es
Feedback
ʜᴀʟᴀʟ™

ʜᴀʟᴀʟ™

Ir al canal en Telegram

خُذ ماشئت ، لا تستأذن بنشر الخير🤍. Cross @Ifendim

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram ʜᴀʟᴀʟ™

El canal ʜᴀʟᴀʟ™ (@halal_post) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 11 033 suscriptores, ocupando la posición 8 317 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 3 029 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 11 033 suscriptores.

Según los últimos datos del 07 julio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -201, y en las últimas 24 horas de -8, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 9.14%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 5.49% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 1 009 visualizaciones. En el primer día suele acumular 606 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 20.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
خُذ ماشئت ، لا تستأذن بنشر الخير🤍. Cross @Ifendim

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 08 julio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

11 033
Suscriptores
-824 horas
-287 días
-20130 días
Archivo de publicaciones
ተፀፀት ተመለስ .. አላህ ይምርሃል 🤍                  በስንዝር ተጠጋው .. በክንዱ ይቀርብሃል❤️‍🩹         الله🤍

ባያውቁንም ባያውቁልንም የማንረሳቸው ሰዎች አሉ❤️‍🩹>>

የሆነ ቀን ላይ አልገኝም ያልኩት ቦታ ላይ ከራሴ ጋር ተገናኝተናል አላደርገውም ያልኩትን ሳደርግ ብዙ ግዜ እራሴን ይዤዋለሁ "ማ እኔ በፍፁም"ያልኩት ጋር ቆሜ አቃለሁ ከፈረድኩባቸው ሰዎች ጋር ብዙ ግዜ ቦታ ተቀያይረናል ልቤም..መንፈሴም...እረስተውኝ ያውቃሉ የሆነ ቀን ላይ አትፍረድ!!የሚለው ቃል ከትንፋሼ በላይ ተሰምቶኛል.....አትፍረድ!!💔

ለፈገግታ ባል እና ሚስት አብረው ሆነው ሳለ     እሱ መልከ ጥፉ ሚባል አይነት ነበር 😂 ሚስት ባሏን በጣም በትኩረት ታየው ጀመረች  እንደ ድንገት ባል ቀና ሲል እያየችው ነው ።🥰 ባልም አስተያየቷ ደስ ስላለው እሱም በፍቅር ያያት ጀመር 🥰😅 ሚስት፦ ባሌ ባል ፦ ወዬ    ሚስት ፦  ታቃለህ ግን  ሁለታችንም  ጀነትን መግባታችን ጥርጥር የለውም አለች 😂።   ባል ፦ እንዴታ 😁  ግን ለምን አልሽ አላት ? ሚስት ፦  አላህ በቁርዕኑ ላይ  እንዲህ ይላል  ... «ሰብር  ያረጉትን እና ሚያመሰግኑትን አላህ በጀነት አበሽሯቸዋል »  አንተ እኔን የመሰለች ቆንጅዬ ሚስት ስላገኘህ  allhamdulilah  ትላለህ ☺️😂    እኔ ደሞ  አንተን የመሰለ ፈተና እያየሁ  እየሶበርኩ  አየኖርኩ ነው።  😂

👳‍♀ለምንድንነው ለሰውም ለምንም ነገር ግድ       የሌለሽ? 🧕: ከማንም በላይ ግድ ኖሮኝ ያውቅ ነበር 👳‍♀: ታዲያ ምን ቀየረሽ? 🧕: አልተቀየርኩም መቆጠብ ነው የጀመርኩት 👳‍♀: አልገባኝም 🧕: በርምጃቸው ልክ መራመድ        በሁኔታቸው ልክ መሆን        አለመግፋትም አለመሳብም        አለ አይደል😊 የሚሆነውን መመልከትና        በልኩ መልስ መስጠት ልክ እንደዛ ማለቴ        ነው                      👳‍♀: ይቻላል? 🧕: በትግል አዎ! አንዳንዴ ያቅተኛል እንደረደራለሁ        አንዳንዴ ደግሞ አልንቀሳቀስም ስራ የበዛብኝ        ይመስለኛል 👳‍♀: ደስ አይልም አይደል? 🧕: ደስ ይላል...       ደስም አይልም       የውስጥን ማንነት ያስክዳል       የሚያሳምም ጥፊ መሰንዘር እየፈለጉ        ከውስጥ ጋር ታግሎ ስስ የማይሞቅም        የማይበርድም ፈገግታ ፈገግ እንደማለት        ነው😊

ምድር የሰጋጆችን ግንባር አትረሳም ለሊቶችም የአልቃሾችን እንባ አይረሱም ❤️‍🩹

{ ليلة _ 23 -  من أرجى ليالي العشر، وتسمى ليلة الجهني } عن ابن عبد الله بن أنيس الجهني عن أبيه قال: قلت يا رسول الله إن لي بادية أكون فيها، وأنا أصلي فيها بحمد الله، فمرني بليلة أنزلها إلى هذا المسجد، فقال: انزل ليلة ثلاث وعشرين.. صحيح أبي داود _ 1380

የ አባያ ዋጋ በዚህ ከቀጠለ መህርሽ ነው ሚሆነው ያ ኡኽቲ💔🥀

አዋቂ ሁን ወይ ተማሪ ሁን አልያም አፍማጭ ሁን አራተኛ አትሁን ትጠፋለህ ረሱል

መልሳቸው እንደሚያሳምምህ ካወክ ጥያቄህን እርሳው ልብህን አክብር🥲🚶‍♀

💬ዩሱፍን መግደል ፈለጉ ተረፈ! የአባቱ ውዴታ እንዲጠፋ አራቁት... የአባቱ ፍቅር ይባስ ጨመረ! ባሪያ እንዲሆን ሸጡት..ባለስልጣን ሆነ! የሰው ልጅ ሴራ ምንም ያክል ቢገዝፍ የአላህ ውሳኔ ከሁሉ በላይ ነው!🤌

ያላንቺ ህይወትን ማሰብ አልችልም አንቺ ለ እ ኔ ..... blah blah ....🙃 ምድረ አስመሳይ🙂‍↕️

ልብ የሚነካ እውነተኛ ታሪክ ከእለታት በአንዱ ቀን ሰውዬው አዲስ መኪናውን እያጠበ፣ ቼክ ምናምን እያደረገ ነበር። የስድስት አመት ሕፃን ልጁ ድንጋይ አንስቶ የመኪናውን አንድ ጎን ጫረበት። በዚህ የተናደደው አባት የልጁን እጅ ይዞ በንዴት መታው። ልጁን እየመታ የነበረው በብሎን መፍቻ መሆኑን እንኳን ልብ አላለም ነበር። አጥንቶቹ በመሰባበራቸው ልጁ የአንድ እጁን ሁሉንም ጣቶች በቀዶ ጥገና ማጣት/ማስቆረጥ እንዳለበት ሆስፒታሉ ወሰነ። ልጁ አባቱን ሲያይ . . . በጣም ስቃይ ውስጥ መሆኑን በሚናገሩ አይኖቹ እያየው «አባዬ ጣቶቼ መቼ ነው ተመልሰው የሚያድጉት?» ሲል ጠየቀው። አባት ልቡ ተሰበረ። ምንም መናገር አልቻለም። ወደ ውጪ ወጥቶ በንዴት መኪናውን ብዙ ጊዜ ደበደበው። እያለቀሰ ከመኪናው አጠገብ መሬቱ ላይ ቁጭ አለ። ቀና ሲል ህጻን ልጁ በድንጋይ የጫረውን አየ፤ ልጁ «አባዬ እወድሃለሁ» ብሎ ነበር በድንጋይ መኪናው ጎን ላይ የጻፈው። በቀጣዩ ቀን አባት እንባውን መቆጣጠር አልቻለም። ቁጣና ፍቅር ዳርቻ የላቸውም። ፍቅርን መርጠህ አሪፍ ሕይወት ኑር። ነገሮች ልንጠቀምባቸው፣ ሰዎች ደግሞ ልንወዳቸው ነው የተፈጠሩት። አሁን የምናየው ተቃራኒውን ነው። ሰዎችን እንጠቀምባቸዋለን - ነገሮችን እንወዳቸዋለን። ጸጸት ይገድላል። ቀስ እያለ እየገዘገዘ። ወይም ደግሞ እንደዚህ ያልታደለ አባት ራስ ለማጥፋት ይዳርጋል። የሚያስጸጽት ነገር አድርጋችሁ እንደሆን አሁኑኑ ተመለሱ። በተናደዳችሁ ወይም ባዘናችሁ ጊዜ በምትወዱት ሰው ላይ የምትወስኑትን ውሳኔ አዘግዩት። የምትፈጥሩት ሃዘን በሁዋላ ከሚገዘግዛችሁ    አሁኑኑ አስተካክሉት። ደሞ ሞት አለ። ያኮረፋችሁት ወንድማችሁ ንግግራችሁን እንደናፈቀ ቢሞትስ? የሆነ ጊዜ ባደረገው ነገር ያዘናችሁበትና የዘጋችሁት ሰው እናንተን እያሰበ ቀን ከሌት ያለቅስ እንደነበርና ሳታገኙት ቢሞትስ? ይቅርታችሁን የምትናፍቅ/የሚናፍቅ ፍቅረኛችሁ ይቅርታችሁን እንደለመነ ሳያገኝ እየወደዳችሁ ቢሞትስ? #ሞት_የሚሉት _ነገር አለ። አሁኑኑ ይቅር በሉ ተዋደዱ የአምሮ እረፍት ታገኛላችሁ!

ምናልባት የጭንቀታችን ምክንያት ትንሽ ነው ብለን ያሰብነው እና ኢስቲغፋር ማድረግ የረሳንለት ወንጀል ቢሆንስ....!?                                                      استغفر الله الذي لاإله إلا هو الحي القيوم وأتوب إليه اللهم اغفر لنا...🤲

Repost from N/a
مَضَىٰ الثُّلثَانِ يَا قَلبَاهُ فَالحَق عَلىٰ الثُّلثِ الأخَيرِ مِنَ السِّبَاقِ أمَامَكَ لَيلَةٌ عَن ألفِ شَهرٍ مُخَبَّأةٌ لَدَىٰ العَشرِ البَوَاقِي رَجَوتُكَ يَا إلَٰهَ الكَونِ ثَوبًا يُوَارِي سَوءَتِي يَومَ المَسَاقِ!

ፍቅር በድሮ ዘመን .....  ዙለይካ ዩሱፍን ያፈቀረች ጊዜ እስር ቤት ሄዳ ማየት ስለማትች ያው ስለምትከለከል.. ድምፁን ለመስማት ፈልጋ የእስርቤቱን ገራፊ ጠርታው ዩሱፍን እንዲገርፈው አዘዘችው እሱም በምን ምክኒያት እንደሚገርፈው ግራ ገብቶት ዩሱፍን አማከረው....እኔ መሬቱን ስመታ አንተ  ትጮሀኸለህ አለው ተስማሙ ....ከዛ መሬቱን ሲመታ ዩሱፍ ጮኸ ገራፊውም ወደ ዙለይካ ተመልሶ ሲመጣ ..ዋሸኸኝ አይደል አለችው እንዴት አወቅሽ እመቤት ሲላት ብትመታው ኖሮ ይሰማኝ ነበር ..ያመኝ ነበር አለችው🥲

ወዳጄ ... ያንተን መኖር ዋጋ ከማይሰጡ ሰዎች መካከል እንደሆንሽ ከተሰማሽ ትተሻቸው ሂጂ🙄🚶‍♀‍➡️