ሸዋ/Shoa Post
እንኳን ደህና መጡ‼️ ✔️ ቻናሉን ለመቀላቀል join https://t.me/Shoaost ከልብ አመሰግናለሁ♥️🙏
Mostrar más5 458
Suscriptores
-224 horas
-557 días
-2530 días
- Suscriptores
- Cobertura postal
- ER - ratio de compromiso
Carga de datos en curso...
Tasa de crecimiento de suscriptores
Carga de datos en curso...
ሰበር መረጃ መንዝ !!
አማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት እዝ
ምኒልክ ክፋለጦር በደጃች ከፈለው ወልደፃድቅ ብርጌድ ከሞላሌ ወደ ወገሬ ያቀናው የፋሽሽቱ ሰራዊት በደፈጣ እረትመት ጊወርጊስ ባሻገር በደፈጣ ተመተው ሙትና ቁስለኛውን ሰብስቦ ወደ ሞላሌ ፈርጥጧል !!
ድል ለአማራ ፋኖ !!
🔥 12👍 1
😎😎😎
ልጅ ያሬድ
ቤተክርስቲያን ሲሳደብ የነበረው ልጅ
ከ3 ወር እስር በሉት ረፍት በኃላ ከእስር ተፈቷል።
ወፍሮ ወጥቷል።
😁 11👎 2
ከነ አርበኛ ናሁሰናይ አዳርጌ ጋር በአዲስ አበባ በፋሽሽት ብልፅግና ላይ ጥይት ከተኮሱት ጀግኖች መሃል ፋኖ ታምራት አማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት እዝን አፄ ዳዊት ክፋለጦር ቀስተ ንኃብ ብርጌድ አመራሮች ጋር ተገናኝቶ ሙሉ የኦፕሬሽኑን ይዘት መግለጫ ሰቷል።
🔥 32👏 6👍 4
እኒህን አባት መርዳት የሚፈልጉ ብዙ ሰዎች እንዳሉ በሶሻል ሚዲያ ላይ አይቻለሁ::
ዋናው ቁም ነገር:- አንዳንድ ሰዎች በቲክታክ ለማሰባሰብ እንዳሰቡ ሰምቻለሁ:: በቲክታክ ኮይን አሰባስቦ ከመላክ ይልቅ ብሩን በቀጥታ ወደ አካንቱ አስገቡለት:: በቲክታክ ከሚሰባሰቡትው ገቢ ላይ 67% ያህሉን የሚወስደው ቲክታክ ነው::
ለምሳሌ:- 1M ብር ቢሰበሱብ ከ1 ሚሊየኑ ቲክታክ 670ሺህ ሲወስድ ለሰውየው የሚደርሰው 330ሺህ ብር ያህሉ ይሆናል::
የባንክ አካውንት በአዲስ ኢንተርናሽናል ባንክ ከፍቷል::
Addis International Bank S.C
BIRHANU TESHOME ALEMAYEHU
1370674815217001
🔥 13👍 3