es
Feedback
EECMY - School (online class)

EECMY - School (online class)

Ir al canal en Telegram

This channel is created with the thought of teaching students by supplying important files. Please pay attention.

Mostrar más
487
Suscriptores
Sin datos24 horas
+17 días
+230 días

Carga de datos en curso...

Nube de Etiquetas
Sin datos
¿Algún problema? Por favor, actualice la página o contacte a nuestro gerente de soporte.
Menciones Entrantes y Salientes
---
---
---
---
---
---
Atraer Suscriptores
diciembre '24
diciembre '24
+6
en 0 canales
noviembre '24
+15
en 0 canales
Get PRO
octubre '24
+18
en 0 canales
Get PRO
septiembre '24
+23
en 0 canales
Get PRO
agosto '24
+21
en 0 canales
Get PRO
julio '24
+39
en 0 canales
Get PRO
junio '24
+28
en 0 canales
Get PRO
mayo '24
+25
en 0 canales
Get PRO
abril '24
+48
en 0 canales
Get PRO
marzo '24
+29
en 0 canales
Get PRO
febrero '24
+32
en 0 canales
Get PRO
enero '24
+37
en 0 canales
Get PRO
diciembre '23
+298
en 0 canales
Fecha
Crecimiento de Suscriptores
Menciones
Canales
24 diciembre0
23 diciembre+1
22 diciembre0
21 diciembre0
20 diciembre0
19 diciembre+1
18 diciembre0
17 diciembre0
16 diciembre0
15 diciembre0
14 diciembre0
13 diciembre+1
12 diciembre0
11 diciembre0
10 diciembre+1
09 diciembre0
08 diciembre+1
07 diciembre0
06 diciembre0
05 diciembre0
04 diciembre0
03 diciembre+1
02 diciembre0
01 diciembre0
Publicaciones del Canal
የትኛውንም ነገር መስራት እችላለሁ የሚል ጠንካራ እምነት ያለው ወጣቱ አበበ ነጋሽ በመቀጠልም አዳዲስ የኤሌክትሪክ እቃዎችን ገዝቶ ፈትቶ በመግጠም የሌላ ተጨማሪ ሙያ ባለቤት ሆነ። የባለ ብዙ ሙያ ባለቤት የሆነው አይነ ስውሩ ወጣት በሂደትም የተበላሹ የኤሌክትሪክ እቃዎችን በመጠገን  አሁን ላይ የተዋጣለት ኤሌክትሪሽያን መሆኑን እርሱም ይናገራል የሚያውቁትም ሁሉም ምስክርነታቸውን ይሰጣሉ። ከልጅነቱ ጀምሮ የእደጥበብ ፍላጎት ያደረበት ወጣቱ "አላማና ፍላጎት ካለ የማይሳካና የማይቻል ነገር የለም" የሚለው አበበ ያቋረጠውን ትምህርት በመቀጠል ተማሪም ባለሙያም ሆኖ እየሰራ ይገኛል። በ2009 ዓ.ም በነበረው የአካል ጉዳተኞች ፌስቲቫል የሰራቸውን የእደጥበብ ውጤቶች ይዞ በመቅረብ የብዙዎችን እውቅና ማትረፍ ችሏል። በዳግማዊ ሚኒሊክ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የ12 ክፍል ትምህርቱን በመከታተል ላይ ሲሆን ጎን ለጎንም የሙያ ስራውን አጠናክሮ ቀጥሏል። የኤሌክትሪክ እቃዎችን ከጠገነላቸው መካከል መምህርት ስንታየሁ ባህሩ፣ አቶ ገለታ ሙሉ እና ወይዘሮ ሃይማኖት አንለይ፤ አበበ የእውቀትና የጥበብም ባለቤት እንዲሁም ለብዙዎች ምሳሌ የሚሆን ጠንካራ ወጣት መሆኑን ይናገራሉ። አካል ጉዳተኝነት ምንም ነገር ከመስራት አያግድም የሚለው ወጣቱ ጥበበኛ በተለይም ወጣቶች መሰናክሎችን በመሻገር በስራ ለነገ ስኬት እንዲተጉ መምከሩን ኢዜአ ዘግባል። መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ! Imo: - https://s.channelcom.tech/vlWdNr?from=TG What Sapp: - https://whatsapp.com/channel/0029VaHFiBpA2pLF0lLslK2D flickr :- https://www.flickr.com/photos/197652854@N04/ You Tube: https://www.youtube.com/@addisababaeducationbureau9728 TikTok፡- https://www.tiktok.com/@aaeducationbureau Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/ Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/ Website: - aaceb.gov.et Email;- aacaebc@gmail.com

2
በዳግማዊ ሚኒሊክ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ትምህርቱን እየተከታተለ የሚገኘው አይነስውሩ ኤሌክትሪሽያን ተማሪ አበበ ነጋሽ (ቀን 1/04/2017 ዓ.ም) የበርካቶችን እውቅና ያተረፈው አይነስውሩ ኤሌ+1
በዳግማዊ ሚኒሊክ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ትምህርቱን እየተከታተለ የሚገኘው አይነስውሩ ኤሌክትሪሽያን ተማሪ አበበ ነጋሽ (ቀን 1/04/2017 ዓ.ም) የበርካቶችን እውቅና ያተረፈው አይነስውሩ ኤሌክትሪሽያን አይነ ስውርነቱ ከጥበብ ስራም ሆነ ከኤሌክትሪክ ባለሙያነቱ ያልገደበው አበበ ነጋሽ አሁን ላይ ከባድ የሚባለውንና ጥንቃቄ የሚጠይቀውን የኤሌክትሪክ እቃዎች በመጠገን በርካቶች ያውቁታል። በዋግህምራ ዞን ሰቆጣ ከተማ ዳህና ወረዳ ተወልዶ ያደገው አበበ ባጋጠመው ህመም ሳቢያ በ13 አመቱ የአይን ብርሃኑን እንዳጣ ያስታውሳል። እድሜው ለትምህርት ሲደርስም በአይነስውራን የአካቶ ትምህርት ቤት ገብቶ የመማር እድል አገኘ። በትምህርቱ ሁሌም 1ኛ ደረጃን በመያዝ በጉብዝናው የሚታወቀው አበበ በአስተማሪዎቹና በትምህርት ቤቱም ተደጋጋሚ ሽልማቶችን አግኝቷል። እየተማረ ኑሮውን ለመደጎም ከፍተኛ ጥረት የሚያደርገው ጎበዙ ተማሪ አበበ በቅርብ ደጋፊ ስለሌለው የጭድ ፣ የጥጥና የአበባ ፍራሾችን በማደስና በመስራት እንዲሁም ከዘንባባ ዘንቢሎችንና የእንጀራ ማውጫ ሰፌድ እንዲሁም ማራገብያ በመስራት የኑሮ ውጣ ውረድን መጋፈጡን ያስታውሳል። በሂደት ግን ኑሮ ፈታኝ እየሆነበት ሲከብደው ትምህርቱን መቀጠል የማይችልበት ደረጃ ላይ ደረሰ። በዚህም ምክንያት በ1998 ዓ.ም ትምህርቱን በማቋረጥ ከሰቆጣ ወደ አዲስ አበባ በመምጣት በፊት ከሚሰራቸው ሙያዎች በተጨማሪ የእንጨት ስራዎችን ጀመረ። በተለይም የተዋጣለት የወንበር ሰራተኛ በመሆኑ የሚያውቁት ሁሉ "ወንበሩ" የሚል ቅፅል ስም አወጡለት። በተጨማሪም መጥረጊያና መወልወያ ሰርቶ በመሸጥ ለስኬት በመትጋት የህይወትን ውጣ ውረድ መጋፈጡን ይገልፃል።
0
3
ዘንድሮ ለ19ኛጊዜ የሚከበረው የብሔር ብሔረሰቦች ቀን ዛሬ ህዳር27/2017 በእንጦጦ ወንጌላዊት አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በድምቀት ተከብሯል ።
0
4
+9
Sin texto...
0
5
ዘንድሮ ለ19ኛጊዜ የሚከበረው የብሔር ብሔረሰቦች ቀን ዛሬ ህዳር27/2017 በእንጦጦ ወንጌላዊት አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በድምቀት ተከብሯል ።
0
6
Sin texto...
0
7
በአገራችን ለ19ኛ ጊዜ የሚከበረውን የብሔር ብሔረሠቦችና ሕዝቦች ቀን በትምህርት ቤታችን በተለያዩ ዝግጅቶች በደማቅ ሑኔታ ተከብሮ ውሏል፡፡ ት/ቤቱ
በአገራችን ለ19ኛ ጊዜ የሚከበረውን የብሔር ብሔረሠቦችና ሕዝቦች ቀን በትምህርት ቤታችን በተለያዩ ዝግጅቶች በደማቅ ሑኔታ ተከብሮ ውሏል፡፡ ት/ቤቱ
0
8
Photo 11 https://et.usembassy.gov/u-s-embassy-supports-local-businesses-with-networking-and-knowledge-sharing-to-navigate-currency-fluctuations/
0
9
ትምህርት ሚኒስቴር በ12ኛ ክፍል የማጠናከሪያ ትምህርትና በተማሪዎች ቅበላ ዙሪያ ከክልልና ከተማ መስተዳድሮች ትምህርት ቢሮ ሃላፊዎች ጋር በበይነ መረብ ውይይት አድርጓል። በበይነ መረብ ውይይቱ የማጠናከሪያ ትምህርትን እንዲሁም ከትምህርት ገበታ ውጪ የሆኑ ተማሪዎችን በሚመለከት የተዘጋጀ ሰነድ ቀርቦ ሰፊ ውይይት ተደርጎበታል። በትምህርት ሚኒስቴር የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ በውይይቱ ወቅት እንደገለጹት የ2ኛ ደረጃ ተማሪዎች ውጤትን ለመሻሻል የዘርፉ አመራሮችና ባለድርሻ አካለት ሚና ከፍተኛ መሆኑን ገልጸዋል። ክብርት ወ/ሮ አየለች አክለውም መምህራን፣ የትምህርት ቤት አመራሮችና ወላጆች ተማሪዎችን በስነልቦና ዝግጁ የማድረግ ሚናቸውን እንዲወጡ አሳስበዋል። ከተማሪዎች ቅበላ አኳያም ከትምህርት ገበታ ውጪ የሆኑ ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት እንዲመጡ በትኩረት መሥራት እንደሚገባ ጠቁመው በየደረጃው ያለው የትምህርት አመራር የሚፈለገው ለውጥ እንዲመጣና ስራዎች በተቀመጠላቸው የጊዜ ሠሌዳ መሠረት እንዲጠናቀቁ በቁርጠኝነትና በጥብቅ ዲሲፕሊን መምራት እንደሚገባም አስገንዝበዋል። በበይነ መረብ ውይይቱ የተሳተፉ የክልል ትምህርት ቢሮ ሃላፊዎች የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ የ2ኛ ደረጃ የማጠናከሪያ ትምህርት ዕቅድ አውጥቶ ወጥ በሆነ ሁኔታ መሥራት ተገቢ እንደሆነ ገልጸው የታሰበውን ውጤት ለማምጣት ርብርብ ለማድረግ ቁርጠኛ እንደሆኑ ጠቁመዋል። የትምህርት ቢሮዎቹ አመራሮች በመጨረሻም ከትምህርት ገበታ ውጭ የሆኑ ተማሪዎችን ወደ ትምህርት ቤት ለመመለስ በትኩረት እንደሚሰሩ ገልጸዋል።
0
10
Sin texto...
0
11
Sin texto...
0
12
Sin texto...
0
13
Sin texto...
0
14
Sin texto...
0
15
በዛሬው እለት ለእንጦጦ ቅድመ አንደኛ ፡አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ትምሕርት ቤት መምሕራንና አሥተዳደር ሠራተኞች በተግባራዊ ጥናትና ምርምር ላይ ሥልጠና የተሠጠ ሢሆን የትምህርት ቤቱ የ1ኛ ሩብ አመት የትምህርት ሥራ ተገምግሞ አቅጣጫ ከተቀመጠ በሇላ ሥብሰባው ተጠናቋል፡፡ ት/ቤቱ
0
16
Sin texto...
0
17
19/7/2017 ዓ.ም በትምህርት ቤታችን ሢሠጥ የነበረው የ1ኛ ሩብ አመት ፈተና በሠላም ተጠናቋል በነገው እለት ደግሞ ለመምሕራን ሥልጠና የሚሠጥ ሢሆን በተጓዳኝም የሩብ አመቱ የመማር ማሥተማር አፈፃፀም በጋራ ይገመገማል፡ ሑሉም ተማሪዎቻችን ሠኞ ሕዳር23/ 2017 ዓ.ም በሠአቱ በትምህርት ገበታቸው ላይ ይገኛሉ፡፡ ት/ቤቱ
0
18
Sin texto...
0
19
Sin texto...
0
20
Sin texto...
0