es
Feedback
💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀

💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀

Ir al canal en Telegram

💎ሀያዕ ሲወሳ ለሴት ልጅ ጌጧ ነውና ሁሌም አብራ ትወሳለች፣ #ሴት ልጅና #ሀያዕ አብረው የሚኖሩ መቼም የማይነጣጠሉ ጥምሮች ናቸው። 👉 ሴት ልጅ ስትፈጠርም በሀያዕ ዘውድ አሸብርቃ ነው። 💎ይህንን ዘውድ ከራሷ የገፈፈች ሴት ግን ህያው ከሆኑ ሰዎች መሀል እንደምትንቀሳቀስ በድን ትሆናለች።

Mostrar más
9 030
Suscriptores
-724 horas
-157 días
-12030 días
Archivo de publicaciones
ኢህሳን jobs Advertising በቻናላችን ሽልማት ያለው አዲስ ቻሌንጅ አዘጋጅተናል  አሸናፊዎች 1ኛ ለወጣ በብር 1500 ወይንም ለሴት አባያና ኺማር ለወንድ ጀለቢያ 2ኛ  ለወጣ በብር 1300 ወይንም 1200Min + 30GB 3ኛ ለወጣ በብር 1000 ወይንም 1608 Min + 10.8GB ስለውድድሩ ማብራሪያ እና የመወዳደሪያ ቻናል ከስር ባለው ሊንክ ገብታችሁ አንብቡ 👇👇☝️👇👇👇 https://t.me/ihsan_jobs/425 https://t.me/ihsan_jobs/425

አላህ ዘንድ የሚያቀርበው ሀጃ ኖሮት ሚተኛ ሰው ይገርማል......

🔖በሥምህ ጎኔን አሳርፋለሁ ጌታዬ! ~ ነፍሴን በዚያው ከወሰድካት እዘንላት። ዳግም ወደ ሕይወት ከመለስካት መልካም ባሮችህን በምትጠብቀው ሁሉ ጠብቃት። ~

" አርባ ሱና ለአስተሳሰብ ዋስትና " አጠር ያለች ኪታብ ነች። በአንድ ሸይኽ ጥቆማ መሰረት ወደ አማርኛ መልሻታለሁ። የምትችሉ ብታነቧት ትጠቀማላችሁ ኢንሻአላህ። = ፋይሉን በዚህ ሊንክ ታገኙታላችሁ:- https://t.me/IbnuMunewor/8980

በመጀመሪያ አላህ በሰላም ያድርሰን ​ውድ እህቶቼ! አንድ ነገር እናስተውል፤ ባለፈው አመት አብረውን የነበሩ፣ አብረውን ስራ ሲበዛባቸው የነበሩ፣ "ቀጣይ ረመዷን በራሴ ቤት ወይም ጠንክሬ እሰራለሁ" ብለው ተስፋ ያደረጉ ስንት እህትና ወንድሞቻችን ዛሬ በህይወት የሉም። ​የእድል ስጦታ፦ ዛሬ እኛ በህይወት መኖራችንና ረመዷንን ለመፆም መድረሳችን አላህ ሁለተኛ እድል እንደሰጠን ይቆጠራል። ብዙዎች ዛሬ በአፈር ስር ሆነው "ምነው አንድ ጊዜ ሱብሀነላህ ባልኩ፣ ምነው አንድ ቀን በፆምኩ" ብለው ይመኛሉ። ​ስራው አይግደብሽ፦ ስራው ቢበዛብሽም አልሀምዱሊላህ ለዚህ ቀን አደረስከኝ" በዪ። ምክንያቱም ከባድ ስራ እየሰራሽም ቢሆን ፆሙን መፆም መቻልሽ፣ ቀብራቸው ውስጥ ሆነው ለሚመኙት ሙታን ትልቅ ቅናት ነው። ​ምስጋና አላህ ይገባዉ ለዚህ ታላቅ ወር የመረጠን እንድንጠቀምበት እንጂ እንድንሰቃይ አይደለም። ስለዚህ በድካም መሀል ሆነሽም "ጌታዬ ሆይ! ስላደረስከኝ አልሃምዱሊላህ ማለትን አትዘንጊ። በመቀጠል✍️ ስራን ወደ ዒባዳ መቀየር ​ቤተሰቦችሽን ለመርዳትና በሀላል ለመኖር የምትለፊው ልፋት ሁሉ አጅር አለው። ስራ ስትጀምሪ "ያ አላህ! ይሄን ስራ  የምሰራው እንደ ዒባዳ ቁጠርልኝ" በይ። ያኔ የምታጥቢው እቃና የምትጠርጊው ቤት ሁሉ  አጅር ይሆንልሻል። ​2. የሰላት ወቅት ጥበቃ ​የቱንም ያህል ስራ ቢበዛ ሰላትን በወቅቱ ስገጂ። ሁልጊዜ በውዱእ ለመቆየት ሞክሪ፤ ይህም ሰላት ሲደርስ ውዱእ ለማድረግ የሚጠፋውን ጊዜ ይቆጥብልሻል፣ ለዒባዳም ዝግጁ ያደርግሻል። ​3. ምላስን በዚክር ማርጠብ (የማይደክም ዒባዳ) ​የቤት ስራ እጅን እንጂ ምላስን አያስርም። ምግብ ስታበስዪ፣ ልብስ ስታጥቢ ወይም ቤት ስታጸጂ "ሱብሀነላህ፣ አልሀምዱሊላህ፣ አስታግፊሩላህ..........ማለትን አታቋርጪ። ምላስሽ አላህን እያወሳ እጅሽ ስራ ቢሰራ ድካምሽ ይቀንሳል፣ አጅርሽም ይበዛል። ​4. የረመዷን ልዩ ስልት (ፆመኛን ማፍጠር) ​በረመዷን ምግብ ስታዘጋጂ "ፆመኛን እያፈጠርኩ ነው" ብለሽ አስቢ። ነቢዩ "ፆመኛን ያፈጠረ ሰው የፆመኛውን ያህል አጅር ያገኛል" ብለዋል ስለዚህ በቻልሽዉ ልክ ከምሰሪዉ ስራ ግንም ሚስኪንን ማስፈጠር ከምታገኛት ገቢ ቀነሰሰ በማረግ ​5. ቁርአን በጆሮ ማዳመጫ ​ቁርአን ለመቅራት ጊዜ ካጣሽ፣ ስራ ላይ ሆነሽ በጆሮ ማዳመጫ ቁርአን  ማዳመፅ ልብሽ ከአላህ ጋር እንዲቆራኝ ያደርገዋል።በማዳመፅሽም አጅር ታገኛለሽና ​6. የጊዜ ሌባን (ስልክን) ተጠንቀቂ ስራ በሌለን ሰዓትና በእረፍታችን ወቅት ስልክ ላይ ጊዜ ከማጥፋት ይልቅ፣ በኢባዳ ወይም ሰውነታችን እንዲያርፍ ትንሽ እንቅልፍ እንተኛ። በቂ እንቅልፍ ለለይል ዒባዳና ለቀጣዩ ቀን ስራ ጥንካሬ ይሰጠናል። ​7. የሌሊት ዱአ (የሱሁር በረካ) ​ለሱሁር ስትነሺ ከሰዎች ቀደም ብለሽ 2 ረከዓ ሰግደሽ የልብሽን ለጌታሽ ንገሪው። ያ ሰዓት ዱአ ተቀባይነት ያለው ትልቅ ሰዓት ነዉና ​8. ጤናሽን ጠብቂ ማታ ስራ ከጨረሽ በሗላ ​ሰውነትሽ የአላህ አማና ነው። በቂ ውሃ ጠጪ፣ አቅም የሚሰጡ ምግቦችን ተጠቀሚ። ጤናሽ ሲጠበቅ ለዒባዳውም ለስራውም ብርታት ታገኛለሽ። ​9.ፈገግታ" እንደ ዒባዳ ​ስራ ቢበዛብሽም ለአሰሪዎችሽና አብረውሽ ላሉ ሰዎች ፊትሽን አትኮሳኩሪ። "ለወንድምሽ (ለሰው ልጅ) የምታሳየው ፈገግታ ሰደቃ ነው" ተብሏል። በፈገግታሽ ሰዎችን ደስ ካሰኘሽ አላህም ካንቺ ጋር ይሆናል። 10የኪስ ቁርአን" ወይም የስልክ አፕሊኬሽን ​ቁርአን ይዞ ለመቅራት ረጅም ሰዓት ካላገኘሽ፦ ​ስራሽን ስጨርሽ ወይም በስራሽ መሀል  ለጥቂት ደቂቃ ቁጭ ስትዪ በስልክሽ አንድ ገጽ የቻልዉን ሁለትም ቢሆን ቅሪ ​በቀን ውስጥ 5 ጊዜ እንኳ እንዲህ ብታደርጊ፣ ስራ ሳይመስልሽ ቁርአንሽን መቅራት ትችያለሽ። አላህ በሰላም ደርሰዉ ፆሙን ፁመዉ አጅር ከሚያገኙት ያድርገን ወላሁ አዕለም🤲 نقل

#​"ፎቶሽን እንድትልኪለት የሚፈልግ ያ ሰው አያገባሽም! #​በእኩለ ሌሊት መጥፎና አይነ-ውኃ የሌላቸውን (ነውር) ነገሮች ሊያወራሽ የሚፈልግ ያ ሰው አያገባሽም! #​በስሜትሽ ከመጫወትና ስሜትሽን አሳንሶ ከመመልከት ውጭ ሌላ የማይረዳው ያ ሰው አያገባሽም! ​'የሚያገባሽማ... ለፈተናና ለአላህ (ለፈጣሪ) ትዕዛዝ መጣስ ስለሚሰጋልሽ፣ ለአንቺ ያለውን ፍቅር በልቡ ውስጥ ደብቆ የሚይዘው ብቻ ነው..' ​ ትኩረት የማግኘት ፍላጎት አለኝ በሚል ሰበብ በፍቅር ስም አትቅበዝበዢ፤ እራስሽንና ዋጋሽን እንዳታጪ ተጠንቀቂ። ጠንካራ ሁኚ፣ ጽኚ፣ ወደ ጌታሽም ቅረቢ። ለዱንያም ሆነ ለአኺራ (ለነፍስሽ) ስትይ እራስሽን ልታጪ የሚገባሽ ምንም ነገር የለምና። ወደ ጌታሽ ተመለሺ፣ ልብሽንም በንፅህና ጠብቂ።' ​«አንድን ነገር ያለ ጊዜው እንዲሆን የቸኮለ ሰው፣ ያንኑ ነገር በመከልከል ይቀጣል..»" منقول

~እያጠፉ ማረም እያረሙ ማጥፋት በመፈራረቁ: ላፒሱም እርሳሱም ሳንማር አለቁ። ~
~እያጠፉ ማረም እያረሙ ማጥፋት በመፈራረቁ: ላፒሱም እርሳሱም ሳንማር አለቁ። ~

☑️ ጣፋጭ የማታ ዚክር 〰️〰️〰️〰️〰️〰️ በዚክር የተገነባች ልብ ....!!!

የኔ ውድ እህቶች! የሌሎች አምሳያ አላህ ያድርጋችሁ

السَّلَامُ عَلَيْكُمْ وَرَحْمَةُ اللهِ وَبَرَكاتُهُ‎ በቅርብ እርቀት ላይ ጠብቁን እህቶችዬ🌹 ​•┈┈•┈┈•⊰✿◇✿⊱•┈┈•┈┈•
السَّلَامُ عَلَيْكُمْ وَرَحْمَةُ اللهِ وَبَرَكاتُهُ‎ በቅርብ እርቀት ላይ ጠብቁን እህቶችዬ🌹 ​•┈┈•┈┈•⊰✿◇✿⊱•┈┈•┈┈•

ረመዷን ላይ አሏህ ያዘነለት ሲቀር አብዛኛው ሰው ወደ ዲን የቀረበ እየመሰለው በመንዙማና በጫት ጊዜው ሲያባክን ይታያል ! ከመሆኑም ጋር እኛ ደሞ ለሰዎች ለሂዳያ ሰበብ ይሆናሉ ብለን ምናስባቸው ነገራቾች ከማሰራጨት ወደ ኃላ ማለት የለብንም።በዚህ በኩል ከዚህ በፊት ኡስታዝ ሳዳት ከማል ሓፊዘሁላህ መንዙማ እውነታው ፣ አደጋዎቹና መዘዞቹ በሚል  ያዘጋጀውን መፅሐፍ እዚሁ ፔጅ ላይ ለአንባቢያን በሚመች መልኩ አጠር አጠር ተደርጎ ስለቀረበ ለአንባቢያን ይዳረስ ዘንድ ሼር እያደረግን እናሰራጨው።ለአንድ ሰው ሂዳያ ሰበብ መሆን ትልቅ ነገር ነው።

👉ኢብኑ መስዑድ  ረዲየ አሏሁ ዓንሁ፦"ረመዷንን እንዴት ነበረ የምትቀበሉት?"ተባለ። እርሱም፦ “ማናችንም  በሙስሊም ወንድሙ ላይ በልቡ ውስጥ ቅንጣት ታህል የጥላቻ ቋጠሮ እያለበት  ረመዷንን ለመቀበል አይደፍርም ነበረ" አለ። 📚ذكره ابن رجب في لطائفه)

ለደረሶች ~ ሸይኽ ሙሐመድ አወል ሰዒድ በባህር ዳር ከተማ በያመቱ በረመዳን ወር ውስጥ የሚሰጡትን የዐቂዳ ትምህርት ዘንድሮም ይሰጣሉ፣ ኢንሻአላህ። ስለዚህ ደረሶች እንደተለመደው በቦታው ተገኝታችሁ ብትከታተሉ ትጠቀማላችሁ። ይሄ መልእክት የሚደርሳችሁ ደረሶች ለሌሎችም በማድረስ አግዙን ባረከላሁ ፊኩም።

'  قالت عائشة رضي الله عنها :سمعتُ النبيَّ ﷺ يقولُ في بعضِ صلاتهِ : « اللهمَّ حاسِبني حسابًا يسيرًا ، فلمَّا انصرف قلتُ : يا نبيَّ اللهِ ما الحسابُ اليسير ؟ قال : أنْ ينظرَ في كتابهِ فيتجاوز عنه ، إنَّه من نوقِشَ الحسابَ يومئذٍ يا عائشةُ هلكَ » . .

🔖አሳ በህይወት ለመኖር ውሀ እንደ ሚያስፈልገው ሁሉ ቀልባችን ህያው ይሆን ዘንድ ቁርአን ያስፈልገዋል

أعوذُ بكلمات الله التامات من شر ما خلق
_من أذكار المساء

▶️ የመጀመሪያ ፕሮግራም በኡስታዝ አቡ ዑሰይሚን       ተ🎁              ጀ▶️                   መ ▶️                           ረ▶️ ✅ t.me/tdarna_islam?livestream        t.me/tdarna_islam?livestream