en
Feedback
ኢትዮ ቤተሰብ ሚዲያ ( Ethio Beteseb Media)

ኢትዮ ቤተሰብ ሚዲያ ( Ethio Beteseb Media)

Open in Telegram

ይህ ቻናል መንፈሳዊ መልክቶች ፣ ማኅበራዊ እና ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ጠቃሚ መረጃዎች የሚተላለፉበት ነውና ቤተሰብ ይሁኑ!!

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel ኢትዮ ቤተሰብ ሚዲያ ( Ethio Beteseb Media)

Channel ኢትዮ ቤተሰብ ሚዲያ ( Ethio Beteseb Media) (@ethiobeteseb) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 12 470 subscribers, ranking 7 231 in the Religion & Spirituality category and 2 700 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 12 470 subscribers.

According to the latest data from 07 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -116 over the last 30 days and by -5 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 31.18%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 12.37% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 3 892 views. Within the first day, a publication typically gains 1 544 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 52.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
ይህ ቻናል መንፈሳዊ መልክቶች ፣ ማኅበራዊ እና ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ጠቃሚ መረጃዎች የሚተላለፉበት ነውና ቤተሰብ ይሁኑ!!

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 08 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

12 470
Subscribers
-524 hours
-377 days
-11630 days
Posts Archive
✏ታላቅ በዓለ ንግሥ ፦ የፊታችን ቅዳሜ ♣የጻድቁ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ዓመታዊ ክብረ በዓል ♣ ቅዳሜ ሐምሌ 4 ቀን 2018ዓ.ም Saturday , July 11 ,2026 ማኅሌቱ ዓርብ ከሌሊቱ 12
✏ታላቅ በዓለ ንግሥ ፦ የፊታችን ቅዳሜ ♣የጻድቁ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ዓመታዊ ክብረ በዓል ♣ ቅዳሜ ሐምሌ 4 ቀን 2018ዓ.ም Saturday , July 11 ,2026 ማኅሌቱ ዓርብ ከሌሊቱ 12AM ጀምሮ ይጀመራል ♣ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን ፣ መምህራነ ወንጌል ፣ ዘማርያን እና የአድባራቱ የሰንበት ት/ቤት ወጣት መዘምራን ፣ ምዕመናን እና ምዕመናት በሚገኙበት የጻድቁ አባታችን አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ በዓዐለ ንግሥ በታላቅ መንፈሳዊ ድምቀት ይከበራልና ኑ የበረከቱ ተካፋይ ሁኑ🙏 📍አድራሻው ፦ በመካነ ቅዱሳን አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ቤተክርስቲያን ቨርጅኒያ 6935 Columbia Pike, Annandale ,VA 22003

https://youtu.be/HIW4_lqpYTA?is=cdJmXd1-TVaPhzym የጳጳሱን ቅሌት መጋለጥ የጀመርነዉ ዛሬ አይደለም ሰሚ ጠፍቶ እነጂ ይደመጥ

Today Meeting Honored to meet with Members of the U.S. House of Representatives today to advocate for peace, religious freedom, and the protection of innocent civilians in Arsi Zone Oromia and Other parts of Ethiopia. We shared the concerns of the Ethiopian Orthodox Christian community and called for justice, accountability, and support for those affected by violence and displacement. God bless the united states of America , Ethiopia and all those who work tirelessly to protect human life and defend the God-given dignity of every person. May God bless our efforts for peace.

📝የጥንቃቄ መልእክት 👉የብዙዎችን የቴሌግራም እና የዋትስአፕ አካውንት በመጥለፍ የሚታወቁ ግለሰቦች አሉ ፣ ከነዚህ ውስጥ አንዱ ስሙ ዳዊት ይባላል ፣ የተለያዩ ጥያቄ ይጠይቃችሁ እና በቴሌግራም ወይ
+1
📝የጥንቃቄ መልእክት  👉የብዙዎችን የቴሌግራም እና የዋትስአፕ  አካውንት በመጥለፍ የሚታወቁ  ግለሰቦች አሉ ፣ ከነዚህ ውስጥ አንዱ ስሙ ዳዊት ይባላል ፣ የተለያዩ ጥያቄ ይጠይቃችሁ እና በቴሌግራም ወይም በዋትስአፕ  እንዲሁም በፌስቡክ ሚሴንጀር ኮድ እንዲላክላችሁ ያደርጋል ፣ ይህንን ኮድ እንድትሰጡት ብዙ ነገር ያወራችኃል ጤነኛ  ለእናንተ ያሰበ መስሎ ይዘበዝባችኋል ፣ እናንተም አምናችሁ ይህንን ኮድ ከሰጣችሁ አካውንታችሁ  እና ስልካችሁ በቅጽበት ተጠለፈ ማለት ነው ፣ ስለዚህ ማንም ይሁን ማንም በየትኛውም የመልክት መቀበያ የተላከላችሁን ኮድ ለማንም እንዳታጋሩ ። 👉ሁለተኛ በቀጥታም  ስልክ ሆነ  በቴሌግራም ወይም በዋትስአፕ በምታውቁት ወዳጃችሁ ወይም በማታውቁት ሊንክ ይላክላችኋል ይህንን ሊንክ እንዳትከፍቱ ፣ ቸኩላችሁ ሊንኩን ከተጫናችሁ ስልካችሁ ተጠልፏል ፣ ቤተሰቦች ተጠንቀቁ ፦ በቀጣይ በስፋት እንመለሰበታለን ።         📍ኢትዮ ቤተሰብ ሚዲያ

📝አባታችን ምላሽ ሰጥተዋል ፦ 👉speak out ሌሎቻችሁም ድምፃችሁ አሰሙ ስንዴው ከእንክርዳድ ይለኝ ፦ 👉የቀደሙ አበው የጳጳሳት እና የመነኮሳት ክብር ይጠበቅ ። ይህ የሚሆነው ዛሬ ያላችሁ የቤተክርስቲያንን ክብር ከፊት አስቀድማችሁ የምታገለግሉ ጳጳሳት ፣ ቆማሳት መነኮሳት አባቶች ድምፃችሁ አሰሙ ፦ ሚዲያችን በር ክፍት ነው መወየት ፣ ነጭ ነጯን መነጋገር ለምትፈልጉ You are Welcom 🙏 📍ኢትዮ ቤተሰብ ሚዲያ

📝ጥያቄ ለመነኮሳት ...? 👉..በአት የለኝም ? 👉..የማገለግልበት ደብር የለኝም ? 👉.. ሀገገር ለሀገር ተንከራትቼ ነው የማገለግለው ? 👉 .. እግዚአብሔር ይመስገን ንስሀ ልጅ የለኝም ? 👉..ለምን ብላችሁ እንዳትጠይቁኝ ? 💤ይህ ጥያቄ ለመነኮሳት ነው ? ይህ አባባል የመነኮሳትን ገጸ ባህሪን ይወክላል ወይ ? ከሆነስ ዝርዝር ማብራሪያ ብትሰጡን? 📍ኢትዮ ቤተሰብ ሚዲያ

የቤተክህነቱ  ችግር ጣራው ተቀዶ ዶፍ እየዘነበበት ፣ ቅድሜ በሩን እንዝጋ  ብሎ እርስ በእርሱ በውዳሴ ከንቱ እየተሞጋገሰ መኖር  ፣ የሚዘረፈው መዝረፍ ፣ የሚበላውን መብላት ብቻ  ዐይናቸው የታወረ  የድኩማን ስብስብ ።

✏ታላቅ በዓለ ንግሥ ፦ ♣የጻድቁ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ዓመታዊ ክብረ በዓል ♣ ቅዳሜ መጋቢት 4 ቀን 2018ዓ.ም Saturday , July 11 ,2026 ማኅሌቱ ዓርብ ከምሽቱ 12AM ጀምሮ ይጀ
✏ታላቅ በዓለ  ንግሥ ፦ ♣የጻድቁ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ዓመታዊ ክብረ በዓል ♣ ቅዳሜ መጋቢት  4 ቀን 2018ዓ.ም Saturday , July 11 ,2026 ማኅሌቱ ዓርብ ከምሽቱ 12AM ጀምሮ ይጀመራል ♣ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን ፣ መምህራነ ወንጌል ፣ ዘማርያን እና የአድባራቱ የሰንበት ት/ቤት ወጣት መዘምራን ፣ ምዕመናን እና ምዕመናት በሚገኙበት  የጻድቁ አባታችን አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ በዓዐለ ንግሥ በታላቅ መንፈሳዊ  ድምቀት ይከበራልና ኑ የበረከቱ ተካፋይ ሁኑ🙏 📍አድራሻው ፦ በመካነ ቅዱሳን አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ቤተክርስቲያን ቨርጅኒያ 6935 Columbia Pike, Annandale ,VA 22003

📝የመነኩሴ ነን ባዮች ችግር 👉አብዛኞቹ የሚመነኩስት ለገንዘብ ነው ፣ ብዙዎቹ እጅግ ከልክ ባለፈ ባለጸጋ ናቸው ፣ የሀብታቸው ጥግ ብዙ መነኩሴ የሚለውን ገጸ ባህሪ በመንፈሳዊውም ሆነ በትውፊት ሲወርድ ሲወራረድ የመጣውን ማንነት ደብዛው እንዲጠፋ አድርጎታል ፣ 👉በተለይ ደግሞ እውነትን ሸፍነው ለሀሰት ሲቆሙ ሌላውን ለመወንጀል የሚናገሩት ጭቅላታቸው ላይ እንደ ሙጫ የተጣበቀውን ገንዘብ በማውሳት ፣እንዲህ የሚያደርጉት ለገንዘብ ብለው ነው በማለት ይተቻሉ ፣ አንዱ እዚህ ላይ ወጥተው የሚለፈልፉትን ማየት ይቻላል ። 👉ዛሬ ጎልቶ የሚታየው የቤተክርስቲያን ችግር ( ፈተናው ) በሀገር ቤትም ይሁን በውጭ ሀገር ባሉ አብያተክርስቲያናት ላይ ዋንኛው የመነኮሳት ችግር ነው ፣ አሁን አሁን መነኩሴ የሚለው ማንነት በብዙ መልኩ ገጸ ባህሪው ተለውጣል ፦ 👉 ይህ ሲባል መነኮሳት ያሉም ወይም ሁሉንም እንደ ጅምላ ለማለት አይደለም በሀገር ቤትም ይሁን በውጭ ሀገር በሙሉ ልብ "ቆሞስ አባ እገሌ" ተብለው የሚጠሩ መንፈሳውያን አሉ ፣ አባዛኞቹ ግን ነውራቸው ጌጣቸው የሆኑ ናቸው ፡፦ 👉እዚህ ላይ በዚህ መልእክ ወጥተው የሚናገሩ ፣ በለበሱት ልብስ የሚነግዱ የደም ነጋዴ ናቸው ፣ እኚህ ሆዳቸው አምላካቸው ፣ ነውራቸው ጌጣቸው የሆኑ አባት መስቀል ጨብጠው አደባባይ ወጥተው በንፁህ ደም የሚሳለቁ ነውራኛ መነኩሴ ናቸው ፣ እንዲህ ያሉት ነውረኞች የቤተክርስቲያን ዕዳ ፣ እና ሸክም ናቸው ። እንዲህ አይነቱን በፍጹም ዝም አንልም ...? 📍ኢትዮ ቤተሰብ ሚዲያ

የቅደስ ሚካኤል ዓመታዊ በዓል በዕለተ ቀኑ በውድ ብሪጅ ቨርጅኒያ ፃድቃኔ ማርያም ፣ወቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን
የቅደስ ሚካኤል ዓመታዊ በዓል በዕለተ ቀኑ በውድ ብሪጅ ቨርጅኒያ ፃድቃኔ ማርያም ፣ወቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን

📝ዛሬ የተሰማው አሳዛኝ ዜና 👉ከመርቲ ወረዳ ከተማ ከአቦምሳ ተነስቶ ወደ አሰኮ ሲጓዝ የነበረ የሕዝብ ማመላለሽ መኪና እንዲቆም ከተደረገ በኋላ ኦርቶዶክሳውያን ብቻ ተመርጠው ታግተው መወሰዳቸው ተሰ
📝ዛሬ የተሰማው አሳዛኝ ዜና 👉ከመርቲ ወረዳ ከተማ ከአቦምሳ ተነስቶ  ወደ አሰኮ ሲጓዝ የነበረ የሕዝብ ማመላለሽ መኪና እንዲቆም ከተደረገ በኋላ ኦርቶዶክሳውያን ብቻ  ተመርጠው ታግተው  መወሰዳቸው ተሰምቷል ፣ እገታው የተፈጸመው ከአቦምሳ ከተማ አስር ኪሎ ሜትር  ወጣ ብሎ ጋዶ የሚባል አከባቢ ላይ ነው ። 😭ይህ ልብ ሰባሪ ዜና ነው 📍ኢትዮ ቤተሰብ ሚዲያ 

ታላቅ የቅድስት ሥላሴ ወርሃዊ በዓልና ልዩ መንፈሳዊ ጉባኤ!!! በቨርጂንያ መንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ቤ/ክ (ቻንቲሊ፣ ቨርጂንያ) እሁድ በዕለተ ቅድስት ሥላሴ! በማህሌት፣ በቅዳሴ፣ በትምህርተ ወን
ታላቅ የቅድስት ሥላሴ ወርሃዊ በዓልና ልዩ መንፈሳዊ ጉባኤ!!! በቨርጂንያ መንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ቤ/ክ (ቻንቲሊ፣ ቨርጂንያ) እሁድ በዕለተ ቅድስት ሥላሴ! በማህሌት፣ በቅዳሴ፣ በትምህርተ ወንጌል፣ በዝማሬና በሌሎችም ልዩ ልዩ መንፈሳዊ አገልግሎት በታላቅ ድምቀት ተከብሮ ይውላል። በዕለቱ በቅድስት ሥላሴ ጠበል መጠመቅ ለሚፈልጉ የፈውስ ጥምቀት አገልግሎት ይሰጣል! እሁድ ሰኔ 7 ቀን 2018 ዓም (June 14, 2026) በዕለተ ቅድስት ሥላሴ፤ ከሥላሴ ደጅ በፍፁም አይቀርም! መንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ፣ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን (ቻንቲሊ፣ ቨርጂንያ) 📅 Sunday, June 14, 2026 ⏰ Time: 3 AM-10 AM 📍 Location: 14595 Avion Pkwy, Chantilly, VA 20151 📞 Contact: +1 (571) 776-6519 ✉️ Email: dmmeotc@gmail.com የቅድስት ሥላሴ ምህረት፣ ይቅርታና ቸርነት ከሁላችን ጋር ይሁን!!!

📝የኦርቶዶክሳዊያን ግድያ ይቁም 👉የቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርስቲ ደቀመዛሙርት ፣ በአርሲ ጉዳይ ድምፃችን ይሰማ ፣ የኦርቶዶክሳዊያን ግድያ ይቁም በሚል ፣ ጥያቄ አቀረቡ ።🙏 🙏አባቶቻችን ፣ ወንድሞቻ
+1
📝የኦርቶዶክሳዊያን ግድያ ይቁም  👉የቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርስቲ ደቀመዛሙርት ፣ በአርሲ ጉዳይ ድምፃችን ይሰማ ፣ የኦርቶዶክሳዊያን ግድያ ይቁም  በሚል ፣ ጥያቄ አቀረቡ ።🙏 🙏አባቶቻችን ፣ ወንድሞቻችን ጸጋውን ያብዛላችሁ    📍ኢትዮ ቤተሰብ ሚዲያ