es
Feedback
NSL Exam admin&analyises

NSL Exam admin&analyises

Ir al canal en Telegram
1 209
Suscriptores
Sin datos24 horas
Sin datos7 días
Sin datos30 días
Archivo de publicaciones
photo content

ሁለተኛ ዙር የተፈተኑ የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች ውጤት ነው

+3
NSL Amh Grade145.pdf7.52 KB

ለሁሉም የግልና የመንግስት ትምህርት ቤቶች በሙሉ ከተለያዩ ክልሎች እና ከውጭ ሀገራት በመሸኛ የመጡ የ7ኛ ክፍል ተማሪዎችን መፈተናችን ይታወቃል፡፡ ፈተናውን ከሰጠን በኋላ የመጡ ተማሪዎች ስም ዝርዝር ለመጨረሻ ጊዜ ሰኞ (5/02/16) ድረስ ስም ዝርዝራቸውን በአስቸኩዋይ እንድትልኩልን እናሳስባለን፡፡ • ለተማሪዎች ፈተናዉ የምሰጠዉ በ/07/02/2016 ዓ.ም በመጋቢት 28 ት/ቤት መሆኑን እንገልጻለን፡፡ • የ6ኛ ክፍል ሰርትፊከት ያልወሰዳቹ ት/ቤቶች በአስቾኮይ እንድትዎስዱ እናሳስባለን፡፡

photo content

photo content

ለሁሉም የግልና የመንግስት ትምህርት ቤቶች በሙሉ ከተለያዩ ክልሎች እና ከውጭ ሀገራት በመሸኛ የመጡ የ7ኛ ክፍል ተማሪዎችን መፈተናችን ይታወቃል፡፡ ፈተናውን ከሰጠን በኋላ የመጡ ተማሪዎች ስም ዝርዝር እስከ ማክሰኞ(22/01/16) ድረስ ስም ዝርዝራቸውን በአስቸኩዋይ እንድትልኩልን እናሳስባለን፡፡

photo content
+2

ሁሉም የግል እና የመንግስት ት/ቤቶች 12ኛ ክፍል የሰፈተነ በሙሉ

ሰላም እንዴት አደራቹ። የ2015ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ዮኒቨርስቲ ምርጫ ለማድረግ ይረዳ ዘንድ የት/ቤት ICT ባለሙያ ስልጠና የሚሰጥ ሰሆን ሰኞ ማለትም 21/01/2016 ዓ.ም በ2:30 ላይ በት/ፅ/ቤት በክፍለ ከተማ 7ኛ ፎቅ የዉክልና መገጣጠሚያ ደብዳቤ እና ላኘቶፐ በመያዝ እንድትገኙ እናሳዉቃለን።

ሰላም እንደት አደራቹሁ። የኛ6 ክፍል ሰርትፊከት ሰለመጣ ን/ሰ/ላ ክ/ከተማ ትምህርት 7ኛ ፎቅ ላይ መታቹ እንድትወስድ ይናሳዉቃለን። NB በወረዳ 10 ,14እና 15 ስር የምትገኙ ትምህርት ቤቶች የናንተ አልመጣም ሲመጣ በስልክም ሆነ በቴሌግራም ፖሰት እናደረጋለን

G6 PROGRAM.docx0.24 KB

የማክሰኞ 6ኛ ክፍል ተፈታኞች ከክልል ወይም ከመጡበት አገር ይዘውት የመጡት ፎታቸው ያለበት መሸኛ፣እርሳስ፣ላጲስ በስተቀር ሌላ እቃ መያዝ አይገባቸውም(ማንኛውም ኤሌክትሮኒክስ፣ሞባይል ፣ካልኩሌተር አይፈቀድም)

ለሁሉም ክፍለ ከተሞች በ8/01/2016 ዓ.ም ከክልል እና ከተለያዪ ሀገራት ለመጡ 7ኛ ክፍል ለመግባት ተመዝግበው የስም ዝርዝራቸው የተላኩ ተማሪዎች ለፈተና ሲመጡ ከመጡበት ክልል ወይም ሀገር የተሰጣቸውን መሸኛ ይዘው መገኘት ግዴታ ሲሆን በዚህ አመት በአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ ተፈትነው የደገሙ ተማሪዎች መፈተን አይችሉም ይህ ሆኖ ቢገኝ እርምጃ የምንወስድ መሆኑን እናሳስባለን።

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2016 የትምህርት ዘመን ትምህርት መስከረም 7 /1/2016 ዓ.ም በሁሉም ትምህርት ተቋማት ይጀመራል። በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2016 የትምህርት ዘመን ትም
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2016 የትምህርት ዘመን ትምህርት መስከረም 7 /1/2016 ዓ.ም በሁሉም ትምህርት ተቋማት ይጀመራል። በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2016 የትምህርት ዘመን ትምህርት መስከረም 14 /1/2016 ዓ.ም እንደሚጀመር በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች እየተሰራጨ የሚገኘው መረጃ የተሳሳተ መሆኑን እናሳውቃለን። መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ! You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ... TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbueau Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/ Website: - aaceb.gov.et Email;- aacaebc@gmail.com Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/

ሰላም እንደት አደራቹሁ። የ8ኛ ክፍል ሰርትፊከት ሰለመጣ ን/ሰ/ላ ክ/ከተማ 7ኛ ፎቅ ላይ መታቹ እንድትወስድ ይናሳዉቃለን።

የ2016 ትምህርት ዘመን ክፍለ ጊዜ ድልድል አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 11 ፣ 2015 ዓ.ም (ትምህርት ቢሮ) መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ! You Tube: https://www.yo
+4
የ2016 ትምህርት ዘመን ክፍለ ጊዜ ድልድል አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 11 ፣ 2015 ዓ.ም (ትምህርት ቢሮ) መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ! You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ... TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/ Website: - aaceb.gov.et Email;- aacaebc@gmail.com Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/

ሰላም AASTU የተመደቡ ተማሪዎች ግቢ ሰፋ ስለሚል ተማሪዎች እንዳይቸገሩ የተመደቡበት BLOCK እና Dorm ቁጥር ስለሆነ ለተማሪዎች ይነገራቸው።

የፈተናውን ውጤት በአስቸኩዋይ ይፋ ለማድረግ ቢሮው ባለሙያዎችን መድቦ ቀን ከሌት ሲሰራ መቆየቱን ኃላፊው በመግለጫችው በመጥቀስ በመጪው ሳምንት የመጀመሪያ ቀናት ደግሞ የ6ኛ ክፍል ውጤት ይፋ እንደሚደረግም አስታውቀዋል፡፡ ተማሪዎች ውጤታችሁን ለማየት ሊንኩን በመጫን https://aa.ministry.et/#/result Registration number ና first name በማስገባት መመልከት ትችላላችሁ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ! You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ... TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/ Website: - aaceb.gov.et Email;- aacaebc@gmail.com Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/