es
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Ir al canal en Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

El canal 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 14 273 suscriptores, ocupando la posición 6 111 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 2 367 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 14 273 suscriptores.

Según los últimos datos del 04 julio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -23, y en las últimas 24 horas de -6, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 16.53%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 8.67% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 2 359 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 237 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 0.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 05 julio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

14 273
Suscriptores
-624 horas
+157 días
-2330 días
Archivo de publicaciones
ያንች ችግር ከሸሪዓዊ እውቀት ውጭ ለሁሉም ነገር ጊዜ መስጠትሽ ነው።

" ትተዉሽ አይደለም! አላህ ከህይወትሽ አስወግዶልሽ ነዉ የተሻለ ስለሚገባሽ! =
" ትተዉሽ አይደለም!  አላህ ከህይወትሽ አስወግዶልሽ ነዉ   የተሻለ ስለሚገባሽ! =

~ የአንዳንድ ሰዎች ባህሪይ « መታኝ እና አለቀሰ ነዉ። ሰዉ ለመጉዳት ርቀዉ ሄደዉ አልሳካ ሲላቸዉ መልሰዉ ጎዱኝ በደሉኝ ብለዉ ያዙኝ ልቀቁኝ ይላሉ። ተዉ እንጅ አታሳስቱን! =

ለሰው ልጅ ከባድ ቅጣቱ ሰውን በሚበድል ጊዜ የነብስያ ወቀሳ ነው ነብስያው የግድ እያስታወሰች ትወቅሰዋለች ትጮህበታለች የዛኔ የበደለውን ሰው ቀጥ ብሎ ማየት ይከብደዋል መገናኘት ይከብደዋል ስሙን ሲሰማ ጅስሙን ይወረዋል ይቅርታ ጠይቆ ለራሱ ነብስያው እሺ አትለው እሚገርመው ደግሞ የአላህን ሀቅ ስናጒድል ይህን ያክል ነብስያችን አትወቅሰንም ምን ይሆን ያረብ ያወዱድ ምን አይነት ቅጣት ነው ያረብ ድንቅ እኮ ነህ በነገራቶች ሁሉ ብናስተነትንህ https://t.me/Sahabaa1344 https://t.me/Sahabaa1344

ሂወት ብዙ መንገዶች አላት! በዚህ ላይ ቫላንስሽን ጠብቀሽ የማትሄጂ ከሆነ ትሰበሪያለሽ

القارئ_عبدالعزيز_التركي_6.29 MB

ወንጀልን መተዉ ከወንጀል መራቅ ጥፋትን መራቅ .... =

" ከንግግርሽ  የበለጠ  መልካም ተግባርሽ ሰዎችን ወደ ሂዳያ ይመራል። #መልካም ስነ ምግባር =

القارئ_سعد_الغامدي_إن_الدين_عند_الله_الإس5.47 MB

قال ابن قُدامة - رحمه الله ፦ ”ومَن وجد خُلْسةً في وقتٍ فليغتنم كثرة القراءةِ  للقرآنِ ليفوز بكثرةِ الثَّوابِ“. مختصر منهاج القاصدين (1 /53) = t.me/https_Asselefya1

«በአንድ ብር የሚሸጥ» በቲክቶክ በፌ-ስቡክ በሁሉም ቦታ አሰራጩትና አድርሱልኝ ✍️በኑረዲን አል-ዓረብ http://t.me/nuredinal_arebi http://t.me/nuredinal_arebi

{ وَكُلَّ إِنْسَانٍ أَلْزَمْنَاهُ طَائِرَهُ فِي عُنُقِهِ وَنُخْرِجُ لَهُ يَوْمَ الْقِيَامَةِ كِتَابًا يَلْقَاهُ مَنْشُورًا }

👉አንድ ብር መግዛት የሚችለው አንተን ብቻ ነው። ........በአንድ ብር የሚሸጥ.... ላንተ መልስ መስጠት ክብርን ቢያዋርድም፡ መግባሬ አንተነትን ባያስተናግድም፡ የፅኑወች እናት ስትነካ አሎድም፡ .....ነገሩ ልክ ነህ.... ከአንተ አይነት ምን ጊዜም ኸይር አይጠበቅም፡ በአንድ ብር የሚሸጥ የሰው ልክ አያውቅም፡ እኔ ላንተ ብዬ ቃላት አላበዛም፡ አንድ ብር ስድብ እንጂ ዳይመንድን አይገዛም፡ መልስ ልስጥህ ብዬ አልደረድርም ቃል፡ ዱሮስ ከርካሾች ክብር ይጠበቃል⁉️ .......ግን ላስታውስህ.... ክፋት ካወራቸው ከጀሀነብ በሮች፡ መልካም አንጠብቅም እኛ ካንድ ብሮች፡ ከዘላኖችና ከሀሳብ እውሮች፡ .....ሰደብኩህ!?ይቅርታ...!! አታውቅም ብዬ ነው ከስድብ በስተቀር፡ ነፃ መሀይም ነህ ኸይር የለሽ ቁሞ-ቀር፡ በስድብ ፈምሰህ ህሌናህ ሲቆሽሽ፡ ሴትን ልጅ አዋርደህ ወንድነት ሲሟሽሽ፡ አንተ ተምሳሌት ነህ ለዚህ ሁሉ ክስተት፡ ይህ ማንነትህ ነው አይደለም የስህተት፡ ባታውቀው ነው እንጂ ህሌናህ ታውሮ፡ ዛሬ ገንዘብ ይዘህ ልብህ ተሰውሮ፡ ፊትህን በአንድ ብር ሸፍነህ ስትመጣ፡ ድሀ ነበርክኮ ቤሳቢስቲ ያጣ!! ለምን ዘነጋኸው የትናንትን ጉዳይ!? ለምን አላዘንክም ለዚህች ለተበዳይ!? .....ለነገሩ ተወው...... ህሌና ያለው ነው ለድሆች የሚያዝነው፡ ለአንተ አይነቱ ነፈዝ ማስተንተን ምንህ ነው⁉️ በአንድ ብር ወረቀት ፊትህን ሸፍነህ፡ በስድብ በስላቅ በክፋት ታፍነህ፡ ጥቅም ስላገኘህ በስድብ ላይ ፀንተህ፡ ይሔው ዛሬም መጣህ እዝነትን ረስተህ!? ....እኔ እምልህ.?..ግን እናትህ አሉ!? ....የተናገርከውን ሁሉን ይሰማሉ...!? የፈፀምከውን ግፍ እማማ ያውቃሉ..!? .....ስራህን ይዩልህ ወላጅ እናት ካሉህ፡ .....ባገኙት መሳሪያ ነበር የሚገሉህ..!? ....መርዳትና ማገዝ ምንም ባትፈልግም፡ ...ለተቸገረ ሰው ይህ አይደረግም..!? .......በጣም ነውር ነው.... ትችል ነበርኮ በፀባይ መሸኘት፡ ለምን አስፈለገህ ጥፋትን መመኘት!? ባይገባህ ነው እንጂ የአላማ ፅናት፡ የደም ታሪክ አላት #የጋዛወች እናት፡ የዚህች ሚስኪን እናት ልጇ አይቶህ በነበር፡ ያስረዳህ ነበረ የጀግንነትን ጥግ የትዕግስትን ድንበር፡ ግና ምን ዋጋ አለው ሚሳዔል በድንጋይ እየተፋለመ፡ በእምነቱ እንደፀና በሀቅ እንደቆመ፡ በአንደበቱ አምላኩን እየደጋገመ፡ በጣቶቹ አሏህን ሁሌ እየጠቆመ፡ የአ*ይ*ሁድን ሌቦች እንደተፋለመ፡ መቼ ታደለና ቲክቶክ ላይ ይመጣል፡ በምንኛ ሞራል ጌም ገብቶ ይቀጣል፡ ማንስ ሞደል ሆኖት ሴት ጋር ይላላጣል፡ በምን አንደበቱስ ለስድብ ይቀመጣል፡ .....አየህ ልዩነቱ የኛና የናንተ...!? .....አንተ ውዳቂ ነህ ሞራልህ የሞተ..!! ...ጋዛዊ ጀግና ነው በአ*ይ,ሁድ የሸፈተ!! ...ኢስላም ላይ የፀና የነፃነት ታጋይ፡ ...አንተ ግን ስድ ነህ የሸይጧን አገልጋይ፡ ...ህሌና የሌለህ የማትሰማ ድንጋይ፡ ባለጌ ተራ ነህ የሚታይ ክፋትህ፡ አንድ ብር ብቻ ነው ዋጋው ማንነትህ፡ ያውም በሜካፑ ተውቦ ሲወሸጥ፡ የአንተ አይነት ብቻ ነው በአንድ ብር የሚሸጥ፡ ....በኑረዲን አል-ዓረብ t.me/nuredinal_arebi t.me/nuredinal_arebi

የራሳቸዉን ስህተት እና ድክመት ሌላ ላይ የሚለጥፉ አካሎች ጋር መግባባት የሚቻል !? =