es
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Ir al canal en Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

El canal 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 14 277 suscriptores, ocupando la posición 6 138 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 2 373 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 14 277 suscriptores.

Según los últimos datos del 01 julio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -27, y en las últimas 24 horas de 13, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 16.17%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener N/A% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 2 308 visualizaciones. En el primer día suele acumular 0 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 0.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 02 julio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

14 277
Suscriptores
+1324 horas
-147 días
-2730 días
Archivo de publicaciones
ብቻህን መሆንን ካልተለማመድክ፣ ከራስህ ጋር መረጋጋት ካልቻልክ፣ ውስጥህን በሚገባ መረዳትና ማዳመጥ ከተሳነህ ከሌሎች ሰዎች ጋር ጤናማ መስተጋብርና ግንኙነት መፍጠር አቀበት ይሆንብሃል። منقول =

الزموا الخير حتى تألفه نفوسكم؛ فإنَّه يهون عليها، ويكون عادةً تنشرح به الصُّدور، فقد قال ﷺ: ‏"الخير عادةٌ"، وبه يُعرف صاحبه،
الزموا الخير حتى تألفه نفوسكم؛ فإنَّه يهون عليها، ويكون عادةً تنشرح به الصُّدور، فقد قال ﷺ: ‏"الخير عادةٌ"، وبه يُعرف صاحبه، فيُعدُّ من أهل الخير. #تغريد_العصيمي

መውሊድ የማያከብር ሰው የሙሐመድ ﷺ ጠላት ከሆነ፣ ገና የማያከብር ሰው የዒሳ ጠላት ነው! ~ መውሊድ ቀደምት የኢስላም ትውልዶች ዘንድ የማይታወቅ መጤ ፈጠራ መሆኑን ራሳቸው የመውሊድ አክባሪ የሆኑ አካላት የመሰከሩትን አሳልፌያለሁ። እነዚሁ አካላት መውሊድ ከክርስቲያኖቹ ገና ተኮርጆ በፉክክር እንደሚከበር የተናገሩቱን ደግሞ እናያለን። ዘግይተው የመጡ አንዳንድ የነጋባቸው ሱፍዮች ግን “መውሊድ በሀይማኖታችን መረጃዎች መሰረት የተፈቀደ በመሆኑ ላይ ከተግባባን ከክርስቲያን ወይም ከሂንዱ እምነት ጋር ባጋጣሚ ተመሳስሎ ቢገኝ ችግር የለውም” ይላሉ። በሀይማኖታችን መሰረት ቢኖረውማ እነ ኢብኑ ሐጀር “የመውሊድ ተግባር መሰረቱ ቢድዐ ነው። በሶስቱ ክፍለ ዘመናት ከነበሩት መልካም ቀደምቶች ከአንድም አልተላለፈም” አይሉም ነበር። እያከበሩ ያሉት ሌላ መልክ ያለው ገና ነው፣ chrismas ማለት ልደት ማለት ነው። ልደት ማለት ደግሞ በዐረብኛው መውሊድ ማለት ነው። ስለዚህ የሚከበረው ማንነት እንጂ የተለየው የሚያከብሩት ገናን ነው። የክርስቲያኖች ገና = የሱፍዮች መውሊድ! የክርስቲያኖች መውሊድ = የሱፍዮች ገና! እንዲያውም መውሊድን የሚያከብሩት ከክርስቲያኖች ጋር ለመፎካከር ብለው ነው። የፉክክር ዒባዳ ማለት ነው! ይህንን ሐቅ በኪታብ ሳይቀር ያሰፈሩት አሉ። መረጃ እጠቅሳለሁ፡- 1. ሰኻዊ ምን እንደሚል ተመልከቱ፡- “ባለ መስቀሎቹ (ክርስቲያኖች) የነብያቸውን ልደት ትልቁ ዒዳቸው አድርገው የሚይዙ ከሆነ ሙስሊሞችም (ነብያቸውን) በማክበርና በማላቅ ይበልጥ የተገቡ ናቸው።” [አቲብሩል መስቡክ፡ 14] 2. ከጀዘሪም ቃል በቃል ተላልፏል። 3. አቡል ዐባስ አልአዘፊ (መውሊድን ለምዕራቡ ዐረቢያ ያስተዋወቀ ነው)፡- በክርስቲያን በዓላት ላይ የሚሳተፉ ወጣቶችን ለመመለስ ሲል እንደጀመረው በግልፅ ተናግሯል። 4. ዐብዱላህ አልሀረሪ (የአሕባሾቹ መሪ):- ንጉስ ሙዞፈር መውሊድን የጀመረው ክርስቲያኖች የመሲሕ ልደትን በዓል ሲያከብሩ ተመልክቶ ነው። በዚህም ሳቢያ ሰይዳችንን ሙሐመድን ﷺ ስላወጣልን አላህን ለማመስገን ሲል መውሊድን ጀመረ ይላል። [ኢዝሃሩል ዐቂደቲ ሱኒያህ፡ 240] ተመልከቱ እንግዲህ ! እንዲህ ዓይነት አሳፋሪ አመክንዮ እየጠቀሱ የመውሊድ ቢድዐን የፈቀዱ አካላትን እየዘረዘሩ ነው በብዛት ሊያሳምኑ፣ ራሳቸውን ሸውደው ሌሎችን ሊሸውዱ የሚነሱት። ለማንኛውም የመውሊድ ቢድዐን በፉክክር የተለከፉ ሰዎች የፈጠሩት መጤ ፈሊጥ ነው። በዚህ መልኩ በሌሎች መመሳሰል የተወገዘ እንደሆነ ነብያችን ﷺ አጥብቀው አሳስበው ነበር። * ማስረጃ አንድ፦ مَنْ تَشَبَّهَ بِقَوْمٍ فَهُوَ مِنْهُمْ "አንድን ሕዝብ የተመሳሰለ (የተከተለ) ከእነርሱ ነው (እንደነርሱ ይቆጠራል)።" [አቡ ዳውድ ፡ 4031] * ማስረጃ ሁለት፦ በሌላም ሐዲሥ ነብያችን ﷺ እንዲህ ብለዋል፦ لتتَّبعنَّ سَننَ من كانَ قبلَكم حذو القُذَّةِ بالقُذَّةِ حتَّى لو دخلوا جحرَ ضبٍّ لدخلتُموه. قالوا: اليَهودُ والنَّصارى؟ قالَ: فمَن “በርግጥ ከናንተ በፊት የነበሩ ሰዎችን ፈለጎች ስንዝር በስንዝር ክንድ በክንድ ትከተላላችሁ። የወከሎ ጉድጓድ ቢገቡ እንኳን በርግጥም ትገቡታላችሁ!” ሲሉ “አይሁድና ክርስቲያኖችን ነው (ትከተላላችሁ) የምትለን?” ብለው ቢጠይቁ “ታዲያ ማንን ነው?!” አሉ። [ቡኻሪ፡ 7320] የተናገሩት በትክክል ተፈፀመ። ለብዙ ጥፋቶች የሚያጋልጠው በዓል ከክርስቲያኖች ተኮርጆ በ"ፋጢሚያ" ሺዐዎች ተጠንስሶ፣ በሱፍዮች ተዛምቶ ብዙ ሙስሊም ሊዘፈቅበት በቅቷል። የሚያሳፍረው “ክርስቲያኖቹ የነብያቸውን ልደት እያከበሩ የኛ ነብይ ከማን ያንሳሉ?” የሚሉት ነገር ነው። ሱብሓነላህ! ለመሆኑ ዒሳ የኢስላም ነብይ አይደሉም እንዴ?! ታዲያ ይሄ ምን የሚሉት አፀያፊ ሎጂክ ነው? ደግሞ ምንም ሳያፍሩ መውሊድን የሚቃወሙ ሙስሊሞችን “የነቢ ጠላቶች ናቸው!” እያሉ ከባድ ክስ ይከሳሉ። የነብዩን ﷺ መውሊድ አለማክበር እሳቸውን መጥላት ከሆነ እናንተም የክርስቲያኖቹን ገና (chrismasን) ባለማክበራችሁ የዒሳ ጠላቶች ናችሁ ማለት ነው። መውሊድን ማክበር ነብዩን ﷺ ማክበር ከሆነ የሌሎቹን ነብያት ልደቶች ስለማታከብሩ ለሌሎች ነብያት በሙሉ ክብር የሌላችሁ የነብያት ጠላቶች ናችሁ ማለት ነው። ከአንደበታችሁ በቀጥታ ባይወጣም አመክኗችሁ የሚሰጠው ይህንን ነው። ኢብኑ ሙነወር የቴሌግራም ቻናል፦ https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor

🔍አሰላሙአለይኩ ወራህመቱሏሂ ወበረካቱህ 📶ኮፒ ፖስፖርት 🔵 እጃቹላይ ያላቹ ማሳደስ እና የጠፋባቹ ቁጥር ማውጣት የምትፈልጉ ✅ በቅናሽ እንወጣለን✅ ከታች ባለው ዩዘርኔም ገብታቹ በውስጥ አናግሩኝ ⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️ ✅ @Bint_Hashim ✈️

ወሽመጡኮ የተበጠሰው ሚስቱ ያልፍልኛል ብላ ስደት ሂዳ ብር አልክልህም ስላለችው ነው። ሀቂቃ ይህን ብር እንደት ብለው እንደሚያመጡት ብታውቁ ኑሮኮ ካርድ እንድሞሉላችሁ እንኳ ባልፈለጋችሁ ነበር። እያንዳንዱ ገንዘብ ከብዙ ልፋት፣ ድካም እና እንባ በኋላ የሚገኝ ነው።የዓረብ ሀገር ብር እንደ ወረቀት የሚታፈስ ነውዴ የሚመስላቸው ግን¡¿ ወሽመጤ ብጥስ ይበልልህ ሀሀ¡ =t.me/AbuSufiyan_Albenan

የመውሊድ ማምታቻ ሹብሀዎች ....? ሙብተዲዕ ማለት አይጥ ማለት  ነዉ! 🎙በኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር ሀፊዘሁላህ t.me/Darutewhide

«ሴት ልጅ ምንም ያህል ብርቱ ብትሆን ከጎኗ የሚሆን የሚደግፋት "ሁሉም ነገር ደህና ይሆናል ብሎ የሚላት ጥሩ የትዳር አጋር ትፈልጋለች።» 𝐓𝐞« t.me/https_Asselefya1

~ሰለፎች ለሴቶቻቸው የነበራቸው ፍቅር ~ "በሰለፎች ዘመን ወንዶች ለሴቶቻቸው የነበራቸው ፍቅር በብዙ መልኩ ይገለጽ ነበር። ከእነዚህም መካከል ጥቂቶቹን እንመልከት፡- •  ሰለፎች ለሚስቶቻቸው ያላቸውን ፍቅር በንግግር ይገልጹ ነበር። ለምሳሌ ያወድሷቸዋል ነበር፣ መልካም በሆነ ስም ይጠሯቸዋል፣ ያበረታቷቸዋል። በተግባርም ፍቅራቸውን ይገልጹ ነበር። ለምሳሌ ስጦታ ይሰጧቸዋል፣ ይንከባከቧቸዋል፣ በቤት ውስጥ ይረዷቸዋል። •  እንዲሁም ለሚስቶቻቸው መልካም ቃል ይናገሩ እንደነበርም ይነገራል። •  ሰለፎች ሚስቶቻቸውን ያከብሩና ያደንቁ ነበር። አስተያየታቸውን ይሰሙ ነበር፣ ምክራቸውን ይቀበሉ ነበር፣ በውሳኔያቸው ያሳትፏቸው ነበር በተለያዩ አጋጣሚዎች ለነሱ ያላቸው ክብር ይገልፁላቸው ነበር። •  ሰለፎች ሚስቶቻቸው በችግር ጊዜ ሲያልፉ ይደግፏቸው ነበር። ያበረታቷቸው ነበር፣ ይንከባከቧቸው ነበር፣ ከጎናቸው ይቆሙ ነበር በህመማቸው ጊዜም አብረዋቸው ይሆኑ ነበር ይንከባከቧቸው ነበር። •  ሰለፎች ሚስቶቻቸውን ለማስደሰት ይጥሩ ነበር። ይጫወቷቸው ነበር፣ ያዝናኗቸው ነበር፣ ጥሩ ጊዜን አብረው ያሳልፉ ነበር። •  አንድ ሰለፍ ሚስቱ በጠና ታመመች። እርሱም ሌት ተቀን ሲንከባከባት አብሯት ቆየ። ሰዎች "እንዴት ይህን ያህል ትጨነቅላታለህ?" ብለው ጠየቁት። እርሱም "እሷኮ የህይወቴ ግማሽ ናት" ብሎ መለሰላቸው። •  አንድ ሰለፍ ሚስቱ ስትናደድ ዝም ይላት ነበር። ሰዎች "ለምን አትመልስላትም?" ብለው ጠየቁት። እርሱም "ስትናደድ ቆንጆ ትሆናለች" ብሎ መለሰላቸው። ወንድሞቼ ተመልከቱ ሰለፎች ለሴቶቻቸው የነበራቸውን ፍቅርና አክብሮት እንዴት እንዴነበር ። "እኔ እና አንተስ ወንድሜ ለሴቶቻችን እንዴት ነን!! t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy

ጥበብ ስትጠራኝ እንድህም እንሰራለን ህእ¡
ጥበብ ስትጠራኝ እንድህም እንሰራለን ህእ¡

~ ሴት ልጅ ከቤት መዉጣቷ  በተለይ ከወንድ ጋር መቀላቀሏ ድኗንም ተፈጥሮዋንም የሚቃረን ጉዳይ ነዉ።  ጠቃሚዉ ዉጤታማዉ የሴት ስራ ቤት ዉስጥ ሆና የምትሰራዉ ነዉ። ይህንን ሸሪአዉ ብቻ አይደለም ያለዉ ዛሬ ዛሬ የገባቸዉ  ምእራባዊያን  የአሜሪካ ሀገር የፓርላማ አባላት ሁላ ሳይቀሩ  ሴት ይበልጥ ማህበረሰቧን ሀገሯን የምትረዳዉ የምታግዘዉ እቤት ሁና ስራዋን ስትሰራ ነዉ ለማለት ደርሰዋል ! ትላንት ትዉጣ እንዳላሉት  መዉጣቱ ያስከተለዉ መዘዝ ስላዩት  ቤት ዉስጥ ሁለት ወንድ ያለ እስኪመስል ድረስ ልጆች ወላጅ አልባ እስኪመስሉ ድረስ ነገሮች ተበላሽተዉባቸዉ። ሴት እቤት ትቀመጥ እቤት ትሁን የተባለዉ ሚናዋን ለማቅለል አይደለም። የቤቱ ስራ ከዉጩ ስራ የበለጠ ከባድ ነዉ ። የቤቱ ስራ ከዉጩ  የበለጠ ጠቃሚ ነዉ ።ልጆች ቀጥ አድርጋ የምታሳድገዉ የምትኮተኩተዉ የምታንፀዉ   ኻሊድን ዑመርን የምታፈራዉ  ከቤት ዉስጥ ነዉ  እሷ ዉጭ ከሆነች  ከፍ ያሉ ዑመሮች የሚሰሩትን ስራ ከሰራች  ተተኪ ዑመር አይኖርም የተበላሸ ዑመር ነዉ የሚኖረዉ። የተበላሸ ኻሊድ ነዉ የሚኖረዉ  ስመ ዑመር ስመ ኻሊድ የሚሆነዉ። =

ተወዳጁ_ቃሪዕ_መሀመድ_ዩሱፍ_ከደሴ_ልብ_ቅልጥ_የሚያደርግ_ቂርአትM4A_128K.m4a2.25 MB