es
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Ir al canal en Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

El canal 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 14 286 suscriptores, ocupando la posición 6 159 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 2 357 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 14 286 suscriptores.

Según los últimos datos del 25 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -60, y en las últimas 24 horas de 0, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 16.73%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 8.18% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 2 390 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 168 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 0.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 28 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

14 286
Suscriptores
Sin datos24 horas
-67 días
-6030 días
Archivo de publicaciones
" ልክ  ልንተኛ ጋደም ስንል ጭንቅላታችን ላይ  እየመጡ እንቅልፍ  የሚከለክሉን ሀጃዎች  በሙሉ አላህ ያሳካልን🤲 መልካም  ለይል...Family ✌️

መህርሽ ሀጅ ነዉ የሚለዉን አላህ ይዘዉጅሽ ! . . . የሆነ ቦታ ተለጥፋ ያገኘኋት ✌️ ላጤዎች አሚን በሏ.....🖐

«የተደገፍኩት አላህን እንደሆነ ቢያዉቁ ኖሮ እኔን ለመጣል ባልሞከሩ ነበር።» =

🙌 የጎረቤት ነገር አይድረስ

ወሽመጣችሁ በጠስኳ ሰሞን 🙌 ይቅር በሉኝ ከፍቻለሁ እሺ 👀 ይሄን ያክል እኔ የምለቀዉ ጠቅሞ የምታሰራጩ አልመሠለኝ ነበረ አየኋችሁ እኮ.....በቦት የቁጣ ናዳ ያወረዳችሁብኝ ሰሌም ኖ?

"‏إيَّاك أن يُزاحم الذَنب مَكانة القُرآن فِي قَلبك!" "ወንጀል በልብህ ውስጥ የቁርዓንን ቦታ እንዳይዝ ተጠንቀቅ!" =
"‏إيَّاك أن يُزاحم الذَنب مَكانة القُرآن فِي قَلبك!" "ወንጀል በልብህ ውስጥ የቁርዓንን ቦታ እንዳይዝ ተጠንቀቅ!" =

🔖ኢብኑ ተይሚያህ (አላህ ይዘንላቸው) እንዲህ ብለዋል፡- (ከቀደምት ሰለፎች እዲህ ተብሎ ተጠየቀ፡- ኢማን ይጨምራል ይቀንሳል? እንዲህ ሲል መለሰ፡- አዎ፣ እንደ ተራሮች እስኪሆን ድረስ ይጨምራል፣
🔖ኢብኑ ተይሚያህ (አላህ ይዘንላቸው) እንዲህ ብለዋል፡- (ከቀደምት ሰለፎች  እዲህ ተብሎ ተጠየቀ፡- ኢማን ይጨምራል ይቀንሳል? እንዲህ ሲል መለሰ፡- አዎ፣ እንደ ተራሮች እስኪሆን ድረስ ይጨምራል፣ እንደ አቧራ እስኪሆንም ድረስ ይቀንሳል።) مجموع الفتاوى [٢٢٦/٧]

እህቴ ከጌታሽ ጋር ባለሽ ቅርበት ውስጥ እራስሽን አግኝ...👌 =
እህቴ ከጌታሽ ጋር ባለሽ ቅርበት ውስጥ እራስሽን አግኝ...👌 =

ከስራችን ጋር ብቻ ወደ አላህ እንሄዳለን ዱኒያ ላይም ልክ እንዳልነበርን እንረሳለን። || t.me/https_Asselefya1

~ ከአላህ እርቃ  ደስታዋን ፍለጋ  እንደምትንከራተት ነፍስ አሳዛኝ ነፍስ የለም። =

📌قال عبدالله بن مسعود : 🔖አብደላህ ኢብኑ መስዑድ እንዲህ ብለዋል፡- (مادمت في صلاة ، فأنت تقرع باب الملك ، ومن يقرع باب الملك يُفتح له ) “ሶ
📌قال عبدالله بن مسعود : 🔖አብደላህ ኢብኑ መስዑድ እንዲህ ብለዋል፡- (مادمت في صلاة ، فأنت تقرع باب الملك ، ومن يقرع باب الملك يُفتح له )ሶላት ላይ እስከሆናችሁ ድረስ የንጉሡን በር እያንኳኳችሁ ነው፤ የንጉሡንም በር የሚያንኳኳ ሁሉ ይከፈትለታል።
حلية الأولياء (١/١٣٠)
=

"الحق ما قام الدليل عليه ؛وليس الحق فيما عمله الناس " "ሀቅ በማስረጃ የተደገፈ ነው፤ ሀቅ ሰዎች የሚያደርጉት አይደለም።" [مجموع فتاوى الشيخ ابن عثيمي
"الحق ما قام الدليل عليه ؛وليس الحق فيما عمله الناس " "ሀቅ በማስረጃ የተደገፈ ነው፤ ሀቅ ሰዎች የሚያደርጉት አይደለም።" [مجموع فتاوى الشيخ ابن عثيمين رحمه الله 7/ 367] =

قال ابن رجب ኢብኑ ረጀብ እንዲህ ብለዋል፡- : من عادة السلف أن يتخذوا في بيوتهم أماكن معدة للصلاة فيها . " ቀደምት ሰለፎች በቤታቸው ውስጥ ለሶላት የተወሰኑ
قال ابن رجب ኢብኑ ረጀብ እንዲህ ብለዋል፡- : من عادة السلف أن يتخذوا في بيوتهم أماكن معدة للصلاة فيها . " ቀደምት ሰለፎች በቤታቸው ውስጥ ለሶላት የተወሰኑ ቦታዎችን የመመደብ ልማድ ነበር። (فتح الباري: ١٦٩/٣) =

(وَاذْكُر رَبَكَ إِذَا نَسِيتَ) سُبحان الله الحمدُلله لا إلهَ إلا الله واللهُ أَكبر 🍃🌸🍃
(وَاذْكُر رَبَكَ إِذَا نَسِيتَ) سُبحان الله الحمدُلله لا إلهَ إلا الله واللهُ أَكبر 🍃🌸🍃

በጣም እንጅ.......ቸገረን እኮ🙌

" አንዳንዴ አቅም የሌለን መስለን ዝም ስንላችሁ የእዉነት የሌለን የሚመስላችሁ ሰዎች ሆይ አላህ ለሁሉም አቅም እና ችሎታ ሰጥቷል ላኪን አዉቀን ዝም ስንል ልክ ምንም እንደማንችል በኛ ላይ ለመረማመድ የምትሞክሩ ሰዎች ሆይ አንድ ቀን እንደምንችል ብናሳያችሁ ዳግም ወደ እኛ አትዞሩም። እረፉ እሺ! አዉቆ ፀጥ ያለ ሁሉ አቅም የሌለዉ ሞኝ አይደለም!! ~

اللهــم طــريق الصالحين، وثبات الصالحين، وخاتمةَ الصالحين  ! « አላህ ሆይ የደጋጎችን  መንገድ፣ የደጋጎችን  ጽናት እና የደጋጎችን ፍጻሜ ስጠን !» #መልካም ለይል