es
Feedback
Cecilia School Alamura Branch

Cecilia School Alamura Branch

Ir al canal en Telegram

CARPE DIEM- SEIZE THE DAY (USE YOUR DAY WISELY!)

Mostrar más
3 286
Suscriptores
-224 horas
+77 días
+5730 días
Archivo de publicaciones
ሰኔ 12 ቀን 2018 ዓ.ም ክልል አቀፍ ፈተና ተጠናቀቀ!! ትላንት ሰኔ 11 ቀን 2018 ዓ.ም በመሰጠት የተጀመረው የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ዛሬ ሰኔ 12 ቀን 2018 ዓ.ም በሰላም ተጠናቋል
+5
ሰኔ 12 ቀን 2018 ዓ.ም ክልል አቀፍ ፈተና ተጠናቀቀ!! ትላንት ሰኔ 11 ቀን 2018 ዓ.ም በመሰጠት የተጀመረው የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ዛሬ ሰኔ 12 ቀን 2018 ዓ.ም በሰላም ተጠናቋል። 😍ለውድ ተማሪዎቻችን መልካም ውጤት እንዲሆንላችሁ እንመኛለን!! #ሰሲሊያትምህርትቤትአላሙራካምፓስ #CARPEDIEMSEIZETHEDAY

ሰኔ 12 ቀን 2018 ዓ.ም 🏆አሸናፊዎቹ ተሸለሙ🏆 ✅በቀለም ት/ት ውድድር ተወዳድረው ከየክፍሉ ከ1ኛ-3ኛ ደረጃ የወጡ ተማሪዎች ዛሬ ሰኔ 12 ቀን 2018 ዓ.ም በት/ቤታችን ወላጆቻቸው በተገኙበት
+9
ሰኔ 12 ቀን 2018 ዓ.ም 🏆አሸናፊዎቹ ተሸለሙ🏆 ✅በቀለም ት/ት ውድድር ተወዳድረው ከየክፍሉ ከ1ኛ-3ኛ ደረጃ የወጡ ተማሪዎች ዛሬ ሰኔ 12 ቀን 2018 ዓ.ም በት/ቤታችን ወላጆቻቸው በተገኙበት ሽልማት ተበረከተላቸው። በቀለም ት/ት ውድድር ከየክፍሉ ከ1-3ኛ ደረጃ የወጡ አሸናፊዎች:- ኤልኬጂ ክፍል 1ኛ. ባርኮት ተሻለ 2ኛ. አትናሲያ በረከት 3ኛ. ኢንጆስ ሀብታሙ ዩኬጂ ክፍል 1ኛ. ሮሪ ገነነ 2ኛ. ምስጋና ሀብቴ 3ኛ. ምዕራፍ አባተ 1ኛ ክፍል 1ኛ. ኤዶም ዘነበ 1ኛC 2ኛ.ናትናኤል ሻሎ 1ኛA 3ኛ.ንፍታሌም እሸቱ 1ኛB 2ኛ ክፍል 1ኛ. ቅዱስ ቸርነት 2ኛC 2ኛ.ፌናን ዮሴፍ 2ኛB 3ኛ.ባሮክ ታርኩ 2ኛC 3ኛ ክፍል 1ኛ.ሮቤል ታከለ 3ኛB 2ኛ.ዲቦራ ቡና 3A 3ኛ.አሜን ቦጋለ 3ኛA 4ኛ ክፍል 1ኛ.ካውሰር ኡመር 4ኛC 2ኛ. ቤካ ፔረሪክ 4ኛA 3ኛ.ፊሶን መንግስቴ 4ኛC 5ኛ ክፍል 1.ብሌን ብርሃኑ 5ኛC 2.ቤሪያ ነብዩ 5ኛB 3.በረከት መኩሪያ 5D 6ኛ ክፍል 1ኛ.በአምላክ ቁምላቸው 6ኛB 2ኛ. ትንቢት ቱቡሎ 6ኛB 3ኛ.እኩን ዮሐንስ 6ኛA #ሰሲሊያትምህርትቤትአላሙራካምፓስ #CARPEDIEMSEIZETHEDAY #Final_Students_Question_Contest

ሰኔ 10 ቀን 2018 ዓ.ም ለመላው የት/ቤታችን ወላጆች በሙሉ:- ‎ 📚 ሰኞ ‎ሰኔ 15 ቀን 2018 ዓ.ም የዓመቱ የማጠቃለያ ፈተና ስለሚጀመር እና የማጠቃለያ ፈተና የሚሰጠ እስከ ሰኔ 30 ያለውን የት/ቤት ክፍያ ከፍለው ላጠናቀቁ ተማሪዎች ብቻ ስለሆነ በተለያዩ ምክንያቶች የት/ቤት ክፍያ ከፍላችሁ ያላጠናቀቃችሁ ወላጆች እስከ አርብ ሰኔ 12 ቀን 2018 ዓ.ም ከፍላችሁ በማጠናቀቅ ሃላፊነታችሁን እንድትወጡ እያሳሰብን በዚህ ምክንያት ተማሪው ላይ ለሚፈጠረው የፈተና መጉላላት ት/ቤቱ ሀላፊነት የማይወስድ መሆኑን አጥብቀን እንገልፃለን‼️ ‎

ሰኔ 10 ቀን 2018 ዓ.ም ለክልል አቀፍ ፈተና ተፈታኝ የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች ኦሬንቴሽን ተሰጠ! ዛሬ ሰኔ 10 ቀን 2018 ዓ.ም ለት/ቤታች ከሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ትምህርት መምሪያ በመጣ የፈተና
+3
ሰኔ 10 ቀን 2018 ዓ.ም ለክልል አቀፍ ፈተና ተፈታኝ የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች ኦሬንቴሽን ተሰጠ! ዛሬ ሰኔ 10 ቀን 2018 ዓ.ም ለት/ቤታች ከሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ትምህርት መምሪያ በመጣ የፈተና ጣቢያ ሀላፊ በመፈተኛ ጣቢያቸው/ቂቄ የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት አጠቃላይ ስለ ፈተና አሰጣጥ ሂደት ማብራርያ እና ገለፃ (Orientation) ተሰጥቷቸው በሰላም ተጠናቋል‼️ ⚠️ማሳሰቢያ ✅በነገው ዕለት ለሚጀመረው የክልል አቀፍ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች የደንብ ልብስ(ዩኒፎርም) ለብሰው፣አዲሚሽን ካርድ ፣ እራሳስ፣ላጲስ እና መቅረጫ አሟልተው ከጠዋቱ 1:30 ሰዓት ላይ በመፈተኛ ጣቢያቸው መገኘት እንደሚኖርባችሁ እየገለፅን በነገው ዕለት በጠዋት ፈረቃ እስከ 5:00 ሰዓት የአማርኛ እና የእንግሊዝኛ ትምህርት ፈተናዎችን በከሰዓት ፈረቃ ከ7:00-9:00 የሒሳብ እና የዜግነት ትምህርት በመፈተን የመጀመሪያ ቀን ውሏቸውን ያጠናቅቃሉ። 😍ውድ ልጆቻችን ከወዲሁ መልካም ፈተና እንዲሆንላችሁ ምኞታችንን እንገልፃለን‼️ #ሰሲሊያትምህርትቤትአላሙራካምፓስ #CARPEDIEMSEIZETHEDAY

ሰኔ 10 ቀን 2018 ዓ.ም ለክልል አቀፍ ፈተና ተፈታኝ የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች ኦሬንቴሽን ተሰጠ! ዛሬ ሰኔ 10 ቀን 2018 ዓ.ም ለት/ቤታች ከሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ትምህርት መምሪያ በመጣ የፈተና ጣቢያ ሀላፊ በመፈተኛ ጣቢያቸው/ቂቄ የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት አጠቃላይ ስለ ፈተና አሰጣጥ ሂደት ማብራርያ እና ገለፃ (Orientation) ተሰጥቷቸው በሰላም ተጠናቋል‼️ ⚠️ማሳሰቢያ ✅በነገው ዕለት ለሚጀመረው የክልል አቀፍ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች የደንብ ልብስ(ዩኒፎርም) ለብሰው፣አዲሚሽን ካርድ ፣ እራሳስ፣ላጲስ እና መቅረጫ አሟልተው ከጠዋቱ 1:30 ሰዓት ላይ በመፈተኛ ጣቢያቸው መገኘት እንደሚኖርባችሁ እየገለፅን በነገው ዕለት በጠዋት ፈረቃ እስከ 5:00 ሰዓት የአማርኛ እና የእንግሊዝኛ ትምህርት ፈተናዎችን በከሰዓት ፈረቃ ከ7:00-9:00 የሒሳብ እና የዜግነት ትምህርት በመፈተን የመጀመሪያ ቀን ውሏቸውን ያጠናቅቃሉ። 😍ውድ ልጆቻችን ከወዲሁ መልካም ፈተና እንዲሆንላችሁ ምኞታችንን እንገልፃለን‼️ #ሰሲሊያትምህርትቤትአላሙራካምፓስ #CARPEDIEMSEIZETHEDAY

ሰኔ 09 ቀን 2018 ዓ.ም ለት/ቤታችን የክልል አቀፍ ተፈታኝ የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ:- ነገ ረቡዕ ሰኔ 10 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት በቂቄ የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት በመገኘት
ሰኔ 09 ቀን 2018 ዓ.ም ለት/ቤታችን የክልል አቀፍ ተፈታኝ የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ:- ነገ ረቡዕ ሰኔ 10 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት በቂቄ የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት በመገኘት ሐሙስ ሰኔ 11 ቀን 2018 ዓ.ም ለሚጀመረው የክልል አቀፍ ፈተና ኦሬንቴሽን እንድትወስዱ እና የመፈተኛ ክፍላችሁን እንድትለዩ በድጋሚ እናስታውሳለን‼️ #ሰሲሊያትምህርትቤትአላሙራካምፓስ #CARPEDIEMSEIZETHEDAY #Orientation

ሰኔ 09 ቀን 2018 ዓ.ም ክልል አቀፍ ፈተና ተጠናቀቀ!! ትላንት ሰኔ 08 ቀን 2018 ዓ.ም በመሰጠት የተጀመረው የ6ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ዛሬ ሰኔ 09 ቀን 2018 ዓ.ም በሰላም ተጠናቋል
+8
ሰኔ 09 ቀን 2018 ዓ.ም ክልል አቀፍ ፈተና ተጠናቀቀ!! ትላንት ሰኔ 08 ቀን 2018 ዓ.ም በመሰጠት የተጀመረው የ6ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ዛሬ ሰኔ 09 ቀን 2018 ዓ.ም በሰላም ተጠናቋል። 😍ውድ ልጆቻችን ላሳያችሁን መልካም የፈተና ስነምግባር እያመሰገንን የድካማችሁ/ የድካማችን ፍሬ ያማረ እንደሚሆን በእናንተ ሙሉ እምነት አለን!! #ሰሲሊያትምህርትቤትአላሙራካምፓስ #CARPEDIEMSEIZETHEDAY

‎ ሰኔ 08 ቀን 2018 ዓ.ም 🚨ለት/ቤታችን ተማሪዎችና ወላጆች በሙሉ:- የ2ኛ መንፈቀ-ዓመት የማጠቃለያ ፈተና ፕሮግራም እናሳውቃችሁ 📖📚📖📚📖📚📖📚📖📚 ‎አስቀድመን በገለፅነው መሠረ
+1
‎                     ሰኔ 08 ቀን 2018 ዓ.ም 🚨ለት/ቤታችን ተማሪዎችና ወላጆች በሙሉ:- የ2ኛ መንፈቀ-ዓመት የማጠቃለያ ፈተና ፕሮግራም እናሳውቃችሁ 📖📚📖📚📖📚📖📚📖📚 ‎አስቀድመን በገለፅነው መሠረት የ2ኛ መንፈቀ ዓመት የማጠቃለያ ፈተና (2nd Semester Final Exam) በሁሉም የክፍል ደረጃ (ከኬጂ እስከ 7ኛ ክፍል) ከሰኔ 15-19 ቀን 2018 ዓ.ም ባሉት ተከታታይ ቀናት ይሰጣል። ‎ ‎   👉 የፈረቃ እና የሰዓት ድልድልን በተመለከተ ‎1ኛ. የአፀደ ህፃናት ተማሪዎች ✅በጠዋት ፈረቃ ከ2:00-5:00 ‎2ኛ.ከ1ኛ-4ኛ ክፍል(Gr 1-4)ያሉ ተማሪዎች ✅በጠዋት ፈረቃ ከ2:00-4:30 3ኛ.የ5ኛ እና የ7ኛ ክፍል ተማሪዎች ✅በከሰዓት ፈረቃ ከ7:00-9:30 ‎የሚሰጥ ሆኖ በየዕለቱና በየፈረቃው በየክፍል ደረጃው የሚሰጡ የትምህርት ዓይነቶችን ከላይ ከተለጠፈዉ የፈተና ፕሮግራም መከታተል የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን። ‎                ⚠️ሰቢያ፦ ‎  ✅የፈተና ኩረጃን ለመከላከል ስንል ቤተመፅሐፍቱን ጨምሮ ያሉንን ሁሉ ክፍሎች ለመፈተኛነት ስለምንጠቀማቸው አጠናለሁ በሚል ምክንያት ከተመደበበት ፈረቃ ውጪ የሚመጣ ተማሪ ወደ ግቢ መግባት እንደማይችል አጥብቀን እናሳስባለን‼️ ✅ የትምህርት ቤት ወርሃዊ ክፍያ፣የጥናት እና የትራንስፖርት ክፍያዎችን ከፍሎ ያላጠናቀቀ/ውዝፍ ዕዳ ያለበት ተማሪ የማጠቃለያ ፈተና ላይየማናስቀምጥ(የማይፈተን)መሆኑን ከወዲሁ ልናሳስብ እንወዳለን‼️ #ሰሲሊያትምህርትቤትአላሙራካምፓስ #CARPEDIEMSEIZETHEDAY #Final_Exam

pva7 5.pdf1.75 MB

የ7ኛ ክፍል የክወና ትምህርት ኖት 👇👇

ሰኔ 07 ቀን 2018 ዓ.ም 🚨የክለሳ ሳምንት ከነገ ሰኞ ሰኔ 08 ጀምሮ እስከ አርብ ሰኔ 12 ድረስ!! ✅ነገ በሁሉም የክፍል ደረጃዎች በቀጣይ ሳምንት ሰኔ 15 ለሚጀመረው የማጠቃለያ ፈተና ዝግጅት
ሰኔ 07 ቀን 2018 ዓ.ም 🚨የክለሳ ሳምንት ከነገ ሰኞ ሰኔ 08 ጀምሮ እስከ አርብ ሰኔ 12 ድረስ!! ✅ነገ በሁሉም የክፍል ደረጃዎች በቀጣይ ሳምንት ሰኔ 15 ለሚጀመረው የማጠቃለያ ፈተና ዝግጅትን ታሳቢ ያደረገ የክለሳ መርሃግብር ይጀመራል። ✅ ተማሪዎች በሙሉ ፈረቃ እስከ 9:10 ድረስ ይቆያሉ ስለዚህ ወድ የት/ቤታችን ወላጆች ልጆቻችሁን በተጠቀሰው ሰዓት እንድትወስዱ እናሳስባለን‼️ #ሰሲሊያትምህርትቤትአላሙራካምፓስ #CARPEDIEMSEIZETHEDAY

ሰኔ 07 ቀን 2018 ዓ.ም ለክልል አቀፍ ፈተና ተፈታኝ የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች ኦሬንቴሽን ተሰጠ! ዛሬ ሰኔ 07 ቀን 2018 ዓ.ም ለት/ቤታች ከሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ትምህርት መምሪያ በመጣ የፈተና
+5
ሰኔ 07 ቀን 2018 ዓ.ም ለክልል አቀፍ ፈተና ተፈታኝ የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች ኦሬንቴሽን ተሰጠ! ዛሬ ሰኔ 07 ቀን 2018 ዓ.ም ለት/ቤታች ከሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ትምህርት መምሪያ በመጣ የፈተና ጣቢያ ሀላፊ በመፈተኛ ጣቢያቸው/ቂቄ የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት አጠቃላይ ስለ ፈተና አሰጣጥ ሂደት ማብራርያ እና ገለፃ (Orientation) ተሰጥቷቸው በሰላም ተጠናቋል‼️ ⚠️ማሳሰቢያ ✅በነገው ዕለት ለሚጀመረው የክልል አቀፍ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች የደንብ ልብስ(ዩኒፎርም) ለብሰው፣አዲሚሽን ካርድ ፣ እራሳስ፣ላጲስ እና መቅረጫ አሟልተው ከጠዋቱ 1:45 ላይ በመፈተኛ ጣቢያቸው መገኘት እንደሚኖርባችሁ እየገለፅን በነገው ዕለት በጠዋት ፈረቃ እስከ 5:00 ሰዓት የአማርኛ እና የእንግሊዝኛ ትምህርት ፈተናዎችን በመፈተን የመጀመሪያ ቀን ውሏቸውን ያጠናቅቃሉ። 😍ውድ ልጆቻችን ከወዲሁ መልካም ፈተና እንዲሆንላችሁ ምኞታችንን እንገልፃለን‼️ #ሰሲሊያትምህርትቤትአላሙራካምፓስ #CARPEDIEMSEIZETHEDAY

ሰኔ 06 ቀን 2018 ዓ.ም ለት/ቤታችን የክልል አቀፍ ተፈታኝ የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ:- ነገ ዕለተ እሁድ ሰኔ 07 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:30 በቂቄ የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት በመገኘት ሰኞ 08 ቀን 2018 ዓ.ም ለሚጀመረው የክልል አቀፍ ፈተና ኦሬንቴሽን እንድትወስዱ እና የመፈተኛ ክፍላችሁን እንድትለዩ በድጋሚ እናስታውሳለን‼️ ደስ የሚል ቀን ትርጉም ያለው ውሎ ተመኘን!! #ሰሲሊያትምህርትቤትአላሙራካምፓስ #CARPEDIEMSEIZETHEDAY #Orientation

በፈተና ጊዜ የሚፈጠርን ጭንቀት ወይም ቴንሽንን ልንቆጣጠር የምንችልባቸው ዘዴዎች!! ✅ፈተና የመፈተኛ ጊዜ ሲቃረብ ሁላችንም በመጠኑ መጨነቅ እና ከወትሮው ከፍ ባለ መጠን ውጥረት ውስጥ መግባታችን የተ
በፈተና ጊዜ የሚፈጠርን ጭንቀት ወይም ቴንሽንን ልንቆጣጠር የምንችልባቸው ዘዴዎች!! ✅ፈተና የመፈተኛ ጊዜ ሲቃረብ ሁላችንም በመጠኑ መጨነቅ እና ከወትሮው ከፍ ባለ መጠን ውጥረት ውስጥ መግባታችን የተለመደ ነገር ነው::ይህን አይነቱን ከፍተኛ ውጥረት መቆጣጠር የምንችለበት መንገድ:- ከፈተና በፊት ማድረግ የሚገባን :- 1. ፈተና ሲመጣ መጠነኛ ውጥረት እና ጭንቀት ተፈጥሮአዊ እና ሁሉም ተፈታኝ ተማሪ እንደሚያጋጥመው መረዳት። 2. ለፈተና ስንዘጋጅ አዎንታዊ እና በጎ ሀሳቦችን ማሰብ፡፡ 3. ፈተና ማለት ከዚህ ቀደም ከተማርነው ነገር የተረዳነውን እና የቀሰምነውን እውቀት የምንለካበት መመዘኛ እንጂ የኛ የህይወት ምዕራፍ ማብቂያ ወይም አጠቃላይ ችሎታችንን የሚያመላክት አይደለም ።  4. ማወቅ ያለብን አንድ ነገር ቢኖር መሳሳትን አለመፍራት እና ሁሌም ለማወቅ እና ራስን ለማሻሻል ዝግጅ መሆንን ነው ። እንዲሁም አሁን የምንፈተነው ፈተና እንዳሰብነው እንኳን ውጤቱ ባያስደስት ለቀጣይ ማስተካከል እና ማሻሻል እንደሚቻል ማመን። 5. ከጓደኞቻችን ጋር ያጠናነውን ነገር በጋራ ሆነን መጠያየቅ እና እርስ በርስ ያወቅነውን ነገር መለዋወጥ፡፡ ይህ ዘዴ ይበልጥ የማስታወስ ብቃታችንን እንደሚጨምር እና የተጠያየቅነው ነገር እንዳይረሳን ያረጋል ። ከዚህም በተጨማሪ የተሳሳትነውን ነገር ድጋሚ እንድንከልስ እና እርማት እንድናረግ ያግዘናል። 6. የፈተና ቀን ሲቃረብ እንደ ወትሮው ዘና ማለት እና በቂ እረፍትና በቂ እንቅልፍ  መተኛት ። ይህም ጭንቀትን ይቀንስልናል፣ እንዲሁም ተረጋግተን ያጠናነውን ነገር አስበን እንድንሰራ ይረዳናል።  #ሰሲሊያትምህርትቤትአላሙራካምፓስ #CARPEDIEMSEIZETHEDAY

ሰኔ 04 ቀን 2018 ዓ.ም ከክልል አቀፍ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች ጋር ውይይት ተደረገ! ዛሬ ሰኔ 04 ቀን 2018 ዓ.ም በት/ቤታችን ዋና ስራአስኪያጅ ክቡር አቶ ብርሃኑ በላይ መሪነት ከክልል አቀፍ
+8
ሰኔ 04 ቀን 2018 ዓ.ም ከክልል አቀፍ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች ጋር ውይይት ተደረገ! ዛሬ ሰኔ 04 ቀን 2018 ዓ.ም በት/ቤታችን ዋና ስራአስኪያጅ ክቡር አቶ ብርሃኑ በላይ መሪነት ከክልል አቀፍ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች ጋር ውይይት ተደርጓል:: በወይይታቸውም ክቡር ስራአስኪያጁ:- ‎"እንደ ት/ቤት እናንተን ለክልል አቀፍ ፈተና በበቂ ሁኔታ ለማዘጋጀት ብዙ ደክመናል ፤እናንተን ያዘጋጃል ያልነውን ስትራቴጂ ሁሉ ተጠቅመናል፤በእርግጥም በበቂ ሁኔታ አዘጋጅተናችኋል እናንተም ትችላላችሁ፣የቀራችሁ ያላችሁን በቂ እውቀት በተረጋጋ መንፈስ ወደ ውጤት መቀየር ነው’’ በማለት ሰፊ ምክረ-ሃሳቦችን ለግሰዋል። በመጨረሻም ለክልል አቀፍ ተፈታኝ ተማሪዎች መልካም ፈተና እንዲሆንላቸው ልባዊ ምኞታቸውን ገልፅዋል። መውጫ ✅ነገ ሰኔ 04 ቀን 2018 ዓ.ም በሁሉም የክፍል ደረጃ ትምህርት ለግማሽ ቀን/ፈረቃ እስከ 6:20 እንደሚሰጥ ለማስታወስ እንወዳለን‼️ #ሰሲሊያትምህርትቤትአላሙራካምፓስ #CARPEDIEMSEIZETHEDAY #Regional_Exam

ሰኔ 04 ቀን 2018 ዓ.ም ለት/ቤታች የጥናት መርሃግብር ተሳታፊ የተማሪ ወላጆች በሙሉ ✅ላለፉት ወራት ሲሰጥ የነበረው የጥናት መርሃግብር ትላንት ሰኔ 03 ቀን 2018 ዓ.ም መጠናቀቁን እየገለፅን ከዛሬ ሰኔ 04 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ የተማሪዎች መውጫ ሰዓት 9:10 በመሆኑ በተጠቀሰው ሰዓት ተማሪዎች እንድትወስዱ እናሳስባለን‼️ #ሰሲሊያትምህርትቤትአላሙራካምፓስ #CARPEDIEMSEIZETHEDAY

ሰኔ 03 ቀን 2018 ዓ.ም ለክልል አቀፍ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች በሙሉ:- የፊታችን ሰኞ ሰኔ 07 ቀን 2018 ጀምሮ ለ6ኛ ክፍል እንዲሁም ሰኔ 11 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ለ8ኛ ክፍል ተማሪዎች የክልል አቀፍ ፈተና እንደሚሰጥ በድጋሚ እያስታወስን ስለፈተና ስርዓት ገለፃ (Orientation) መስጫ ጊዜ እንደሚከተለው እንገልፃለን። ✅ለ6ኛ ክፍል ተማሪዎች እሁድ ሰኔ 07 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:30 ጀምሮ በቂቄ የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት ✅ለ8ኛ ክፍል ተማሪዎች ረቡዕ ሰኔ 10 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:30 ጀምሮ በቂቄ የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት እንደሚሰጥ እየገለፅን መልካም የዝግጅት እና የፈተና ጊዜ እንዲሆንላችሁ ልባዊ ምኞታችንን እንገልፃለን። #ሰሲሊያትምህርትቤትአላሙራካምፓስ #CARPEDIEMSEIZETHEDAY #Regional_Exam

ለክልል አቀፍ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች በሙሉ የፊታችን ሰኞ ሰኔ 07 ቀን 2018 ጀምሮ ለ6ኛ ክፍል እንዲሁም ሰኔ 11 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ለ8ኛ ክፍል ተማሪዎች የክልል አቀፍ ፈተና እንደሚሰጥ በድጋሚ እያስታወስን ስለፈተና ስርዓት ገለፃ (Orientation) መስጫ ጊዜ እንደሚከተለው እንገልፃለን‼️ ለ6ኛ ክፍል ተማሪዎች እሁድ ሰኔ 07 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:30 ጀምሮ በቂቄ የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት ለ8ኛ ክፍል ተማሪዎች ረቡዕ ሰኔ 10 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:30 ጀምሮ በቂቄ የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት

ሰኔ 03 ቀን 2018 ዓ.ም ለክልል አቀፍ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች በሙሉ:- ‎🆔 ለ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተማሪዎች የመፈተኛ መታወቂያ ‎(ID Card🪪) ዛሬ መስጠታችን ይታወቃል ሆኖም ያልወሰዳችሁ ተማሪዎች የተለያዩ የት/ቤት ክፍያዎችን በማጠናቀቅ ነገ ዕለተ ሐሙስ ሰኔ 04 ቀን 2018 ዓ.ም የመፈተኛ ካርድ እንድትወስዱ እያሳሰብን በዚህ ምክንያት ተማሪው ላይ ለሚፈጠረው የፈተና መጉላላት ት/ቤቱ ሀላፊነት የማይወስድ መሆኑን አጥብቀን እናሳስባለን‼️ #ሰሲሊያትምህርትቤትአላሙራካምፓስ #CARPEDIEMSEIZETHEDAY

ሰኔ 03 ቀን 2018 ዓ.ም ለክልል አቀፍ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች በሙሉ:- ‎🆔 ለ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተማሪዎች የመፈተኛ መታወቂያ ‎(ID Card🪪) ነገ ዕለተ ሐሙስ ሰኔ 04 ቀን 2018 ዓ.ም የተለያዩ የት/ቤት ክፍያዎችን ከፍለው ላጠናቀቁ ተማሪዎች ብቻ የሚሰጥ መሆኑን እየገለፅን ክፍያዎችን ያላጠናቀቃችሁ ተማሪዎች ያለባችሁን ክፍያ እስከ ነገ ጠዋት እንድታጠናቅቁ እያሳሰብን በዚህ ምክንያት ተማሪው ላይ ለሚፈጠረው የፈተና መጉላላት ት/ቤቱ ሀላፊነት የማይወስድ መሆኑን አጥብቀን እናሳስባለን‼️ #ሰሲሊያትምህርትቤትአላሙራካምፓስ #CARPEDIEMSEIZETHEDAY