1 209
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
لا توجد بيانات7 أيام
لا توجد بيانات30 أيام
أرشيف المشاركات
ሁለተኛ ዙር የተፈተኑ የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች ውጤት ነው
ለሁሉም የግልና የመንግስት ትምህርት ቤቶች በሙሉ
ከተለያዩ ክልሎች እና ከውጭ ሀገራት በመሸኛ የመጡ የ7ኛ ክፍል ተማሪዎችን መፈተናችን ይታወቃል፡፡ ፈተናውን ከሰጠን በኋላ የመጡ ተማሪዎች ስም ዝርዝር ለመጨረሻ ጊዜ ሰኞ (5/02/16) ድረስ ስም ዝርዝራቸውን በአስቸኩዋይ እንድትልኩልን እናሳስባለን፡፡
• ለተማሪዎች ፈተናዉ የምሰጠዉ በ/07/02/2016 ዓ.ም በመጋቢት 28 ት/ቤት መሆኑን እንገልጻለን፡፡
• የ6ኛ ክፍል ሰርትፊከት ያልወሰዳቹ ት/ቤቶች በአስቾኮይ እንድትዎስዱ እናሳስባለን፡፡
ለሁሉም የግልና የመንግስት ትምህርት ቤቶች በሙሉ
ከተለያዩ ክልሎች እና ከውጭ ሀገራት በመሸኛ የመጡ የ7ኛ ክፍል ተማሪዎችን መፈተናችን ይታወቃል፡፡ ፈተናውን ከሰጠን በኋላ የመጡ ተማሪዎች ስም ዝርዝር እስከ ማክሰኞ(22/01/16) ድረስ ስም ዝርዝራቸውን በአስቸኩዋይ እንድትልኩልን እናሳስባለን፡፡
ሰላም እንዴት አደራቹ። የ2015ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ዮኒቨርስቲ ምርጫ ለማድረግ ይረዳ ዘንድ የት/ቤት ICT ባለሙያ ስልጠና የሚሰጥ ሰሆን ሰኞ ማለትም 21/01/2016 ዓ.ም በ2:30 ላይ በት/ፅ/ቤት በክፍለ ከተማ 7ኛ ፎቅ የዉክልና መገጣጠሚያ ደብዳቤ እና ላኘቶፐ በመያዝ እንድትገኙ እናሳዉቃለን።
ሰላም እንደት አደራቹሁ። የኛ6 ክፍል ሰርትፊከት ሰለመጣ ን/ሰ/ላ ክ/ከተማ ትምህርት 7ኛ ፎቅ ላይ መታቹ እንድትወስድ ይናሳዉቃለን። NB በወረዳ 10 ,14እና 15 ስር የምትገኙ ትምህርት ቤቶች የናንተ አልመጣም ሲመጣ በስልክም ሆነ በቴሌግራም ፖሰት እናደረጋለን
የማክሰኞ 6ኛ ክፍል ተፈታኞች ከክልል ወይም ከመጡበት አገር ይዘውት የመጡት ፎታቸው ያለበት መሸኛ፣እርሳስ፣ላጲስ በስተቀር ሌላ እቃ መያዝ አይገባቸውም(ማንኛውም ኤሌክትሮኒክስ፣ሞባይል ፣ካልኩሌተር አይፈቀድም)
ለሁሉም ክፍለ ከተሞች
በ8/01/2016 ዓ.ም ከክልል እና ከተለያዪ ሀገራት ለመጡ 7ኛ ክፍል ለመግባት ተመዝግበው የስም ዝርዝራቸው የተላኩ ተማሪዎች ለፈተና ሲመጡ ከመጡበት ክልል ወይም ሀገር የተሰጣቸውን መሸኛ ይዘው መገኘት ግዴታ ሲሆን በዚህ አመት በአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ ተፈትነው የደገሙ ተማሪዎች መፈተን አይችሉም ይህ ሆኖ ቢገኝ እርምጃ የምንወስድ መሆኑን እናሳስባለን።
Repost from Addis Ababa Education Bureau
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2016 የትምህርት ዘመን ትምህርት መስከረም 7 /1/2016 ዓ.ም በሁሉም ትምህርት ተቋማት ይጀመራል።
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2016 የትምህርት ዘመን ትምህርት መስከረም 14 /1/2016 ዓ.ም እንደሚጀመር በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች እየተሰራጨ የሚገኘው መረጃ የተሳሳተ መሆኑን እናሳውቃለን።
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ...
TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbueau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: - aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
ሰላም እንደት አደራቹሁ። የ8ኛ ክፍል ሰርትፊከት ሰለመጣ ን/ሰ/ላ ክ/ከተማ 7ኛ ፎቅ ላይ መታቹ እንድትወስድ ይናሳዉቃለን።
Repost from Addis Ababa Education Bureau
የ2016 ትምህርት ዘመን ክፍለ ጊዜ ድልድል
አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 11 ፣ 2015 ዓ.ም (ትምህርት ቢሮ)
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ...
TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: - aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
ሰላም
AASTU የተመደቡ ተማሪዎች ግቢ ሰፋ ስለሚል ተማሪዎች እንዳይቸገሩ የተመደቡበት BLOCK እና Dorm ቁጥር ስለሆነ ለተማሪዎች ይነገራቸው።
Repost from Addis Ababa Education Bureau
የፈተናውን ውጤት በአስቸኩዋይ ይፋ ለማድረግ ቢሮው ባለሙያዎችን መድቦ ቀን ከሌት ሲሰራ መቆየቱን ኃላፊው በመግለጫችው በመጥቀስ በመጪው ሳምንት የመጀመሪያ ቀናት ደግሞ የ6ኛ ክፍል ውጤት ይፋ እንደሚደረግም አስታውቀዋል፡፡
ተማሪዎች ውጤታችሁን ለማየት ሊንኩን በመጫን https://aa.ministry.et/#/result
Registration number ና first name በማስገባት መመልከት ትችላላችሁ
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ...
TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: - aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
