es
Feedback
ʜᴀʟᴀʟ™

ʜᴀʟᴀʟ™

Ir al canal en Telegram

خُذ ماشئت ، لا تستأذن بنشر الخير🤍. Cross @Ifendim

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram ʜᴀʟᴀʟ™

El canal ʜᴀʟᴀʟ™ (@halal_post) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 11 069 suscriptores, ocupando la posición 8 296 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 3 026 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 11 069 suscriptores.

Según los últimos datos del 03 julio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -198, y en las últimas 24 horas de -4, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 8.60%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 5.97% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 952 visualizaciones. En el primer día suele acumular 661 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 19.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
خُذ ماشئت ، لا تستأذن بنشر الخير🤍. Cross @Ifendim

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 04 julio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

11 069
Suscriptores
-424 horas
-537 días
-19830 días
Archivo de publicaciones
ገጠር ለሆናቹት መልካም ዜና ላሟ በእጃቹ ናት 😋🐄

Repost from N/a
📣 እንዴዴዴዴ ኧረ ፍጠኑ ጥያቄ እና መልስ ጀምረናል
ጥያቄ
1,ነብዩ ሙሀመድ ሰ.ዐ.ወ እናታቸው ሲሞቱ የስንት አመት ልጅ ነበሩ Free promoter😏 @Smile_waverbot

እስቲ አንድ ጊዜ ሁላችንም ቆመን ደስ ይላል እንበል🙂

Mensaje de voz00:07

ኢምራን ምን እኛ አጠፋን የተሸነፈው አርቴታ😭

አልሃምዱሊላህ ❤️

PSG ሰላም አስከበረ🖤

ስላም ለሰዉ ልጅ የዉሀ ያህል አስፈላጊ ነዉ 🖤

Fersenal😂

ኢብኑል ቀይም 🤎 እንዲህ ይላሉ:
"ነፍስህ ልክ እንደ ጠላትህ ናት፤ ቁርጠኛ መሆንህን ካወቀች ትታዘዝልሃለች። ከአንተ በኩል ድክመትን ካየች ግን ምርኮኛ ታደርግሃለች።"
— [በዳኢ አል-ፈዋኢድ፣ ቅጽ 3፣ ገጽ 1202]

Dear የባድ ወልድስ & ሸምሱ
አያመተሽሪቅ ዛሬ ያልቃል እና ነገ ሱቅ እንምትከፍቱ ተስፋ አደርጋለው እኛ ተማሪዎች ሞትንባቹኮ😭 pls ነገ በጠዋት ክፈቱ እሺ🥹

የጉልበተኛውና የብልሁ ሰው እውነተኛ ታሪክ!" 😂 #የተቀነጨበ ​በእውነት አስቂኝና አስተማሪ የሆነ እውነተኛ ታሪክ ነውና ተጋበዙልኝ፦ □ ​አንድ የየመን ተወላጅ ሳዑዲ ዓረቢያ ሄዶ በስደት እየለፋ ቆንጆ ገንዘብ ያከማቻል። ወደ ሀገሩ ተመልሶም ሰንዓ (የየመን ዋና ከተማ) ውስጥ አንድ መሬት ገዝቶ ያጥርና እንደገና ወደ ስደት ይመለሳል። ​ከዓመታት በኋላ ከስደት ሲመለስ፣ አንድ ትልቅ ባለጉልበት ቀማኛ መሬቱን በሃይል ነጥቆ ህንጻ እየገነባበት እንደሆነ ያያል። የአካባቢው ሰዎች "ይህ ሰው በጣም ጉልበተኛ ነው አትችለውም፤ ይልቅ ነገሩን ለአላህ ተወው ይሉታል። ምስኪኑ ሰውዬም ራሱን ነቅንቆ ነገሩን ወደ ፈጣሪ ያስጠጋና የመሬቱን የባለቤትነት ማረጋገጫ ሰነዶችን ይዞ ለሶስተኛ ጊዜ ወደ ስደት ይጓዛል። ​ቀማኛው ሰውዬ ህንጻውን ባለ ሁለት ፎቅ ሰርቶ አጠናቆና አሳምሮ ለኪራይ እስኪያወጣው ድረስ ባለመሬቱ ከስደት አይመለስም። እርግጥ ነው፣ ይህ ጉልበተኛ መሬቱን በሃይል ቀማ እንጂ እውነተኛው ባለቤት ማን እንደሆነ አያውቅም ነበር። ​ባለመሬቱ በረሃብ እንደተጠቃ ሰው መስሎ ወደ ቀማኛው ዘንድ ይሄድና ህንጻውን ሙሉ የዓመት ኪራይ በ"ካሽ" ከፍሎ ይከራየዋል። ​ከዚያ በኋላ የሆነውን ስሙ! ይህ ብልህ ሰው የህንጻውን ቁልፍ በእጁ ካስገባ በኋላ፣ የድሮውን የመሬት ባለቤትነት ማረጋገጫ ሰነዶቹን ይዞ ይነሳና... ከቀማኛው ሰውዬ የሚበልጥ ወደሚገዝፍ ሌላ "ትልቅ ባለጉልበት" ዘንድ ይሄዳል። መሬቱንና በላዩ ላይ የተሰራውን ፎቅ በሙሉ ድፍን አድርጎ ይሸጥለታል! ሙሉ ገንዘቡን በ"ካሽ" ተቀብሎ፣ ሻንጣውን ጠቅልሎ በሰላም ወደ ስደት ይመለሳል።😅 ​ያለ ምንም ጠብና ጩኸት፣ መሬቱንም ሸጦ በላዩ ላይ የተሰራውን ፎቅ ጭምር ደርቦ በላበት! በእውነት ወንድም ዓለም...  ሰውዬው መብቱን "በደብል" አስከብሮ ተገላገለ! 😅 አያስቅም ግን ለሞራሌ ሳቁ😭

አንዲት ፈገግ የምታስብላችሁ ታሪክ ልንገራችሁ ትስማማላችሁ?🥲

ቻይናዊው ሻወር እየወሰደ እያለ፣ ድንገት ቤቱ በእሳት ይያያዛል... ራቁቱን በመስኮት ዘሎ ይወጣል። ትንሽ እንደተረጋጋ ሚስቱ የሚቃጠለው ቤት ውስጥ መቅረቷን ያስታውሳል፤ ነገር ግን "እንግዲህ ቀኗ ካልደረሰ መውጣቷ አይቀርም" ብሎ ችላ ይላታል። ወዲያው ግን አንድ በጣም አስደንጋጭ ነገር ትዝ ይለውና፣ በአስደናቂ ጀግንነት ድጋሚ ዘሎ ወደሚቃጠለው ቤት ይገባል። ሚስቱንም አንከብክቦ ይዟት ይወጣል። ​በኋላ ላይ ጋዜጠኞች ተሰብስበው፦ "እንዴት በዚህ ድፍረት ወደሚቃጠለው ቤት ገብተህ ሚስትህን ልታተርፋት ቻልክ? ስታገኛትስ በምን ሁኔታ ላይ ነበረች?" ብለው ጠየቁት። ​ስሜቱን በራሱ ቋንቋ እንስማው... ​我不能把手机和妻子单独留在家里。我一直担心她会拿起我的手机偷看信息。当我急匆匆地冲进家门时,果然不出所料,她正一边被浓烟包围着剧烈咳嗽,一边在翻看我的手机。最终,我把她和手机一起救了出来。 ​አቻ ትርጉም ከትንሽ ቅመም ጋር ​"ስልኬንና ሚስቴን ብቻቸውን እቤት ውስጥ መተው ፈጽሞ አልችልም! 'የተላላኩትን መልዕክት እያነበበች ይሆን?' የሚለው ስጋት እረፍት ነሳኝ። ​ዘልዬ እቤት ውስጥ ስገባ ልክ እንደፈራሁት፤ በጭስ ተከባ የቀሚሷ ጫፍ በእሳት እየተቀጣጠለና እያሳለች ስልኬን ስትፈትሽ አገኘኋት! በጨዋነት ስልኬን ተቀብየ ልወጣ  ስሞክር  'ዢዋን ማናት? ለምንስ የልብ ኢሞጂ ላክህላት?' እያለች በዚያ ጭስ ውስጥ መጨቃጨቅ ጀመረች። ሌላ አማራጭ ስላልነበረኝ፣ ከነስልኩ አንጠልጥዬ ይዣት ወጣሁ።" ​ክፉ ጊዜ ላይ ነን እ? 😁

የተመታ ህዝብ 😁
የተመታ ህዝብ 😁

"መቼ ይሁን እኛም እንደ ሌሎች ሰዎች የልጃችንን እጇን ይዘን ጁምዓ የምንሄደዉ " አለኝ አንዱ መንገደኛ እየሄድን🥲 ለማንኛውም ሰለዋት አብዙ ጁምዓ ነው اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى مُحَمَّدٍ وَعَلَى آلِ مُحَمَّد

ኢብኑል ጀውዚይ እንዲህ ይላሉ አንድ በእድሜ ገፋ ያለች እናት ዙህር ሳይደርስ ከደቂቃዎች በፊት ውዱእ ስታደርግ አየኋትና አዛን አለ እንዴ? አልኳት‥ እኔ አላህ ሳይጠራኝ ነው ወደ አላህ የምሄደው ብላ መለሰችልኝ ።

አምና ከኛ ጋር የነበሩ ሰዎች አሁን አጠገባችን የሌሉ ያጣናቸው አሉ ሁሉንም አላህ የጀነት ያድርግልን በዱአ እናስታውሳቸው 🤍

አህባብ ዒድ እንዴት እየሄደ ነዉ ?