💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
Ir al canal en Telegram
💎ሀያዕ ሲወሳ ለሴት ልጅ ጌጧ ነውና ሁሌም አብራ ትወሳለች፣ #ሴት ልጅና #ሀያዕ አብረው የሚኖሩ መቼም የማይነጣጠሉ ጥምሮች ናቸው። 👉 ሴት ልጅ ስትፈጠርም በሀያዕ ዘውድ አሸብርቃ ነው። 💎ይህንን ዘውድ ከራሷ የገፈፈች ሴት ግን ህያው ከሆኑ ሰዎች መሀል እንደምትንቀሳቀስ በድን ትሆናለች።
Mostrar más9 031
Suscriptores
+124 horas
-57 días
-12930 días
Archivo de publicaciones
¤ ሙሐደራ
{ ስለ ሞት }
🎙 "አቡ አዩብ ሙሐመድ ሰዒድ"
🕌 ኮምቦልቻ መሰጅደል አንሷር
https://telegram.me/abutoiba
https://telegram.me/abutoiba
فاظفر بذات الدّينِ تربت يداك.
إذا جاءكم من ترضون دينهُ وخلقهُ فزوّجوه.
هذا ما حثّ عليهِ رسولُ الله صلّى اللهُ عليهِ وسلّم.
أما المال فيذهب، أما الجمال فيفنى، وصاحبُ الدّين لاَ يشقى.
ربّنا هب لنا من أزواجنا وذرّية قرّة أعين واجعلنا للمتّقين إمامًا.
🔖ሼኽ አብዱረዛቅ አልበድር ሀፊዘሁላህ እንድህ ይላሉ፣
ዱአ ማድረግ ፈልገህ ነገር ግን እያንዳንዱን
ሀጃህን
ጉዳይህን መጥቀስና ማስታስ ልትረሳ ትችላለህ
ነገር ግን የዱኒያህንም የአኺራህንም ሀጃህን ጉዳይህን አጠቃሎ የያዘ ዱዐእ አለ እሱም!
رَبَّنَا آتِنَا فِي الدُّنْيَا حَسَنَةً وَفِي الآخِرَةِ حَسَنَةً وَقِنَا عَذَابَ النَّارِ
~ይሄን ዱዐእ ማድረግን አብዛ የዱኒያህንም የአኺራህንም ጉዳይ ጠቅልሎ ይዟልና።የሰለፎቻችን የረመዷን አጨራረስ !!
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
✪ሸኽ ፈውዛን አላህ ይዘንላቸውና እንዲህ አሉ።
የረመዷን መጨረሻ ላይ ሰለፎች (ቀደምቶች) እስቲግፋርና ወደ አላህ መመለስን ያበዙ ነበር። በስራቸው ላይ አላህን ይፈሩ ነበር። ረመዷንም ሆነ ከረመዷን ውጪ በኢባዳ ላይ በጣም ይጠነክሩ ነበር። እንዲ ከመታገላቸውም ጋር ረመዷን ላይ የሰሩትን ስራ አይቀበለንም ይሆን? በማለት አላህ ይፈሩ ነበር። ከዚህም ፍራቻ የተነሳ ወደ አላህ በመመለስ እስቲግፋርን ይጠይቁ ነበር።
📚መጃሊሱ ሸህር ረመዷን
👉እኛስ ከነሱ አንፃር የት ነን? ምንስ እየሰራን ነው? አጨራረሳችንን በመልካም ለማሳመር ምን ያክል እየጣርን ነው? መልሱ ለሁላችንም ግልፅ ነው።
نقل🔖 ሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይምያ "አላህ ይዘንለት" እንዲህ ብሏል።
«
ከታላላቅ መልካም ስራዎች ውስጥ አንዱ እስቲግፋር ነው። የእስቲግፋር በር ሰፊ ነው። በንግግሩ፣ በተግባሩና በሲሳዩ ላይ መቀነስን የተመለከተና የቀልቡ መገልበጥ ያስተዋለ ሰው እስቲግፋር ሊያደርግ ይገባል።»
📚المجموع الفتاوى 11/698Repost from «🔵Abu_Aisha (Awel_kasaw)»
«እውነተኛ ሰው ማለት በተውሂድ ላህ የፀና ነው አላህ በተውሂድ ላይ ያፅናን
🎙 تفسير سورة القدر -
الشيخ الدكتور محمد سعيد رسلان
- حفظه الله تعالى-.
Repost from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
ውጭ አገር ላላችሁ ወገኖች፣ ስለ ዘካተል ፊጥር ተጨማሪ ማስታወሻ
~
1- ዘካተል ፊጥር በራሳችሁ የምታወጡ ከሆነ ወደ ኢትዮጵያ ብትልኩ ነው የሚሻለው። በጣም ብዙ ወገን ተቸግሯል። እንዲያውም ካልከበዳችሁ ጨመርመር አድርጋችሁ ብትልኩ የበለጠ አጅር ታገኙበታላችሁ።
2- ጊዜው ተጣብቦ ከመጨናነቃችሁ በፊት በጊዜ ላኩ።
3- በታማኝ ሰው ላይ ብሩን በመላክ እህሉን እየገዙ እንዲሰጡላችሁ አድርጉ።
4- አንዳንድ አሰሪዎች ዘካተል ፊጥራቸውን ለሰራተኞቻቸው ይሰጣሉ። ራሳችሁ ዘካ መስጠት ያለባችሁ ሆናችሁ ሳለ ዘካተል ፊጥራቸውን ለናንተ የሚሰጧችሁ ከሆነ ለሚገባው ክፍል አሳልፋችሁ ስጡ።
5- ዘካተል ፊጥራችሁን አሰሪዎቻችሁ ከራሳቸው የሚሰጡላችሁ ከሆነ በራሳችሁ ማውጣት አይጠበቅባችሁም።
ሼር ብታደርጉት ባረከላሁ ፊኩም። በናንተ ሰበብ አንድ ሰው ዘካተል ፊጥር ቢያወጣ የኸይር ሰበብ ሆኗችሁታል። ሚስኪኖች እንዲታገዙም እንዲሁ ሰበብ ሆናችኋል ማለት ነው።
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/IbnuMunewor
https://t.me/IbnuMunewor
እንደኔና እንዳች አርቀው ሲያሰቡ
የተመኙት ምኞት ሳይሳካ ገቡ
ሳይደሠቱበት በሀብት በገንዘቡ
ሰርተው ያሰቀመጡት ሳይበላ ምግቡ
ሰንት እህቶቻችን ከቀብር ውሰጥ ገቡ
ለነፍሴና ለአንች የምለው አደራ
በተሠጠን ጊዜ ባለንበት ሰፍራ
ሞትን እናሰታውሰ እንሠብ ለአኼራ
ለአንዱ ጌታችን ኢባዳን እናጥራ
አቅማችን በቻለው መልካምን እንሰራ
~
t.me/https_Asselfya
Repost from የኮምቦልቻ አህለሱና አንሷር መስጅድ official የሰለፍዬች channel
ታላቅ የዳዕዋና የኒያ ፕሮግራም! 🌟
የነፍስያ ምግብና የእውቀት ማዕድ በቤቶት! ነገ ጁመአ ልዩ የዳዕዋ ፕሮግራም ተዘጋጅቶ ይጠብቆታል።
📅 ቀን፡ ነገ ጁመአ
🕙 ሰዓት፡ ከምሽቱ 4:00 ሰዓት ጀምሮ
📍 ቦታ፡ በመስጂደል አንሷር ኮምቦልቻ የቴሌግራም ግሩፕ
የክብር እንግዶቻችን፦
🎙️ ኡስታዝ ሙርሰል
🎙️ ኡስታዝ አቡ ሂበቲላህ
🎙️ ኡስታዝ አቡ ሐሳን
🎙️ ወንድም ኑረዲን አል አረቢ
... እና ሌሎችም ታዋቂ እንግዶች!
ባሉበት ሆነው የእውቀት ተካፋይ ይሁኑ። ለሌሎችም በማጋራት የአጅሩ ተካፋይ ይሁኑ!
🔗 የግሩፑ ሊንክ፡ [https://t.me/Ye_kombolcha_Ansuar_Mesjid_Jemea]
🔖ሶላታችን ውስጥ ሆነን ሊያመልጠን የማይገባ ወሳኝ ዱአ!
አቡ በክር ሲዲቅ (رضي الله عنه) ከእለታት አንድ ቀን ለነብዩ (صلى الله عليه وسلم) እንዲህ ብዬ ጠየኳቸው ይላል፦ 《በሰላቴ ላይ ሆኜ አላህን ምለምንበት ዱአ አስተምረኝ》 አልኳቸው ይላል
👉እሳቸውም ቀጣይ ያለውን ዱአ በል ብለው አስተማሩት
« اللَّهُمَّ إِنِّي ظَلَمتُ نَفْسِي ظُلْمًا كَثِيرًا، وَلاَ يَغْفِرُ الذُّنُوبَ إِلاَّ أنْت َ، فَاغْفِرْ لي مَغْفِرَةً مِنْ عِنْدِكَ ، وارْحَمْنِي، إنَّكَ أنْتَ الغَفُورُ الرَّحِيمُ»
👉ትርጉሙም
《ጌታዬ አሏህ ሆይ፦ነፍሴን ብዙ መበደልን በድያለሁ፣ ከአንተ በስተቀር ወንጀሎችን የሚምር ማንም የለም፣ ስለዚህ ካንተ ዘንድ የሆነ መሀርታ ለግሰኝ፣ እዘንልኝም፣ አንተ መሀሪና አዛኝ ነህና》
t.me/https_Asselfya🔖በነዚህ በውድ ቀናቶች ይችን ቀላል ዚክር በመደጋገም የጀነት ድልብ እናድልብ‼️
عن أبي ذر الغفاري رضي الله عنه قال :
قال لي رسول الله ﷺ :
((ألَا أدُلُّكَ عَلَى كَنْزٍ مِنْ كُنُوزِ الجَنَّةِ؟))
قلت : بَلَى يا رسولَ اللهِ ، قال :
((لَا حَوْلَ وَلَا قُوَّةَ إلَّا بِاللهِ))
📚رواه ابن ماجه.
اللهم انك عفو تحب العفو فاعف عنا
ያረብ ለይለቱል ቀድርን ወፍቀን ለቀሪው ሕይወታችን መልካሙን ነገር ሁሉ ወስንልን!
ኢላሂ ስደት ልፉት በቃችሁ በላን። ዱኒያን ካጣቀምካቸው አኼራቸውን ካሳመርክላቸው ባሮችህ አድርገን።ያረብ......
تلاوة بديعة من سورة المائدة
للقارئ: أنس المالك
=
t.me/https_Asselefya1
🔖የአላህ መልእክተኛ ሲያመሹም ሲያነጉም የሚያደርጉት ዱዓ
🌼اَللَّهُمَّ إِنِّيْ أَسْأَلُكَ الْعَفْوَ وَالْعَافِيَةَ فِي الدُّنْيَا وَاْلآخِرَةِ، اَللَّهُمَّ إِنِّيْ أَسْأَلُكَ الْعَفْوَ وَالْعَافِيَةَ فِي دِيْنِيْ وَدُنْيَايَ وَأَهْلِيْ وَمَالِيْ. اَللَّهُمَّ احْفَظْنِيْ مِنْ بَيْنِ يَدَيَّ، وَمِنْ خَلْفِيْ، وَعَنْ يَمِيْنِيْ وَعَنْ شِمَالِيْ، وَمِنْ فَوْقِيْ، وَأَعُوْذُ بِعَظَمَتِكَ أَنْ أُغْتَالَ مِنْ تَحْتِيْ.
~
¡Ya disponible! Investigación de Telegram 2025 — los principales insights del año 
