ሸዋ/Shoa Post
እንኳን ደህና መጡ‼️ ✔️ ቻናሉን ለመቀላቀል join https://t.me/Shoaost ከልብ አመሰግናለሁ♥️🙏
Show more5 507Subscribers
-424 hours
-467 days
-3230 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
ተይ ዉዴዋ! ራስሽንማ እንደዚህ እየጎዳሽ ትግል የለም።
ለኛ ኑሮ መቃናት እንደዚህ ቀን ከሌሊት እየተጎዳሽ! ከሰዉነት ተራ እየሆንሽማ ለጉዳት እንዳትዳረጊብን!
አዳንዬ! ተይ እባክሽ ታዲያ ምን ልትበይ? ምን ልትጠጪ ነዉ? አዬ ለኛ ብለሽ ተጎዳሽብን እኮ!😭🤣
ቀልዷንማ እናንተ ቀልዷት!
በነገራችን ላይ፦ የላኩልኝ ሰዎች ናቸዉ። ፔጁን አድሚን የሚያረጉት ኮሜንት ስትሰጡ Block ያረጓችሁዋል።
.
😁 1
ፈጣሪን ፍሩ
ህዝቡን ብታከብሩት እና ብትፈሩት ይሻላል
ይሄ ምንም አታመጡም አይነት አካሄድ ከፍላችሁ የማትጨርሱት እዳ ውስጥ ይዞችሁ ይገባል
ጥበብ አትታሰርም !!!
የአማራ ፋኖ ወሎ ዕዝ ዋና አዛዡን ዋርካው ምሬ ወዳጆን አድርጎ መረጠ።
በዛሬው ዕለት ሚያዚያ 20 ቀን 2016 ዓ.ም የምስራቅ አማራ ፋኖ እና የወሎ ዕዝ ፋኖ ውህደት ፈጽሟል።
ውህደቱ ከተፈፀመ በኋላ የአማራ ፋኖ ወሎ ዕዝ ዋና አዛዡን ዋርካው ምሬ ወዳጆን፣ ምክትል አዛዡን ደግሞ ኮረኔል ፈንታሁን ሙሃቤን አድርጎ መርጧል።
ከወራት በፊት የተጀመረውና ሚያዚያ 19 ቀን 2016 ዓ.ም ውህደቱን ለመፈፀም የተጀመረው ንግግር በዛሬው ዕለት ሚያዝያ 20 ቀን 2016 ዓ.ም ውህደት በመፈፀም፤ ቀሪ የዕዙን መዋቅራዊ አደረጃጀት በቀጣይ በጋራ ለመሥራት ስምምነት ላይ ተደርሷል።
ጦሩም የደስታ ተኩስ በመተኮስ ውህደቱ ተፈጽሟል።
#ድል ለፋኖ✊🏿
🔥 6
ሰበር የድል ዜና !!
18/08/2016 ዓ.ም
አማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት እዝ
ጣይቱ ብርጌድ !! አንኮበር ወረዳ ከአልዩ አምባ ከተማ በቅርብ እርቀት ጎርጎ ወደ ዞማ ከተማ ለመንቀሳቀስ የሞከረው የፋሽስት ስርዓት ዙፋን አስጠባቂ ሀይል በጀግኖች ተገርፎ ሙት እና ቁስለኛ ሆኗል ። በዚህም ከፍተኛ ትንቅንቅ ሲያደርጉ የነበሩት ፋኖወች ወራሪውን መክተው በማሽመድመድ ወደፊት እየገሰገሱ ይገኛሉ ።ብዛት ያለው አራዊት መከላከያ ፣አድማ ብተና እና ሚኒሻ አስከሬን ሳይነሳ እንደቀረ እና ጎመኑ ሰራዊትም በየጥሻው እጅ ሲሰጥ ውሏል ።
እሳቱ ሸዋ 🔥🔥
❤ 45🔥 13👍 11
የኤርትራ ጦር ከዛላንበሳና አጎራባች ወረዳዎች ሰዎችን አግቶ እየወሰደ ነው ተባለ
የዛላ አንበሳ ከተማ ከንቲባ ብርሃነ በርሄ እንደተናገሩት ከምስራቃዊ ዞን ከአንድ መቶ በላይ ሰዎች ታግተዉ ተወስደዋል ብለዋል፡፡
ከዛላ አንበሳ 26 ሰዎች፣ ከጉለም ወረዳ 50 እንዲሁም ከኢሮፕ 28 ሰው በኤርትራ ሰራዊት እንደተወሰደ ገልፀው በዚህ ሳምንት ደግሞ ቁጥሩ መጨመሩን ተናግረዋል።
አሁን ላይ ዛላንበሳ ከተማን ጨምሮ ምስራቃዊው ዞን ሙሉ በሙሉ በኤርትራ ጦር ቁጥጥር ስር እንደሆነ የሚናገሩት የከተማዋ ከንቲባ ማህብረሰቡም ብዙ በደል እና ጥቃት እየደረሰበት ነዉ ብለዋል፡፡
የኤርትራ ጦር የአካባቢዉን ነዋሪዎቹ በአልጀርስ ስምምነት መሰረት ኤርትራዊ እንደሆኑ በመግለጽ በኃይል እንደተቆጣጠረም ተሰምቷል፡፡
የፌድራል መንግስት ምንም አይነት ትኩረት አልሰጠንም የሚሉት አቶ ብርሀነ ዳግም ጦርነት አንፈልግም ግን ደግሞ ማንነታችንን እና ህልውናችንን ሊያስከብርልን ይገባል ብወዋል።
በከተማዋ የሚገኙ መሰረተ ልማቶች በጦሩ ሙሉ በሙሉ እንደወደሙ ተነስቶ በከተማው እንዲሁም በአካባቢው ያለው ነዋሪ ለከፋ ችግር እንደተጋለጠም ተናግረዋል፡፡
ከዚህም ጋር ተያይዞ ከ30ሺ በላይ ነዋሪ ተፈናቅሎ በመቀሌ፤ በአዲግራት እንዲሁም በተለያዩ አከባቢዎች በመጠለያ ጣቢያ እንደሚገኝ አቶ ብርሀነ ነግረውኛል ሲል የዘገበው ኢትዮ ኤፍ ኤም 107·8 ነው፡፡
👍 25❤ 3👏 1
አዲስ አበባ
አዲስ አበባ ውስጥ በየሰፈሩ ቤት ለቤት ፍተሻ ስለጀመሩ ፥ ቤት ውስጥ ጩቤ፣ ገጀራ፣ መሳሪያ፣ ኮከብ የሌለው ባንዲራ፣ በባንዲራ የተሰራ ልብስ፣ የአድዋ መታሰቢያ ቲሸርቶች ወዘተ ካገኙ የተገኘበት ሰው ይታገታል ጥንቃቄ አድርጉ።
ስልክ ኮምፒዮተር እና ታብሌት ላይ እነሱ የማይፈልጓቸውንና መገኘት የሌለባቸውን ፎቶዎችና ቪዲዮዎች ፣ የተላላካችኋቸውን መሰል ነገሮችና መልዕክቶች ከሁሉም ሶሻል ሚዲያዎቻችሁ ላይ ቦታ አስወግዱ።
👍 12🥰 1
ፍትህ ተብሎም እሚጮኸው ሰሚ ሲኖር እኮ ነው እኛም እዚህ ከመፖሰት ውጭ ምናመጣው ነገር የለ
ብቻ ፈጣሪ ከናንተ ጋር ይሁን ሌላ ምን ይባላል🙏
አርቲስት አማኑኤል፣ ገጣሚ በላይ ፣ ያሬድ ዘልደታ ያያ
🙏 1