Adoption)ላይ ያተኮረ ሴሚናር ለመመዝገብ ከታች የተቀመጠውን ሊንክ ይጠቀሙ። https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSd0v3vXzgHbmGiO10eQoe5teXkZJID5-7BMkRKBWMLYvSjuQQ/viewform 🗓️ቅዳሜ ሐምሌ 4 ⏱️ከቀኑ 7:00 ጀምሮ 📍በአፍሪካ ሕብረት ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን አዳራሽ

"አሕዛብ፡— “አምላካቸው ወዴት ነው?” እንዳይሉ፥ የፈሰሰውን የባሪያዎችህን ደም በቀል፡ በዓይኖቻችን ፊት አሕዛብ ይወቁ፤ የእስረኞች ጩኸት ወደ ፊትህ ይግባ፤ እንደ ክንድህም ታላቅነት ሊገደሉ የተፈረ
+5
"አሕዛብ፡— “አምላካቸው ወዴት ነው?” እንዳይሉ፥ የፈሰሰውን የባሪያዎችህን ደም በቀል፡ በዓይኖቻችን ፊት አሕዛብ ይወቁ፤ የእስረኞች ጩኸት ወደ ፊትህ ይግባ፤ እንደ ክንድህም ታላቅነት ሊገደሉ የተፈረደባቸውን አድን" መዝ. 79:10-11 የኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ትውልድ በምሥራቅ አርሲ በግፍ ለተገደሉ ሰማዕታት ጸሎተ ምሕላና ዝክረ ሰማዕታት አርብ ግንቦት 28/2018 ዓ.ም አካሔደ:: ሐዋርያው "አንድም ብልት ቢሣቀይ ብልቶች ሁሉ ከእርሱ ጋር ይሣቀያሉ፤ አንድ ብልትም ቢከበር ብልቶች ሁሉ ከእርሱ ጋር ደስ ይላቸዋል" በማለት እንደተናገረ በየትኛውም ሥፍራ የሚፈጸም ግድያ የቅድስት ቤተ ክርስቲያን ሁሉ ኀዘን ነው:: 1 ቆሮንቶስ 12:26 በዚህም ምክንያት የምእመናን ድምፅ ለሚሰማና ዕንባ ለሚቀበል ፣ ለተገፉት ለሚፈርደው አምላክ ስለ ሰማዕታቱ ሞት በእግዚኦታና በጸሎት በመማፀን እንዲሁም በሻማ ማብራት መታሰቢያ ተከናውኖአል:: ጸሎተ ምሕላው በጾመ ሐዋርያት ያለማቋረጥ እንደሚከናወን የተገለጸ ሲሆን ከጸሎትና ዝክረ ሰማዕታቱ ጎን ለጎን በምሥራቅ አርሲ ሀገረ ስብከት በተጠራው የማኅበራት ኅብረት ውስጥ ኢጃት በአባልነት እየሠራ እንደሆነና ዝርዝር ሁኔታዎች በሒደት የሚገለጹ መሆኑን በጉባኤው ላይ ተገልጾአል:: "በአንዳንዶችም ዘንድ ልማድ እንደ ሆነው፥ መሰብሰባችንን አንተው እርስ በርሳችን እንመካከር እንጂ፤ ይልቁንም ቀኑ ሲቀርብ እያያችሁ አብልጣችሁ ይህን አድርጉ" ዕብ. 10:25

"አሕዛብ፦ አምላካቸው ወዴት ነው? ለምን ይላሉ? የፈሰሰውን የባሪያዎችህን ደም በቀል ዓይኖቻችን እያዩ አሕዛብ ይወቁት።" መዝሙር 79:10

መጪውን የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም የልደት በዓል (ግንቦት ልደታ) ለምን፣ እንዴት እና በምን አይነት የአከባበር ስርዓት ማክበር እንዳለብን የሚያሳይ የኦንላይን ስልጠና በኢትዮጲያዊው ጃንደ
መጪውን የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም የልደት በዓል (ግንቦት ልደታ) ለምን፣ እንዴት እና በምን አይነት የአከባበር ስርዓት ማክበር እንዳለብን የሚያሳይ የኦንላይን ስልጠና በኢትዮጲያዊው ጃንደርባ ትውልድ የጃን ቅድስት ወለተ ጴጥሮስ ፕሮጀክት አዘጋጅቷል። የዚህ ስልጠና ተሳታፊ መሆን የምትፈልጉ ወጣቶች ከታች በተያያዘው ሊንክ በመመዝገብ ስልጠናውን መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን። https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSeRvipiuCXKfIrOIPZfzTKJUT3DwXCcKaVPiUz9tXV-Sg3vRQ/viewform?usp=publish-editor

በግፍ የሰቀሉት ያማረ በግ እናቱ ፣የሐዋርያው ዻውሎስም የምስክርነቱ ድንኳን የምትሆኚ የተድላና የደስታ ዘመን እመቤታችን ሆይ ሰላምታ ይገባሻል። እመ ቅድው በግዕ ዘሰቀልዎ በግፍዕ ወደብተራ ስምዕ ዘዻ
+1
በግፍ የሰቀሉት ያማረ በግ እናቱ ፣የሐዋርያው ዻውሎስም የምስክርነቱ ድንኳን የምትሆኚ የተድላና የደስታ ዘመን እመቤታችን ሆይ ሰላምታ ይገባሻል። እመ ቅድው በግዕ ዘሰቀልዎ በግፍዕ ወደብተራ ስምዕ ዘዻውሎስ ረድዕ ማርያም ዘመነ ፍግዕ ሰላም ለኪ።

የስቅለት ምንባባት - በሦስት ሰዓት ፣ በስድስት ሰዓት ፣በዘጠኝ ሰዓት
+7
የስቅለት ምንባባት - በሦስት ሰዓት ፣ በስድስት ሰዓት ፣በዘጠኝ ሰዓት

photo content
+9

ሰውም፦ይህ በእጅህ መካከል ያለ ቍስል ምንድር ነው ይለዋል።እርሱም፦በወዳጆቼ ቤት የቈሰልሁት ቍስል ነው ይላል። ዘካ ፲፫:፮
+7
ሰውም፦ይህ በእጅህ መካከል ያለ ቍስል ምንድር ነው ይለዋል።እርሱም፦በወዳጆቼ ቤት የቈሰልሁት ቍስል ነው ይላል። ዘካ ፲፫:፮

ከዚያችም ሰዓት ጀምሮ አሳልፎ ሊሰጠው ምቹ ጊዜ ይሻ ነበር።
+6
ከዚያችም ሰዓት ጀምሮ አሳልፎ ሊሰጠው ምቹ ጊዜ ይሻ ነበር።

“በሙሴ ሕግና በነቢያት በመዝሙርም ስለ እኔ የተጻፈው ሁሉ ይፈጸም ዘንድ ይገባል አላቸው።” - ሉቃ 24፡44
+4
“በሙሴ ሕግና በነቢያት በመዝሙርም ስለ እኔ የተጻፈው ሁሉ ይፈጸም ዘንድ ይገባል አላቸው።” - ሉቃ 24፡44