ስውሯ ማርያም ገዳም ቻናል
Ir al canal en Telegram
የስውሯ ማርያም ገዳም ትክክለኛ ገጽ ዘወትር እሁድ ከአዲስ አበባ የደርሶ መልስ ጉዞ እናዘጋጃለን ጉዞ ለመመዝገብ 0982268080 0920665577 ጉዞ ለመመዝገብና ፀሎት ለማስያዝ በእነዚህ ስልክ ቁጥሮች ይደውሉ
Mostrar más876
Suscriptores
Sin datos24 horas
Sin datos7 días
Sin datos30 días
Archivo de publicaciones
ሰላም እህቴ እንዴት አመሽ መስክሪልኝ ወለተ ስላሴ እባላለሁ ባለፈዉ በ21 እናቴ ደጅ መጥቸ ነበር ትላንት የእህቴን ልጅ አሞአት ከፍተኛ የሆነ ትኩሳት አና ማስመለስ ማስቀመጥ ጀመራት አናቴ እመቤቴን ለምኛት ቅቤውን ሙሉ ሰዉነቷን ቀባሗት አናም ከነበረችበት ከፍተኛ ህመም ባንዴ ነቃች ሕክምና ስትወሰድ ምንም የለባትም ተባለች እናቴ እመቤን የአምላኬን እናት ስዉሯ ማሪያምን አመስግኑልኝ❤️ቀጣይ ጉዞ ጥር 21 የእመቤታችን አመታዊ በአል ደርሶ መልስ ጉዞ አለ 0982268080 ና 0982946498
የገዳሙ አካውንት 1000520675047 ስም:
ስውሯ ቅድስት ማርያም ንግድ ባንክ❤️ ምስክርነት❤️ሰላም እህቴ ...ስለ ስውሯ ማርያም ምስክርነት ነበረኝ ሰሞኑን በመጣው የጉንፋን ወረርሺኝ በጣም አሞኝ ጉሮሮዬ ቆስሎ ደም ነበር የሚያስተፋኝ መድሀኒት እየወሰድኩ ህመሙ አልቀንስ ብሎኝ ነበር እና የስውሯ ማርያም ቅባቅዱስ ነበረኝ እሱን አንቺ አድኚኝ ብዬ ተቀብቼ ተኛሁ ተዋት ስነሳ እመቤቴ አድናኝ ሀኪም ቤት ሳልሄድ ቀርቻለሁ እና የእመቤቴን ተአምር መስክሪልኝ
ስውሯ ማርያም ገዳም ጸበል ቤቶ እየተሰራ ነው ያቅማችሁን ከበረከቱ ተሳታፉ አስራት በኩራትም ያላቹ ለእመቤቴ ቤት ስጡ 1000520675047 ስም :ስውሯ ቅድስት ማርያም ንግድ ባንክ ❤️ምስክርነት❤️ሰላም እህቴ እንዴት ነሽ የስውሯ ማርያም ያደረገችልኝ ን መስክሪልኝ በ 21 ጉዞ ሄጄ ነበር ከልጅነቴ ጀምሮ ጆሮዬ በጣም ይመግል ነበር እባክሽን እመቤቴ ይሄን ምግል አጥፊልኝ ብዬ ተማፀንኳት ቅባ ቅዱስ ይዤ መጥቼ ነበር ተቀባሁት አሁን ጆሮዬ መምገል አቆመ ለኔ እንደደረሰችልኝ ለእናንተም ትድረስላችሁ እልልልልልል ብላችሁ አመስግኑልኝ
ስውሯ ማርያም ገዳም ጸበል ቤቶ እየተሰራ ነው ያቅማችሁን ከበረከቱ ተሳታፉ አስራት በኩራትም ያላቹ ለእመቤቴ ቤት ስጡ 1000520675047 ስም :ስውሯ ቅድስት ማርያም ንግድ ባንክ ❤️ምስክርነት❤️ሰላም እህቴ እንዴት ነሽ የስውሯ ማርያም ያደረገችልኝ ን መስክሪልኝ በ 21 ጉዞ ሄጄ ነበር ከልጅነቴ ጀምሮ ጆሮዬ በጣም ይመግል ነበር እባክሽን እመቤቴ ይሄን ምግል አጥፊልኝ ብዬ ተማፀንኳት ቅባ ቅዱስ ይዤ መጥቼ ነበር ተቀባሁት አሁን ጆሮዬ መምገል አቆመ ለኔ እንደደረሰችልኝ ለእናንተም ትድረስላችሁ እልልልልልል ብላችሁ አመስግኑልኝ
ዛሬ እናታችን ስውሯ ማርያም ገዳም ስንባረክ ዎልን ብዙ እህቶች ወንድሞች ዳኑ ብዙ ሰው ከአጋንንት እስራት ነጻ ወጣ ድንቅ የሆኑ ምስክርነት ሰማን ብዙዎች ደጆ ደርሰው ወዲያው ተደረገላቸው ቀጣይ ታላቅ የንግስ ጉዞ ጥር 21 ❤️ደርሶ መልስ አለ 0982268080 ና 0982946498
ጥር 21 ታላቅ የንግስ ጉዞ ወደ ስውሯ ማርያም ገዳም አለ 0982268080 ና 0982946498 ❤️ምስክርነት❤️በ 21 ነው ወደ ገዳሙ የመጣውት ልክ ከመኪና ስወርድ እናትሽ ደክማለች ድረሽ ተባልኩኝ በቃ መቆም አቃተኝ ሰዎች ደጆ መተሽ አትመለሺ አሉኝ ቤተመቅደሶ ገብቼ አልቅሼ ነገርኮት ቲሸርት ስዕል አድኖ ይዤ ተመለስኩኝ እናቴ በጣም ከባድ ስኳር ታማሚ ናት በዛ ላይ ኩላሊቶ ፊል አርጎል ውጪ ትታከም ተብላ ነበር ቤት ስደርስ ቲሸርቶን አለበስኮት ስዕል አድኖ አሻሸዎት ቅቤ እምነቶን አረኩላት ከደከመችበት ቀና አለች በንጋታው ምርመራ ስታረግ ሁሉ ነገር ነጻ እልልልልል በሉና አመስግኑልኝ ዛሬ ለምስክርነት ደጆ መጥቼ ነበር 🙏
ጥር 5 ደርሶ መልስ ስውሯ ማርያም ገዳም የተመዘገባቹ መነሻ ቦታዎች ቅዱስ እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን ፊት ለፊት, መገናኛ ውሀ ታንከሩ ,ጣፎ አደባባይ ሁላችሁም ጸበል ጀሪካን እንዳረሱ ያልተመዘገባቹ አሁንም ጥቂት ቦታ ቀርቶል ተመዝገቡ 0982268080 ና 0982946498
በብዙ ስቃይ ውስጥ የምትሰቃዩ ቀን ጨልሞባቹ የምትሰቃዩ ችግርን እንቆቅልሽን ወደምትፈታው ከ 120 በላይ ስውራን አባቶች ያሉበት ገዳም ወደ ስውሯ ማርያም ገዳም የፊታችን እሁድ ጥር 5 ደርሶ መልስ ጉዞ ተጋብዛችሆል አይቀርም የቅቤ እምነቶ ይሰጣል 0982268080❤0982946498 የጉዞ ዎጋ ምሳን ጨምሮ 500 አይቀርም ሼር በማረግ ለሰው መዳን ምክንያት ሁኑ
ጥር 5 ስውሯ ማርያም ገዳም አይቀርም በገዳሙ አባቶች ቅበዕ ቅዱስ መቀባት የቅቤ እምነቶ ይሰጣል መስቀል መታሸት ገድል ማዘል አለ 0982268080 ና +251982946498 ምስክርነት❤
ሰላም እህቴ እንዴት ነሽ የስውሯ ማርያም ያደረገችልኝ ን መስክሪልኝ በ 21 ጉዞ ሄጄ ነበር ከልጅነቴ ጀምሮ ጆሮዬ በጣም ይመግል ነበር እባክሽን እመቤቴ ይሄን ምግል አጥፊልኝ ብዬ ተማፀንኳት ቅባ ቅዱስ ይዤ መጥቼ ነበር ተቀባሁት አሁን ጆሮዬ መምገል አቆመ ለኔ እንደደረሰችልኝ ለእናንተም ትድረስላችሁ እልልልልልል ብላችሁ አመስግኑልኝ
ቀጣይ ጉዞ መቼ ነው ላላችሁኝ ጥር 5 እሁድ ደርሶ መልስ አለ ይደውሉ 0982268080 ና 0982946498 በእለቱ የቅቤ እምነቶ ይሰጣል በገዳሙ አባቶች ቅባቅዱስ ና የቅቤ እምነቶ የመቀባት መረሀ ግብር አለ እንዲሁም 7 ቀን ቤተመቅደስ የተጸለየበት ጸበል መረጨት ና መጠጣት መገበሪያ በመስፈር ጸሎት ማስያዝ ና ገድል ማጸል መስቀል መታሸት አለ
❤️የስውሯ ማርያም የገዳሟ ቃልኪዳን❤️
✅ስውሯ ማርያም ብሎ በእምነት በደጄ መጥቶ የለመነኝን የተሰወረበትን ነገር ሁሉ እገልጥለታለው
❤️ወደ እኔ አምኖና ተማምኖ የመጣ ላላስምረው ደጄን አላስረግጠውም
❤️ለስውሯ ማርያም ብሎ ለቤተመቅደሱ መባውን የሰጠ በትዳሩና በህይወቱ ውስጥ ጠንቋይና መተተኛ አይደርስበትም
✅ደጄን የተሳለመ ወይም እንዲሳለሙ ያደረገ የቅዱሳንን እድል ከልጄ ዘንድ እሰጠዋለሁ
ወለተ ተንሳኤ እባላለው አሁን ከትናንት ስውሯ ማርያም በነበረው ጉዞ መጥቼ ነበር በማላውቀው ጉዳይ ተከስሼ ዛሬ ፍርድቤት ቀጠሮ ነበረኝ ትናንት አልቅሼ ቤተመቅደሶ ገብቼ ነገሬት ነበረ ዛሬ ሆዴ ውስጥ ስዕል አድኖዎን ከትቼ ገባው እመቤቴ ነጻ አድርጋ ፋይሌ ተዘጋ እልልልልል በሉና አመስግኑልኝ ጥር 5 አውደምህረቶ ላይ መሰክራለው
ዛሬ በስውሯ ማርያም ገዳም ደስ የሚል ቀን ብዙዎች ከአጋንንት እስራት ነጻ ሲወጡ አየን አውደምህረቱ ምስክርነት በሚሰጡ ሰዎች ሞልቶ እመቤታችን ያደረገችላቸውን ሲመሰክሩ ብቻ ደስ የሚል የበረከት ቀን መከመናውስጥ ደና ሆነው መተው እዛ ብዙ ሰው ከመተት እስራት ነጻ ወጣ ክብር ለድንግል ማርያም ቀጣይ ጉዞ ደርሶ መልስ ጥር 5 0982268080 ና 0920665577 የጉዞ ዎጋ 500 ብር
ነገ በእመቤታችን ቀን ቤቴን እንስራ ከቃልኪዳኖ እንካፈል ስውሯ ማርያም ቤተክርስቲያኖ ተጀምሮ የማቴሪያል እጥረት አለ ያቅማችሁን አስራት ያለው አስራቱን ሁሉም ያለውን ከበረከቱ ተካፈሉ የገዳሙ አካውንት 1000520675047 ስም:ስውሯ ቅድስት ማርያም ንግድ ባንክ
ዛሬ አዳር የነበረው መኪናችን ገዳም ሄዶል የነገ እሁድ ታህሳስ 21 ደርሶ መልስ ጥቂት ቦታ ቀርቶል 0982268080 ና 0982946498 ተመዝገቡ የቅቤ እምነቶ ይሰጣል ሁላችሁም ተጎዦቻን ጸበል ጀሪካን እንዳረሱ መነሻ ቦታችን እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን❤ መገናኛ ውሀ ታንከር❤️ጣፎ አደባባይ
ምስክርነት❤
❤በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሃዱ አምላክ አሜን እመቤቴ ቅድስት ድንግል ማርያም ያደረገችልኝን ልመሰክር ነው ወንድሞቼ ስራ የላቸውም ነበር ትላንት ጠዋት እመቤቴ ማርያም አንቺ ስራ ስጫቸው ብዬ አልቅሼ ነገርኳት የኔ እናት ውሎ ሳያድር በ አንድ ቀን በአንዲት እህቴ ምክንያት አድርጋ እመቤቴ ረዳችው አንዱ ወንድሜ አግኝቷል ክብር ለእመቤቴ ለቅድስት ድንግል ማርያም የኔ እናት እልልልል ብላችሁ አመስግኑልኝ
❤️ሰላም እናቴ ስውሯ ማርያም ያረጉልኝን ለመመስከር ነው መስክሪልኝ ጠዋት ቤተክርስተያን ልሄድ ሳስብ ማታ አመመኝ እናቴ አባቴ ነገ ከደጅሽ ተገኝቼ ያሰብኩቶ ተሳክቶ እንድመጣ ብዬ ነገርኳቸው ሁሉም ሰላም ደና ሆኜ ተመልሻለሉ አመስግኑልኝ
❤እንዴት ነሽ ባለፈው አሞኝ እመቤቴ ደርሳልኝ ሰርጀሪ ተሰርቼ በሰላም ለቤቴ አብቃታኛለች ዛሬም ቀጠሮ ነበረኝ ውጤቱን መልካም አሪጊልኝ ብዬ ፀበሏን አድርጌ ነበር ክብር ምስጋና ለስውሯ ማርያም ለአቡነ እጨጌ ሁሉም ሰላም ነው ተብያለሁ ጨርሳ ትማረኝ መስክራልኝ
ምስክርነት❤️
❤️1 ሰላም እህቴ ስውሯ ማርያም ያደረገችልኝን ለመመስከር ነው ከጓደኛዬ ጋር ለረጅም ጊዜ ፀብ ነበርን ለስዉሯ ማርያም የልቤን ነገርኳት አሁን ከ ደቂቃዎች በፊት ሰላም ወረደ ክብር ለድንግል ማርያም
❤️2 ወለተ ሚካኤል እባላለዉ ምስክር ልሰጥ ነዉ የምሄድ ቦታ ነበር ሰዉሯ ማርያም በሰላም እንድት መልሰኝ ተማፀንካ ለሰዉራ ማርየም የምሳነዉ የለም በሰለም ቤተ ገብቻለዉ እልልልልል በሉና አመስጉንልኝ
❤️3 ለስወሯ ማርያም የምሳነዉ ነገር የለም የእህቴ ልጅ በረክና ጠጥታ የስዉሯ ማርያም ሥህል አዶና እዛ ቤት ዉስጥ ነበረ እመቤታችን በስወር መታ ከሞት አተረፈች እስከመጨረሻ ፈፅም እንድት ድንህ የስዉሯ ማርያም ትከተላት ።አሚን አሚን አሚን !!!!!!
❤️4ሰላም እህቴ ባለፈው በ 21 በአንዲት ቅን እህት ምክንያት ስውሯ ደጅ መጥቼ ነበር ውስጤ በጣም ጭንቀት ነበረብኝ እና አልቅሼ ነገርኳት እናቴ አላሳፈረችኝም ጭንቀቴን ሁሉ ከላዬ ላዬ ተገፎልኛል ክብር ምስጋና ለድንግል ማርያም ልጅ
Repost from ስውሯ ማርያም ገዳም ቻናል
ማርያምን ገና ካሁኑ 525 ሰው ተመዝግቦል ጉዞ ታህሳስ 20 ና 21 አዳርና ደርሶ መልስ አለ
አዳር መነሻ ቅዳሜ መመለሻ እሁድ
ደርሶ መልስ መነሻ በ 21 እሁድ መመለሻ 0982268080❤️ 0982946498በእለቱ በገዳሙ የቅቤ እምነቶ ይሰጣል ቅበዕቅዱስ በአባቶች መቀባት የበሶ ጸበሎ ይሰጣል መስቀል መታሸት ጸበል መረጨት ገድል ማዘል መገበሪያ በመስፈር ጸሎት ማስያዝ እቃ ገንዘብ ለተወሰደባቸው መንፈሳዊ መጥሪያ ይሰጣል ና የእመቤታችን ከእሳት የተረፈው አጋንንት ሁላ ስዕልአድኖው ሲወጣ የሚወድቁት የእመቤታችን ስዕል አድኖ ይወጠጣል ጉዞው ምግብን ያካትታል ሼር ሼር አይቀርም ብዙዎች የዳኑበት ትላልቅ ገቢረ ተአምራት የተፈጠሩበት እለት 21 እመቤታችን ግቢ እንገናኝ
ማርያምን ገና ካሁኑ 525 ሰው ተመዝግቦል ጉዞ ታህሳስ 20 ና 21 አዳርና ደርሶ መልስ አለ
አዳር መነሻ ቅዳሜ መመለሻ እሁድ
ደርሶ መልስ መነሻ በ 21 እሁድ መመለሻ 0982268080❤️ 0982946498በእለቱ በገዳሙ የቅቤ እምነቶ ይሰጣል ቅበዕቅዱስ በአባቶች መቀባት የበሶ ጸበሎ ይሰጣል መስቀል መታሸት ጸበል መረጨት ገድል ማዘል መገበሪያ በመስፈር ጸሎት ማስያዝ እቃ ገንዘብ ለተወሰደባቸው መንፈሳዊ መጥሪያ ይሰጣል ና የእመቤታችን ከእሳት የተረፈው አጋንንት ሁላ ስዕልአድኖው ሲወጣ የሚወድቁት የእመቤታችን ስዕል አድኖ ይወጠጣል ጉዞው ምግብን ያካትታል ሼር ሼር አይቀርም ብዙዎች የዳኑበት ትላልቅ ገቢረ ተአምራት የተፈጠሩበት እለት 21 እመቤታችን ግቢ እንገናኝ
