1 209
Suscriptores
Sin datos24 horas
Sin datos7 días
Sin datos30 días
Carga de datos en curso...
Canales Similares
Sin datos
¿Algún problema? Por favor, actualice la página o contacte a nuestro gerente de soporte.
Nube de Etiquetas
Sin datos
¿Algún problema? Por favor, actualice la página o contacte a nuestro gerente de soporte.
Menciones Entrantes y Salientes
---
---
---
---
---
---
Atraer Suscriptores
marzo '24
marzo '24
+1 225
en 0 canales
| Fecha | Crecimiento de Suscriptores | Menciones | Canales | |
| 28 marzo | 0 | |||
| 27 marzo | 0 | |||
| 26 marzo | 0 | |||
| 25 marzo | 0 | |||
| 24 marzo | 0 | |||
| 23 marzo | 0 | |||
| 22 marzo | 0 | |||
| 21 marzo | 0 | |||
| 20 marzo | 0 | |||
| 19 marzo | 0 | |||
| 18 marzo | 0 | |||
| 17 marzo | 0 | |||
| 16 marzo | 0 | |||
| 15 marzo | +1 | |||
| 14 marzo | 0 | |||
| 13 marzo | 0 | |||
| 12 marzo | +1 | |||
| 11 marzo | 0 | |||
| 10 marzo | 0 | |||
| 09 marzo | 0 | |||
| 08 marzo | +1 | |||
| 07 marzo | +1 | |||
| 06 marzo | 0 | |||
| 05 marzo | +1 | |||
| 04 marzo | 0 |
Publicaciones del Canal
ለሁሉም ለሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች ፎርማቱን በማየት መረጃ ሞልታቹ እስከ 22 /4/2016 ዓ.ም ድረስ በአስቾከይ እንድትልኩ እናሳስባለን ፡፡ በተጨማርም ፎርሙን ሞልቶ ያላከ ት/ቤት አላፈነቱን የምወስድ መሆኑን እንገልጸለን፡፡
| 2 | Addis Ababa (2015 live & 2016 new schools).xlsx | 0 |
| 3 | Sin texto... | 0 |
| 4 | data 1-12 (2).xlsx | 0 |
| 5 | center AO.xlsx | 0 |
| 6 | 2016 schools (2).xlsx | 0 |
| 7 | Sin texto... | 0 |
| 8 | +1 Item development weldehana - Copy.pptx | 0 |
| 9 | ቅዳሜ በስልጠና ላይ ለነበሩ የትምህርት ቤት ር/መምህራን ላኩላቸው | 0 |
| 10 | ለሁሉም የግል እና የመንግስት ት/ቤቶች የ2015 ዓ.ም 6ኛ ክፍል ሰሪትፊከት ሰለመጣ በወረዳ 10,14,እና 15 ስር የምትገኙ ት/ቤቶች የናንተ ሰለመጣ እንድትወስዱ እናሳውቃለን ።በተጨማሪ እስከአሁን ያልወሰዳቹ ት/ቤቶች እንድትወስዱ እናሳስባለን ። | 0 |
| 11 | #ማስታወቂያ
(ህዳር 5/2016 ዓ.ም) የRemedial ፕሮግራም የዩኒቨርሲቲ ምርጫን በተመለከተ
በ 2015 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች የ Remedial ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች የተቋም ምርጫችሁን በየትምህርት ቤታችሁ በተወከሉ መምህራን በኩል እስከ ህዳር 12/2016 ዓ.ም ድረስ ማስተካከል የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
ማሳሰቢያ፡ -
ከታች የተዘረዘሩ ዩኒቨርሲቲዎች የ Remedial ፕሮግራም የማያስተናግዱ መሆኑን እንገልጻለን።
1. አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ
2. አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ
3. አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ
4. ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ
5. አርሲ ዩኒቨርሲቲ
6. ኮተቤ የትምህርት ዪኒቨርሲቲ
ትምህርት ሚኒስቴር
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
You Tube: https://www.youtube.com/@addisababaeducationbureau9728
TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: - aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/ | 0 |
| 12 | Sin texto... | 0 |
| 13 | ስፔሻልኒድ ተማሪዎች ያላቹ ት/ቤቶች ዩንቨርሲቲ መግቢያ ያለፉ ከለ ቶሎ ብላቹ አሳወቁ ለክ/ከተማ | 0 |
| 14 | የ2015ዓ.ም የ12ኛ ክፍል 2ኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና የስፔሻልኒድ ተማሪዎች በየክፍል ከተማችሁ ለነገ ጠዋት ዝርዝራ ቸውን አዘጋጁ | 0 |
| 15 | ሰላም እንዴት አደራቹ። የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሰርትፊከት ስለመጣ ን/ስ/ላ/ክ/ከተማ 7ኛ ፎቅ ላይ መታቹ እንድትወስድ ይናሳውቃለን። | 0 |
| 16 | Sin texto... | 0 |
| 17 | Sin texto... | 0 |
| 18 | #የዩኒቨርስቲ ምደባ
በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሄራዊ ፈተና ወስደው ያለፉ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ ምደባ አሰራርን አስመልክቶ የተሰጠ ማብራሪያ
የተማሪ ምደባ መስፈርቶች፡-
1. 1000 ለሚሆኑ ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች፡- የምደባ ስርዓቱ በተፈጥሮም ሆነ በማህበራዊ ሳይንስ መስኮች 1000 ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎችን በመጀመሪያ የዩኒቨርስቲ እና የትምህርት መስክ ምርጫቸው ምደባ የሚካሄድ ይሆናል።
2. ውጤት፡- የምደባ ስርዓቱ እያንዳንዱ ተማሪ ያስመዘገበውን አጠቃላይ ውጤት በምደባ ስርዓት ሂደት ውስጥ መለያ አድርጎ ይጠቀማል፡፡የተሻለ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች ሌሎች ተፈጻሚ የሚሆኑ ህግና ደንቦችን ባልጣሰ መልኩ ምርጫቸውን በመጠበቅ ረገድ ቅድሚያ ይሰጣቸዋል፡፡
3. የዩኒቨርሲቲ ምርጫ፡- የምደባ ስርዓቱ በተማሪዎች የተመረጡ ዩኒቨርሲቲዎች ያላቸውን የቅበላ አቅም ታሳቢ ያደረገ ነው፡፡ ተማሪዎች 46 ዩኒቨርሲቲዎች ለምርጫ ቀርበውላቸዋል፡፡ መረጃው የተሰበሰበው https://portal.etherenet.edu.et ላይ ነው፡፡
4. በተማሪዎች የተመረጡ ተቋማት ያላቸው የትምህርት ፕሮግራሞች ፡- የምደባ ስርዓቱ በተማሪዎች የተመረጡ የትምህርት ፕሮግራሞች እና የተመረጡት ዩኒቨርሲቲዎች ያላቸውን የትምህርት ፕሮግራም መሰረት ያደረገ እንዲሆን ተደርጓል፡፡
5. ጾታ ፡- በተቋማት የጾታ ተዋጽኦን ለመጠበቅ በሚኖረው የምደባ ስርዓት የጾታ ተዋጽኦና ሚዛን እንዲጠበቅ ተደርጓል፣
6. የትምህርት ቤት ተዋጽኦ ፡- የምደባ ስርዓቱ ከተለያዩ ትምህርት ቤቶች የሚመደቡ ተማሪዎችን ተዋጽኦ በጠበቀ መልኩ እንዲሆን ያግዛል፡፡ይህም ከአንድ ት/ቤት የወጡ ተማሪዎች በአንድ ዩኒቨርሲቲ ወይም ፕሮግራም ውስጥ እንዳይታጨቁ ይደርጋል፡፡
7. የውጤት ተዋጽኦ ፡-የምደባ ስርዓቱ ተማሪዎች ያስመዘገቡትን ውጤት ታሳቢ ያረገ ሲሆን ይህም ተመሳሳይ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች አንድ ላይ እንዳይመደቡ በማድረግ የተለያየ ችሎታና ተሰጥኦ ያላቸው ተማሪዎችን ቀላቅሎ ለማስተማር ያግዛል፡፡
8. ወሊድን በተመለከተ፡- የምደባ ስርዓቱ እንደ ወሊድ ያሉ ልዩ ሁኔታዎችን ያማከለ ነው፡፡ በመሆኑም በመሰል ሁኔታ ውስጥ ያሉ ተማሪዎች በተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ ለመቀጠል የሚቸገሩ ከሆነ ትክክለኛ ለውጥና ድጋፍ የሚደረግ ይሆናል፡፡ መረጃዎቹ የተሰበሰቡት https//student.ethernet.edu.et ላይ ነው፡፡
•አስፈላጊ ማስረጃዎች: - ከትምህርት ቤታቸው የድጋፍ ደብዳቤ እና የህጻናት የክትባት ካርድ
9. ትክክለኛ የሕክምና ቦርድ ማስረጃዎች፡- በምደባ ወቅት የጤና ችግር ኖሮባቸው ትክክለኛ የሕክምና ማስረጃ ላላቸው ተማሪዎች ምደባው በተለየ መልኩ ሊታይ ይችላል፡፡
• አስፈላጊ ማስረጃዎች፡ ከትምህርት ቤታቸው የድጋፍ ደብዳቤ እና ከህዝብ ጤና ተቋማት የህክምና ምስክር ወረቀት በሶስት ዶክተሮች እና በህክምና ዳይሬክተሩ የጸደቀ።
• የዚህ አይነት መረጃ የተሰበሰበው https://student.ethernet.edu.et በመጠቀም ነው።
10. ተመሳሳይ ጾታ ያላቸው መንትዮች (identical twins) ፡- በተማሪዎቹ መካከል ተመሳሳይ ጾታ ያላቸው መንትዮች ካሉ የምደባ ስርዓቱ ከፍተኛ ነጥብ ያገኘው/ችው ተማሪ ከተመደበበት/ችበት የትምህርት ተቋም ቀሪው መንትያ ደግሞ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ በቀጥታ ይመድባል። የዚህ አይነት መረጃ የተሰበሰበው https://student.ethernet.edu.et ላይ ነው።
• አስፈላጊ ማስረጃዎች፡- ከትምህርት ቤታቸው የድጋፍ ደብዳቤ እና የልደት የምስክር ወረቀት፣
11. የአካል ጉዳት ያለባቸው ተማሪዎች:- የምደባ ሲስተሙ የአካል ችግር ላለባቸው ተማሪዎች እኩል እድሎችን የሚሰጥ ሲሆን ልዩ ፍላጎቶቻቸውን እና ለምደባ መስፈርቶቻቸውን ግምትውስጥ በማስገባት የሚሰራ ይሆናል። የዚህ አይነት መረጃ የተሰበሰበው https://student.ethernet.edu.et በመጠቀም ነው።
• አስፈላጊ ማስረጃዎች፡ ከትምህርት ቤታቸው የድጋፍ ደብዳቤ እና | 0 |
| 19 | Sin texto... | 0 |
| 20 | Grade161.pdf | 0 |
