es
Feedback
ʜᴀʟᴀʟ™

ʜᴀʟᴀʟ™

Ir al canal en Telegram

خُذ ماشئت ، لا تستأذن بنشر الخير🤍. Cross @Ifendim

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram ʜᴀʟᴀʟ™

El canal ʜᴀʟᴀʟ™ (@halal_post) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 10 982 suscriptores, ocupando la posición 8 355 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 3 037 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 10 982 suscriptores.

Según los últimos datos del 13 julio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -212, y en las últimas 24 horas de -10, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 10.64%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 5.97% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 1 168 visualizaciones. En el primer día suele acumular 655 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 28.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
خُذ ماشئت ، لا تستأذن بنشر الخير🤍. Cross @Ifendim

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 14 julio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

10 982
Suscriptores
-1024 horas
-707 días
-21230 días
Archivo de publicaciones
ከእለታት አንዷ እንስት ያጋጠማትን እንዲህ ብላ ከታች አስፍራዋለች የባለቤቴ ቤተሰቦች ሲመጡ ባቀረብኩት ምግብ ላይ ትንሽዬ የጸጉር ዘለላ ስላገኙበት ባለቤቴ እዛው በቤተሰቦቹ ፊት አመናጨቀኝ💔 ነገሩ ግን በዚ አላበቃም ገና ለገና እናቱ እኔን እንዲመታኝ ስትገፋፋው ፊቴ ላይ ቅርጹ እስኪወጣ ድረስ በጥፊ አጮለኝ😢 ከዛም አመሻሹ ላይ ለባለቤቴ እናት በቆንጆ መልኩ አሻሽጌ አነስ ያለች ስጦታ ላኩላት😌 ልክ ስጦታውን ስታየው ግን በድንጋጤ ሞተች እኔ ያልገባኝ ለምን ይሄን ያክል እንዳካበደቹ ነው የላኩላት ኮ ልጇ ፊቴ የመታበት እጅ ነበር😕

' እንደ ነቢዩ ሱለይማን ሥልጣን ቢሠጠኝ ኖሮ የተወሰኑ ጅኖችን ልኬ ነበር የምወስድሽ አላት። ጉረኛ! እስቲ የጅኑን ነገር እርሳና የተወሰኑ ሸማግሌዎችን ብቻ ልከህ ውሰደኝ። አለችው 😁 @alahu_akber1

የአላህ ሰላምና እዝነት በናንተ ላይ ይሁን አህባቢ የቤት ለቤት ቂርዐት አስቀሪ ይፈልጋሉ በአካል ካልተመቾ በ Online በተመጣጣኝ ዋጋ አቅርበንላቹኋል       ለበለጠ መረጃ ፦             +251973861789           @Abdullah_zulbijadyn

የአላህ ሰላምና እዝነት በናንተ ላይ ይሁን አህባቢ የቤት ለቤት ቂርዐት አስቀሪ ይፈልጋሉ በአካል ካልተመቾ በ Online በተመጣጣኝ ዋጋ አቅርበንላቹኋል       ለበለጠ መረጃ ፦             +251973861789          @Abdullah_zulbijadeyn

sticker.webp0.14 KB

ህይወታችን በስሌት እንደማይጓዝ...በውሳኔ እንደማይቆም...በፍላጎት እንደማይረጋ አውቃለው  ። በመኖር ውስጥ ያለው ድካም በምንወዳቸው እቅፍ ውስጥ እንደሚራገፍ....አንዳንዴ ጠንካራ ሁኑ....እርሷቸው....ስለማንም አታስቡ የሚሉት ምክሮች እንደው አያስቡልኝም ላለመባል የሚወጡ ተራ ቃሎች እንደሆኑም አይጠፋንም ። አንዳንዴ የናፍቆት መድሀኒቱ መገናኘት ብቻ የሆነ ህመም አለ...የጥል መቋጫው መግባባት ብቻ የሆነም ችግር አለ ...በማጣት የተሰበረ ልብ መጠገኛው ማግኘት ብቻ የሚሆንበትም አጋጣሚ አለ። መዳን ማለት መቀበል እንጂ መርሳት አለመሆኑን ...እርሱት ማለት ሙቱ የሆነባቸው ነፍሶች መኖራቸውንም አንክድም ። የፍቅርን ሀይል....የናፍቆትን ጥፍር ...የማጣትን ስብራት ሳናይ ቀርተን አይደለም .....ግን በቃ ዝምብላቹ ጠንክሩ ....ሌላ የምንላቹ ነገር አለ ? መጠንከር መዳን ላይሆን ይችላል ግን በቃ ጠንክሩ🩷

ትልቁን ክስረት ምንከስረው የሰዎች ክፉ መሆን እኛንም ክፉ ሲያደርገን ነው......
وَاصْبِرْ عَلَىٰ مَا يَقُولُونَ وَاهْجُرْهُمْ هَجْرًا جَمِيلًا በሚሉትም ላይ ታገሥ፡፡ መልካምንም መተው ተዋቸው፡፡


unity is power but . . 100 sheep's can't kill a lion

S/one said፦ ሁረል አይን የሚፈልግ ሰው በሁረጢን ጉዳይ ላይ ሊያስብም ሆነ ሊያወራ አይገባም😌

አኸዋት ነገ ሐሙስ ነው የቻለ ይፁም ያልቻለ ያስታውስ🙌

Repost from N/a
🖊📖ዲንህን ተማር📖❕🧎‍♀ ✨ ✨ ✨ ✨ ✨ ✨ ✨ ✨ 📖 የቁርኣን ተፍሲር ⚡️[ይ ቀ ላ ቀ ሉ]⬅️ 🎀🎀🎀🎀🎀🎀🎀🎀🎀🎀 📖የሀዲስ ትንታኔ ⚡️ [ይ ቀ ላ ቀ ሉ]⬅️ 🎀🎀🎀🎀🎀🎀🎀🎀🎀🎀 📖የተውሂድ ትምህርት ⚡️ [ይ ቀ ላ ቀ ሉ]⬅️ 〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️🎀🎀🎀 🤍የሰለፎች መንገድ ⚡️ [ይ ቀ ላ ቀ ሉ]⬅️ 〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️ 👤የፈትዋ ምላሾች ⚡️ [ይ ቀ ላ ቀ ሉ]⬅️ 〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️ ✅ሁሉንም በአንድ ላይ ከሁድሁድ ዋቭ ☄🀄️💥🀄️ሉ ብቻ ተጫኑኑ ❤️𝐀𝐝𝐝 📌✅ 𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥                   👇👇 😀 𝐖𝐚𝐯𝐞 :-@HudHud_waver

. የአላህ ምርጫ ሁሌም መልካም ነው እመኑኝ ያ ሁሉ - ድካም - ህመም - ትግስት አላህ በደስታ ይተከዋል::❤️‍🩹 ትንሽ ብቻ ሶብር🫀  

ብቻ አንተ ከወንጀልህ ተፀፅተህ ማሃርታን ጠይቅጂ አሏህኮ... [ وهو الغفور الرحيم ]🩵
🛍️

أَتُرى الزَمانَ يَسُرُّنا بِتَلاقِ وَيَضُمُّ مُشتاقاً إِلى مُشتاقِ وَيُقِرُّ عَيناً طالَما سَخِنَت فَلَم تَملِك سَوابِقَ دَمع
أَتُرى الزَمانَ يَسُرُّنا بِتَلاقِ وَيَضُمُّ مُشتاقاً إِلى مُشتاقِ وَيُقِرُّ عَيناً طالَما سَخِنَت فَلَم تَملِك سَوابِقَ دَمعِها المُهَراقِ نُوَبُ الزَمانِ كَثيرَةٌ وَأَشَدُّها شَملٌ تَحَكَّمَ فيهِ يَومُ فِراقِ يا قَلبُ لِم عَرَّضتَ نَفسَكَ لِلهَوى أَوَما رَأَيتَ مَصارِعَ العُشّاقِ

STORY
﴿ كَانُوا قَلِيلًا مِّنَ اللَّيْلِ مَا يَهْجَعُونَ۝وَبِالْأَسْحَارِ هُمْ يَسْتَغْفِرُونَ﴾