es
Feedback
ኢትዮ ቤተሰብ ሚዲያ ( Ethio Beteseb Media)

ኢትዮ ቤተሰብ ሚዲያ ( Ethio Beteseb Media)

Ir al canal en Telegram

ይህ ቻናል መንፈሳዊ መልክቶች ፣ ማኅበራዊ እና ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ጠቃሚ መረጃዎች የሚተላለፉበት ነውና ቤተሰብ ይሁኑ!!

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram ኢትዮ ቤተሰብ ሚዲያ ( Ethio Beteseb Media)

El canal ኢትዮ ቤተሰብ ሚዲያ ( Ethio Beteseb Media) (@ethiobeteseb) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 12 470 suscriptores, ocupando la posición 7 231 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 2 700 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 12 470 suscriptores.

Según los últimos datos del 07 julio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -116, y en las últimas 24 horas de -5, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 31.18%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 12.37% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 3 892 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 544 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 52.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
ይህ ቻናል መንፈሳዊ መልክቶች ፣ ማኅበራዊ እና ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ጠቃሚ መረጃዎች የሚተላለፉበት ነውና ቤተሰብ ይሁኑ!!

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 08 julio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

12 470
Suscriptores
-524 horas
-377 días
-11630 días
Archivo de publicaciones
✏ታላቅ በዓለ ንግሥ ፦ የፊታችን ቅዳሜ ♣የጻድቁ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ዓመታዊ ክብረ በዓል ♣ ቅዳሜ ሐምሌ 4 ቀን 2018ዓ.ም Saturday , July 11 ,2026 ማኅሌቱ ዓርብ ከሌሊቱ 12
✏ታላቅ በዓለ ንግሥ ፦ የፊታችን ቅዳሜ ♣የጻድቁ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ዓመታዊ ክብረ በዓል ♣ ቅዳሜ ሐምሌ 4 ቀን 2018ዓ.ም Saturday , July 11 ,2026 ማኅሌቱ ዓርብ ከሌሊቱ 12AM ጀምሮ ይጀመራል ♣ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን ፣ መምህራነ ወንጌል ፣ ዘማርያን እና የአድባራቱ የሰንበት ት/ቤት ወጣት መዘምራን ፣ ምዕመናን እና ምዕመናት በሚገኙበት የጻድቁ አባታችን አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ በዓዐለ ንግሥ በታላቅ መንፈሳዊ ድምቀት ይከበራልና ኑ የበረከቱ ተካፋይ ሁኑ🙏 📍አድራሻው ፦ በመካነ ቅዱሳን አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ቤተክርስቲያን ቨርጅኒያ 6935 Columbia Pike, Annandale ,VA 22003

https://youtu.be/HIW4_lqpYTA?is=cdJmXd1-TVaPhzym የጳጳሱን ቅሌት መጋለጥ የጀመርነዉ ዛሬ አይደለም ሰሚ ጠፍቶ እነጂ ይደመጥ

Today Meeting Honored to meet with Members of the U.S. House of Representatives today to advocate for peace, religious freedom, and the protection of innocent civilians in Arsi Zone Oromia and Other parts of Ethiopia. We shared the concerns of the Ethiopian Orthodox Christian community and called for justice, accountability, and support for those affected by violence and displacement. God bless the united states of America , Ethiopia and all those who work tirelessly to protect human life and defend the God-given dignity of every person. May God bless our efforts for peace.

📝የጥንቃቄ መልእክት 👉የብዙዎችን የቴሌግራም እና የዋትስአፕ አካውንት በመጥለፍ የሚታወቁ ግለሰቦች አሉ ፣ ከነዚህ ውስጥ አንዱ ስሙ ዳዊት ይባላል ፣ የተለያዩ ጥያቄ ይጠይቃችሁ እና በቴሌግራም ወይ
+1
📝የጥንቃቄ መልእክት  👉የብዙዎችን የቴሌግራም እና የዋትስአፕ  አካውንት በመጥለፍ የሚታወቁ  ግለሰቦች አሉ ፣ ከነዚህ ውስጥ አንዱ ስሙ ዳዊት ይባላል ፣ የተለያዩ ጥያቄ ይጠይቃችሁ እና በቴሌግራም ወይም በዋትስአፕ  እንዲሁም በፌስቡክ ሚሴንጀር ኮድ እንዲላክላችሁ ያደርጋል ፣ ይህንን ኮድ እንድትሰጡት ብዙ ነገር ያወራችኃል ጤነኛ  ለእናንተ ያሰበ መስሎ ይዘበዝባችኋል ፣ እናንተም አምናችሁ ይህንን ኮድ ከሰጣችሁ አካውንታችሁ  እና ስልካችሁ በቅጽበት ተጠለፈ ማለት ነው ፣ ስለዚህ ማንም ይሁን ማንም በየትኛውም የመልክት መቀበያ የተላከላችሁን ኮድ ለማንም እንዳታጋሩ ። 👉ሁለተኛ በቀጥታም  ስልክ ሆነ  በቴሌግራም ወይም በዋትስአፕ በምታውቁት ወዳጃችሁ ወይም በማታውቁት ሊንክ ይላክላችኋል ይህንን ሊንክ እንዳትከፍቱ ፣ ቸኩላችሁ ሊንኩን ከተጫናችሁ ስልካችሁ ተጠልፏል ፣ ቤተሰቦች ተጠንቀቁ ፦ በቀጣይ በስፋት እንመለሰበታለን ።         📍ኢትዮ ቤተሰብ ሚዲያ

📝አባታችን ምላሽ ሰጥተዋል ፦ 👉speak out ሌሎቻችሁም ድምፃችሁ አሰሙ ስንዴው ከእንክርዳድ ይለኝ ፦ 👉የቀደሙ አበው የጳጳሳት እና የመነኮሳት ክብር ይጠበቅ ። ይህ የሚሆነው ዛሬ ያላችሁ የቤተክርስቲያንን ክብር ከፊት አስቀድማችሁ የምታገለግሉ ጳጳሳት ፣ ቆማሳት መነኮሳት አባቶች ድምፃችሁ አሰሙ ፦ ሚዲያችን በር ክፍት ነው መወየት ፣ ነጭ ነጯን መነጋገር ለምትፈልጉ You are Welcom 🙏 📍ኢትዮ ቤተሰብ ሚዲያ

📝ጥያቄ ለመነኮሳት ...? 👉..በአት የለኝም ? 👉..የማገለግልበት ደብር የለኝም ? 👉.. ሀገገር ለሀገር ተንከራትቼ ነው የማገለግለው ? 👉 .. እግዚአብሔር ይመስገን ንስሀ ልጅ የለኝም ? 👉..ለምን ብላችሁ እንዳትጠይቁኝ ? 💤ይህ ጥያቄ ለመነኮሳት ነው ? ይህ አባባል የመነኮሳትን ገጸ ባህሪን ይወክላል ወይ ? ከሆነስ ዝርዝር ማብራሪያ ብትሰጡን? 📍ኢትዮ ቤተሰብ ሚዲያ

የቤተክህነቱ  ችግር ጣራው ተቀዶ ዶፍ እየዘነበበት ፣ ቅድሜ በሩን እንዝጋ  ብሎ እርስ በእርሱ በውዳሴ ከንቱ እየተሞጋገሰ መኖር  ፣ የሚዘረፈው መዝረፍ ፣ የሚበላውን መብላት ብቻ  ዐይናቸው የታወረ  የድኩማን ስብስብ ።

✏ታላቅ በዓለ ንግሥ ፦ ♣የጻድቁ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ዓመታዊ ክብረ በዓል ♣ ቅዳሜ መጋቢት 4 ቀን 2018ዓ.ም Saturday , July 11 ,2026 ማኅሌቱ ዓርብ ከምሽቱ 12AM ጀምሮ ይጀ
✏ታላቅ በዓለ  ንግሥ ፦ ♣የጻድቁ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ዓመታዊ ክብረ በዓል ♣ ቅዳሜ መጋቢት  4 ቀን 2018ዓ.ም Saturday , July 11 ,2026 ማኅሌቱ ዓርብ ከምሽቱ 12AM ጀምሮ ይጀመራል ♣ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን ፣ መምህራነ ወንጌል ፣ ዘማርያን እና የአድባራቱ የሰንበት ት/ቤት ወጣት መዘምራን ፣ ምዕመናን እና ምዕመናት በሚገኙበት  የጻድቁ አባታችን አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ በዓዐለ ንግሥ በታላቅ መንፈሳዊ  ድምቀት ይከበራልና ኑ የበረከቱ ተካፋይ ሁኑ🙏 📍አድራሻው ፦ በመካነ ቅዱሳን አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ቤተክርስቲያን ቨርጅኒያ 6935 Columbia Pike, Annandale ,VA 22003

📝የመነኩሴ ነን ባዮች ችግር 👉አብዛኞቹ የሚመነኩስት ለገንዘብ ነው ፣ ብዙዎቹ እጅግ ከልክ ባለፈ ባለጸጋ ናቸው ፣ የሀብታቸው ጥግ ብዙ መነኩሴ የሚለውን ገጸ ባህሪ በመንፈሳዊውም ሆነ በትውፊት ሲወርድ ሲወራረድ የመጣውን ማንነት ደብዛው እንዲጠፋ አድርጎታል ፣ 👉በተለይ ደግሞ እውነትን ሸፍነው ለሀሰት ሲቆሙ ሌላውን ለመወንጀል የሚናገሩት ጭቅላታቸው ላይ እንደ ሙጫ የተጣበቀውን ገንዘብ በማውሳት ፣እንዲህ የሚያደርጉት ለገንዘብ ብለው ነው በማለት ይተቻሉ ፣ አንዱ እዚህ ላይ ወጥተው የሚለፈልፉትን ማየት ይቻላል ። 👉ዛሬ ጎልቶ የሚታየው የቤተክርስቲያን ችግር ( ፈተናው ) በሀገር ቤትም ይሁን በውጭ ሀገር ባሉ አብያተክርስቲያናት ላይ ዋንኛው የመነኮሳት ችግር ነው ፣ አሁን አሁን መነኩሴ የሚለው ማንነት በብዙ መልኩ ገጸ ባህሪው ተለውጣል ፦ 👉 ይህ ሲባል መነኮሳት ያሉም ወይም ሁሉንም እንደ ጅምላ ለማለት አይደለም በሀገር ቤትም ይሁን በውጭ ሀገር በሙሉ ልብ "ቆሞስ አባ እገሌ" ተብለው የሚጠሩ መንፈሳውያን አሉ ፣ አባዛኞቹ ግን ነውራቸው ጌጣቸው የሆኑ ናቸው ፡፦ 👉እዚህ ላይ በዚህ መልእክ ወጥተው የሚናገሩ ፣ በለበሱት ልብስ የሚነግዱ የደም ነጋዴ ናቸው ፣ እኚህ ሆዳቸው አምላካቸው ፣ ነውራቸው ጌጣቸው የሆኑ አባት መስቀል ጨብጠው አደባባይ ወጥተው በንፁህ ደም የሚሳለቁ ነውራኛ መነኩሴ ናቸው ፣ እንዲህ ያሉት ነውረኞች የቤተክርስቲያን ዕዳ ፣ እና ሸክም ናቸው ። እንዲህ አይነቱን በፍጹም ዝም አንልም ...? 📍ኢትዮ ቤተሰብ ሚዲያ

የቅደስ ሚካኤል ዓመታዊ በዓል በዕለተ ቀኑ በውድ ብሪጅ ቨርጅኒያ ፃድቃኔ ማርያም ፣ወቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን
የቅደስ ሚካኤል ዓመታዊ በዓል በዕለተ ቀኑ በውድ ብሪጅ ቨርጅኒያ ፃድቃኔ ማርያም ፣ወቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን

📝ዛሬ የተሰማው አሳዛኝ ዜና 👉ከመርቲ ወረዳ ከተማ ከአቦምሳ ተነስቶ ወደ አሰኮ ሲጓዝ የነበረ የሕዝብ ማመላለሽ መኪና እንዲቆም ከተደረገ በኋላ ኦርቶዶክሳውያን ብቻ ተመርጠው ታግተው መወሰዳቸው ተሰ
📝ዛሬ የተሰማው አሳዛኝ ዜና 👉ከመርቲ ወረዳ ከተማ ከአቦምሳ ተነስቶ  ወደ አሰኮ ሲጓዝ የነበረ የሕዝብ ማመላለሽ መኪና እንዲቆም ከተደረገ በኋላ ኦርቶዶክሳውያን ብቻ  ተመርጠው ታግተው  መወሰዳቸው ተሰምቷል ፣ እገታው የተፈጸመው ከአቦምሳ ከተማ አስር ኪሎ ሜትር  ወጣ ብሎ ጋዶ የሚባል አከባቢ ላይ ነው ። 😭ይህ ልብ ሰባሪ ዜና ነው 📍ኢትዮ ቤተሰብ ሚዲያ 

ታላቅ የቅድስት ሥላሴ ወርሃዊ በዓልና ልዩ መንፈሳዊ ጉባኤ!!! በቨርጂንያ መንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ቤ/ክ (ቻንቲሊ፣ ቨርጂንያ) እሁድ በዕለተ ቅድስት ሥላሴ! በማህሌት፣ በቅዳሴ፣ በትምህርተ ወን
ታላቅ የቅድስት ሥላሴ ወርሃዊ በዓልና ልዩ መንፈሳዊ ጉባኤ!!! በቨርጂንያ መንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ቤ/ክ (ቻንቲሊ፣ ቨርጂንያ) እሁድ በዕለተ ቅድስት ሥላሴ! በማህሌት፣ በቅዳሴ፣ በትምህርተ ወንጌል፣ በዝማሬና በሌሎችም ልዩ ልዩ መንፈሳዊ አገልግሎት በታላቅ ድምቀት ተከብሮ ይውላል። በዕለቱ በቅድስት ሥላሴ ጠበል መጠመቅ ለሚፈልጉ የፈውስ ጥምቀት አገልግሎት ይሰጣል! እሁድ ሰኔ 7 ቀን 2018 ዓም (June 14, 2026) በዕለተ ቅድስት ሥላሴ፤ ከሥላሴ ደጅ በፍፁም አይቀርም! መንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ፣ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን (ቻንቲሊ፣ ቨርጂንያ) 📅 Sunday, June 14, 2026 ⏰ Time: 3 AM-10 AM 📍 Location: 14595 Avion Pkwy, Chantilly, VA 20151 📞 Contact: +1 (571) 776-6519 ✉️ Email: dmmeotc@gmail.com የቅድስት ሥላሴ ምህረት፣ ይቅርታና ቸርነት ከሁላችን ጋር ይሁን!!!

📝የኦርቶዶክሳዊያን ግድያ ይቁም 👉የቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርስቲ ደቀመዛሙርት ፣ በአርሲ ጉዳይ ድምፃችን ይሰማ ፣ የኦርቶዶክሳዊያን ግድያ ይቁም በሚል ፣ ጥያቄ አቀረቡ ።🙏 🙏አባቶቻችን ፣ ወንድሞቻ
+1
📝የኦርቶዶክሳዊያን ግድያ ይቁም  👉የቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርስቲ ደቀመዛሙርት ፣ በአርሲ ጉዳይ ድምፃችን ይሰማ ፣ የኦርቶዶክሳዊያን ግድያ ይቁም  በሚል ፣ ጥያቄ አቀረቡ ።🙏 🙏አባቶቻችን ፣ ወንድሞቻችን ጸጋውን ያብዛላችሁ    📍ኢትዮ ቤተሰብ ሚዲያ