es
Feedback
Daniel daba🇱🇷

Daniel daba🇱🇷

Ir al canal en Telegram

📈 Análisis del canal de Telegram Daniel daba🇱🇷

El canal Daniel daba🇱🇷 (@danny4677) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 14 026 suscriptores, ocupando la posición 6 771 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 2 344 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 14 026 suscriptores.

Según los últimos datos del 10 octubre, 2025, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -186, y en las últimas 24 horas de 0, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 15.16%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 7.81% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 2 127 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 096 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 16.

📝 Descripción y política de contenido

No se ha proporcionado la descripción del canal.

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 18 marzo, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

14 026
Suscriptores
Sin datos24 horas
-507 días
-18630 días
Archivo de publicaciones
ቀይ ባህራችንን በግፍ ወስደው አላበቁም ዛሬም ወንበዴ እያሰለጠኑ እያስታጠቁ ንፁሀን ኢትጵያዊ በቀዬው እንዲገደል ሀገሪቱ እንድትፈርስ እየሰሩ ነው. የኢትዮጵያ ህዝብ ክተት ማዋጅ ያለበት ሰዓት አሁን ነው።

የኣፋር ሕዝብ የቀይ ባሕር ተጠቃሚ እናዳይሆን በሻዐብያ እና ሕወሀት የተሰራ ክፉ ሴራ።

አሁን በዚህ ሰዓት በአዲስ አበባ ሰማይ ስር የ2018 የሆራ ፊንፊኔ ኢሬቻ በዓልን ምክንያት በማድረግ የድሮን ትይንት በመከናወን ላይ ነው:: Baga ayyanaa Irreechaa nagan gessan ! Irreechaa Garrii ! መልካም እሬቻ ! #Irreechaa_2018

ኢትዮጵያ ለኤርትራ የሰጠችውን እውቅና እንደምትዘርዝ እየተነገረ ይገኛል ኤርትራ እውቅናዋ ሲሰረዝ ኢትዮጵያ ምን ትጠቀማለች ?……… 1ኛ. የዲፕሎማሲ ጫና መፍጠሪያ ይሆናል..ኢትዮጵያ የባህር በርን በሚ
ኢትዮጵያ ለኤርትራ የሰጠችውን እውቅና እንደምትዘርዝ እየተነገረ ይገኛል ኤርትራ እውቅናዋ ሲሰረዝ ኢትዮጵያ ምን ትጠቀማለች ?……… 1ኛ. የዲፕሎማሲ ጫና መፍጠሪያ ይሆናል..ኢትዮጵያ የባህር በርን በሚመለከቱ ድርድሮች ላይ ኤርትራን ጫና ውስጥ እንድትከት ያስችላታል። ይሆናል፦ ኢትዮጵያ የባህር በርን በሚመለከቱ ድርድሮች ላይ ኤርትራን ጫና ውስጥ እንድትከት ያስችላታል። 2ኛ. ህጋዊነትን ይነፍጋል... የኤርትራን መንግስት ህጋዊነት በማሳጣት አለም አቀፍ ድጋፍ እንዳታገኝ ያደርጋል። 3ኛ.ሉዓላዊነት ከተጠያቂነት ጋር የተያያዘ መሆኑን ያሳያል... አንድ ሀገር ሉዓላዊ ነኝ ሲል፣ ለድርጊቶቹም ተጠያቂ መሆኑን የሚያሳይ መልዕክት ያስተላልፋል ።

BREAKING : በሶማሌ ክልል ካሉብ በአመት 111 ሚሊዮን ሊትር ማምረት የሚችለውን የኦጋዴን ፈሳሽ የተፈጥሮ ጋዝ ፕሮጀክት የመጀመሪያ ዙር መርቀናል። ጠሚ አቢይ በተመሳሳይም በአመት 1.33 ቢሊዮን
+5
BREAKING : በሶማሌ ክልል ካሉብ በአመት 111 ሚሊዮን ሊትር ማምረት የሚችለውን የኦጋዴን ፈሳሽ የተፈጥሮ ጋዝ ፕሮጀክት የመጀመሪያ ዙር መርቀናል። ጠሚ አቢይ በተመሳሳይም በአመት 1.33 ቢሊዮን ሊትር የማምረት አቅም የሚኖረውን ሁለተኛውን ዙር አስጀምረናል። ከፈሳሽ ተፈጥሮ ጋዝ ምርት ባሻገር በኃይል ማመንጫ ዘርፉም 1000 ሜጋ ዋት የማመንጨት አቅም በመያዝ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይኖረዋል። ከሁሉም በላይ ፕሮጄክቱ የጋዝ ማምረቻ ብቻ አይደለም። ለማዳበሪያ ማምረቻ ወሳኝ የሆነውን ግብዓት በማቅረብ ለምግብ ሉዓላዊነት ጥረታችን የማዕዘን ድንጋይ ሆኖ ያገለግላል። ለኃይል ማመንጫ እና የክሪፕቶ-ማይኒንግ ሥራዎቻችን አስፈላጊ የሆኑ ግብዓቶችን ያቀርብልናል። ዛሬ በሶማሌ ክልል የጀመርናቸው ከተያያዥ መሠረተ ልማቶች ግንባታ ጋር በአጠቃላይ ወደ 10 ቢሊዮን ዶላር ዋጋ ያላቸው ሜጋ ፕሮጀክቶች በተገቢ ክትትል እስከ መጠናቀቂያቸው ይደርሳሉ። የጀመርነውን ለመጨረስ ሁልጊዜም በጽናት እንደሠራነው ሁሉ ተጠናቀው ለአገልግሎት ይደርሳሉ።

ውጪ ያለ የኦሮሞ ሙሁር ከነዚህ ጋር ነው አንድነት እንፈጥራለን የሚሉን

አወል ሰይድ የሚባል የሻቢያ ፕሮፖጋንዲስት ለኛ ከሚላላኩልን ጋር ሆነን ኢትዮጵያን ጋሀነም እናደርጋታለን እያለ ነው "የኤርትራ እና የትግራይ ሰራዊት፣ የፋኖ እና የ ኦነግ ሸኔ ሰራዊት አንድ አይነት ሚሊተሪ ለብሶ ምድራዊ ገሀነብ ሊሰሩ እንደሚችሉ የሚያስብ የለም? እያለን ነው።

‟...ማንም ወደደው ወይም ጠላው፣ ጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ወደዱትም ጠሉት ከ 135 ሚሊዮን በላይ የሆነው የኢትዮጵያ ህዝብ የባህር በር ተዘግቶበት መውጫ መግቢያ እየለመነ አይኖርም፤ መኖርም የለበትም...” አቶ ጌታቸው ረዳ፣ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር 📼 አቶ ጌታቸው ረዳ ከ Global Power Shifts ጋር ያደረጉትን ምርጥ ቆይታ https://youtu.be/Iqb6daNGVpM?si=5ePRvh_7AdGUqCO0

Repost from Gumaa Saaqqataa
ወለጋ.... አርጆ ጉደቱ ፋኖ በተባለው ወራሪ ላይ እስምጃ መውሰድ ጀመሯል🙏

Repost from Gumaa Saaqqataa
ይህንን ተንቀሳቃሽ ምስል በ2022 ላይ አጋርቸው ነበር። እራሱን "ፋኖ" በማለት የሚጠራው ጃንጃዊድን የሚያስንቀው ሀይል ኤርትራ ላይ ስልጠና በመውሰድ በስልጠናው ማጠናቀቂያ ላይ አለ አንዳች መሸማቀቅ የሻእቢያን ባንዲራ ከፍ አድርጎ ሲመረቅ በቀጣይ በጋራ ምን ለመፈጸም እንደተዘጋጁ ግልጽ ነበር።

ዩቱብ ላይ ተጥደህ የአድዋ ወንጀለኛ ዘራፊ ቡድን እና የሻቢያ ልሳን ሆነህ ሀገር ስታበጣብጥ ህዝብ አይኑን ገልጦ መጠየቅ ጀምራል

ሆሮጉድሩ ወለጋ በሻንቡ ከተማ የኦነግ ሸኔ አባላት ለፅምዶ መጠቀምያ ለመሆ አይደለም ወደ ጫካ የወረድነው የኦሮሞ ህዝብ ጥያቄ በሰላም የሚፈታ ነው ብለው ስላም መርጠው ገብተዋል።
+4
ሆሮጉድሩ ወለጋ በሻንቡ ከተማ የኦነግ ሸኔ አባላት ለፅምዶ መጠቀምያ ለመሆ አይደለም ወደ ጫካ የወረድነው የኦሮሞ ህዝብ ጥያቄ በሰላም የሚፈታ ነው ብለው ስላም መርጠው ገብተዋል።

መከላከያ ስለ አሰብ ወደብ

ሻእቢያ ከኢትዮጵያ ታሪካዊ ጠላቶች ጋር በማበር የኢትዮጵያን ህዝብ የባሕር በር አልባ እንዳረገ ይታወቃል ።ሻእብያንም የባህር በር አልባ ማድረግ እና ህጋዊ የባሕር በራችንን ማስከበር ብሎም ጭቁን ህዝ
+3
ሻእቢያ ከኢትዮጵያ ታሪካዊ ጠላቶች ጋር በማበር የኢትዮጵያን ህዝብ የባሕር በር አልባ እንዳረገ ይታወቃል ።ሻእብያንም የባህር በር አልባ ማድረግ እና ህጋዊ የባሕር በራችንን ማስከበር ብሎም ጭቁን ህዝቦችን ነፃ ማውጣት ተገቢ ነው………በኤርትራ የሚገኙት ሶስቱ ብሔሮች ማለትም ሳሆ ፣የቀይ ባሕር አፋር እና ረሻይዳ በሻእብያ ሰዎች ከፍተኛ በደል ሲፈፀምባቸው እንደኖሩ ይታወቃል ግድያ ፣ማፈናቃል፣ የዘር ማጥፋት፣የዘር ማፅዳት(Ethinic cleansing) ጥቂቶቹ ወንጀሎች ናቸው ።እነዚህ ሶስቱ ብሔሮች 1, 151 ኪሎ ሜትር በሚሸፍነው የባህር ጠረፍ ላይ የሰፈሩ የዘር ማጥፋት ሰለባ የሆኑ ህዝቦች ናቸው።ሳሆ እና ረሻይዳ በምፅዋ በሰሜን ጠረፋማ አከባቢ የሰፈሩ ጭቁን ህዝቦች ሲሆኑ አፋር ደሞ በአሰብ አከባቢ የሰፈረ የተገፋ ና እየተገደለ ያለ ህዝብ ነው። ስለሆነም እነዚህን ህዝቦች ከኢትዮጵያ ጋር መቀላቀል አንዳንዶቹን የቀድሞ ግዛቶቻችንን ደሞ ራሳቸውን የቻሉ አገሮች ማድረግ እንደ አቅጣጫ ሊቀመጥ ይገባል ።ከኢትዮጵያ ታሪካዊ ግዛቶች በግፍ ተገንጥለው የሄዱ የአባቶቻችን ግዛቶች ሻእብያ በገነባው አገር በሚመስል የአሸዋ መሰረት ላይ የተገነቡ መሆናቸውን አውቀን ከወዲሁ የፖለቲካ ስራዎችን በጥልቀት በመስራት የሻእብያን አከርካሪ በመስበር ከስር መሰረቱ በማናጋትና በመንቀል ይሄን ፀረ ኢትዮጵያ ሀይል መቼም ቢሆን ስጋት እንዳይሆን ማድረግ ለነገ የሚባል አይደለም……

ቀይ ባህር እና አባይ ኢትዮጵያን የሚበይኑ፣ ለኢትዮጵያ እድገትና ጥፉት መሰረት ናቸው ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)

አጠቃላይ እስካሁን የተደመሰስው ቁጥር 186 ደርሷል
+3
አጠቃላይ እስካሁን የተደመሰስው ቁጥር 186 ደርሷል

ፅምዶ የሚባል የሻቢያ እና የአዋ ዘራፊ ወንጀለኛ ቡድን እየተመራ ጦርነት የከፈተው ፋኖ እንደ ጤዛ እየረገፈ ነው
+9
ፅምዶ የሚባል የሻቢያ እና የአዋ ዘራፊ ወንጀለኛ ቡድን እየተመራ ጦርነት የከፈተው ፋኖ እንደ ጤዛ እየረገፈ ነው

Repost from Gumaa Saaqqataa
ፋኖን በፓርላማ "ሽብርተኛ" ለማስባል አሁን ከፈጸመው በላይ ምን መፈጸም አለበት? ያልፈጸመውስ ምንድነው?? ከአሁን ቀደም በ ህወሀት እና በኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት (ኦነግ) ላይ በፓርላማ ሽብርተኛ "የሚለውን ፍረጃ እንዲጣልባቸው ሲበየን መንግስት በብዙ መንገድ ተጠቃሚ ሆኖ እንደነበር የሚታወስ ነው። ከአሁን ቀደም በጉዳዩ ዙሪያ የተጠየቁት አቶ ሬዴዋን ሁሴን "ህወሀት ሽብርተኛ ተብሎ የተፈረጀበት ብቸኛ ምክንያት የህወሀትን ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ አቅሞችን ለመቆጣጠር ያመች ዘንድ ፤ በተለይም ለብሄራዊ መረጃና ለፌደራል ፖሊስ አቅም ለመስጠት ነው" ሲሉ ተደምጠዋል። አንድን ድርጅት ሽብርተኛ በማለት ሲወሰን በውጭ ሀገራት የሚያሰባስባቸው ገንዘቦች ላይ እገዳ በመጣል እንዲሁም በሚድያ ዙሪያ የመንግስትን ስራዎች በግማሽ እንደሚያቀልለት የታወቀ ነው። (ለምሳሌ OLF በሽብርተኝነት ሲፈረጅ Fbን በመሳሰሉት ሚድያዎች ቃሉን መጠቀም ፣ የኔ የሚለውን አርማ መለጠፍ ብቻውን አካውንትን ሙሉ በሙሉ ባን የማስደረግ አቅም አለው። ይህ እየሆነ ባለበት በኦነግ እና ህወሀት ላይ አዋጁን ለመደንገግ አንድ አዳር የፈጀበት ብልጽግና ፋኖ ላይ ሲሆን ለመወሰን ምን ሊይዘው ቻለ?? በፓርላማስ "ሽብርተኛ" ለማስባል አሁን ከፈጸመው በላይ ምን መፈጸም አለበት? ያልፈጸመውስ ምንድነው??