Daniel daba🇱🇷
رفتن به کانال در Telegram
نمایش بیشتر
📈 تحلیل کانال تلگرام Daniel daba🇱🇷
کانال Daniel daba🇱🇷 (@danny4677) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 026 مشترک است و جایگاه 6 771 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 2 344 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 026 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 10 اکتبر, 2025، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -186 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 0 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 15.16% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 7.81% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 2 127 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 1 096 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 16 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
توضیحی برای کانال ارائه نشده است.
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 18 مارس, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کردهاند.
14 026
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
-507 روز
-18630 روز
آرشیو پست ها
14 026
ቀይ ባህራችንን በግፍ ወስደው አላበቁም ዛሬም ወንበዴ እያሰለጠኑ እያስታጠቁ ንፁሀን ኢትጵያዊ በቀዬው እንዲገደል ሀገሪቱ እንድትፈርስ እየሰሩ ነው. የኢትዮጵያ ህዝብ ክተት ማዋጅ ያለበት ሰዓት አሁን ነው።
14 026
አሁን በዚህ ሰዓት በአዲስ አበባ ሰማይ ስር የ2018 የሆራ ፊንፊኔ ኢሬቻ በዓልን ምክንያት በማድረግ የድሮን ትይንት በመከናወን ላይ ነው::
Baga ayyanaa Irreechaa nagan gessan !
Irreechaa Garrii !
መልካም እሬቻ !
#Irreechaa_2018
14 026
ኢትዮጵያ ለኤርትራ የሰጠችውን እውቅና እንደምትዘርዝ እየተነገረ ይገኛል ኤርትራ እውቅናዋ ሲሰረዝ ኢትዮጵያ ምን ትጠቀማለች ?………
1ኛ. የዲፕሎማሲ ጫና መፍጠሪያ ይሆናል..ኢትዮጵያ የባህር በርን በሚመለከቱ ድርድሮች ላይ ኤርትራን ጫና ውስጥ እንድትከት ያስችላታል። ይሆናል፦ ኢትዮጵያ የባህር በርን በሚመለከቱ ድርድሮች ላይ ኤርትራን ጫና ውስጥ እንድትከት ያስችላታል።
2ኛ. ህጋዊነትን ይነፍጋል... የኤርትራን መንግስት ህጋዊነት በማሳጣት አለም አቀፍ ድጋፍ እንዳታገኝ ያደርጋል።
3ኛ.ሉዓላዊነት ከተጠያቂነት ጋር የተያያዘ መሆኑን ያሳያል... አንድ ሀገር ሉዓላዊ ነኝ ሲል፣ ለድርጊቶቹም ተጠያቂ መሆኑን የሚያሳይ መልዕክት ያስተላልፋል ።
14 026
+5
BREAKING : በሶማሌ ክልል ካሉብ በአመት 111 ሚሊዮን ሊትር ማምረት የሚችለውን የኦጋዴን ፈሳሽ የተፈጥሮ ጋዝ ፕሮጀክት የመጀመሪያ ዙር መርቀናል። ጠሚ አቢይ
በተመሳሳይም በአመት 1.33 ቢሊዮን ሊትር የማምረት አቅም የሚኖረውን ሁለተኛውን ዙር አስጀምረናል። ከፈሳሽ ተፈጥሮ ጋዝ ምርት ባሻገር በኃይል ማመንጫ ዘርፉም 1000 ሜጋ ዋት የማመንጨት አቅም በመያዝ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይኖረዋል።
ከሁሉም በላይ ፕሮጄክቱ የጋዝ ማምረቻ ብቻ አይደለም። ለማዳበሪያ ማምረቻ ወሳኝ የሆነውን ግብዓት በማቅረብ ለምግብ ሉዓላዊነት ጥረታችን የማዕዘን ድንጋይ ሆኖ ያገለግላል። ለኃይል ማመንጫ እና የክሪፕቶ-ማይኒንግ ሥራዎቻችን አስፈላጊ የሆኑ ግብዓቶችን ያቀርብልናል። ዛሬ በሶማሌ ክልል የጀመርናቸው ከተያያዥ መሠረተ ልማቶች ግንባታ ጋር በአጠቃላይ ወደ 10 ቢሊዮን ዶላር ዋጋ ያላቸው ሜጋ ፕሮጀክቶች በተገቢ ክትትል እስከ መጠናቀቂያቸው ይደርሳሉ። የጀመርነውን ለመጨረስ ሁልጊዜም በጽናት እንደሠራነው ሁሉ ተጠናቀው ለአገልግሎት ይደርሳሉ።
14 026
አወል ሰይድ የሚባል የሻቢያ ፕሮፖጋንዲስት ለኛ ከሚላላኩልን ጋር ሆነን ኢትዮጵያን ጋሀነም እናደርጋታለን እያለ ነው
"የኤርትራ እና የትግራይ ሰራዊት፣ የፋኖ እና የ ኦነግ ሸኔ ሰራዊት አንድ አይነት ሚሊተሪ ለብሶ ምድራዊ ገሀነብ ሊሰሩ እንደሚችሉ የሚያስብ የለም? እያለን ነው።
14 026
‟...ማንም ወደደው ወይም ጠላው፣ ጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ወደዱትም ጠሉት ከ 135 ሚሊዮን በላይ የሆነው የኢትዮጵያ ህዝብ የባህር በር ተዘግቶበት መውጫ መግቢያ እየለመነ አይኖርም፤ መኖርም የለበትም...”
አቶ ጌታቸው ረዳ፣ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር
📼 አቶ ጌታቸው ረዳ ከ Global Power Shifts ጋር ያደረጉትን ምርጥ ቆይታ
https://youtu.be/Iqb6daNGVpM?si=5ePRvh_7AdGUqCO0
14 026
Repost from Gumaa Saaqqataa
ይህንን ተንቀሳቃሽ ምስል
በ2022 ላይ አጋርቸው ነበር። እራሱን "ፋኖ" በማለት የሚጠራው ጃንጃዊድን የሚያስንቀው ሀይል
ኤርትራ ላይ ስልጠና በመውሰድ በስልጠናው ማጠናቀቂያ ላይ አለ አንዳች መሸማቀቅ የሻእቢያን ባንዲራ
ከፍ አድርጎ ሲመረቅ በቀጣይ በጋራ ምን ለመፈጸም እንደተዘጋጁ ግልጽ ነበር።
14 026
+4
ሆሮጉድሩ ወለጋ በሻንቡ ከተማ የኦነግ ሸኔ አባላት ለፅምዶ መጠቀምያ ለመሆ አይደለም ወደ ጫካ የወረድነው የኦሮሞ ህዝብ ጥያቄ በሰላም የሚፈታ ነው ብለው ስላም መርጠው ገብተዋል።
14 026
+3
ሻእቢያ ከኢትዮጵያ ታሪካዊ ጠላቶች ጋር በማበር የኢትዮጵያን ህዝብ የባሕር በር አልባ እንዳረገ ይታወቃል ።ሻእብያንም የባህር በር አልባ ማድረግ እና ህጋዊ የባሕር በራችንን ማስከበር ብሎም ጭቁን ህዝቦችን ነፃ ማውጣት ተገቢ ነው………በኤርትራ የሚገኙት ሶስቱ ብሔሮች ማለትም ሳሆ ፣የቀይ ባሕር አፋር እና ረሻይዳ በሻእብያ ሰዎች ከፍተኛ በደል ሲፈፀምባቸው እንደኖሩ ይታወቃል ግድያ ፣ማፈናቃል፣ የዘር ማጥፋት፣የዘር ማፅዳት(Ethinic cleansing) ጥቂቶቹ ወንጀሎች ናቸው ።እነዚህ ሶስቱ ብሔሮች 1, 151 ኪሎ ሜትር በሚሸፍነው የባህር ጠረፍ ላይ የሰፈሩ የዘር ማጥፋት ሰለባ የሆኑ ህዝቦች ናቸው።ሳሆ እና ረሻይዳ በምፅዋ በሰሜን ጠረፋማ አከባቢ የሰፈሩ ጭቁን ህዝቦች ሲሆኑ አፋር ደሞ በአሰብ አከባቢ የሰፈረ የተገፋ ና እየተገደለ ያለ ህዝብ ነው።
ስለሆነም እነዚህን ህዝቦች ከኢትዮጵያ ጋር መቀላቀል አንዳንዶቹን የቀድሞ ግዛቶቻችንን ደሞ ራሳቸውን የቻሉ አገሮች ማድረግ እንደ አቅጣጫ ሊቀመጥ ይገባል ።ከኢትዮጵያ ታሪካዊ ግዛቶች በግፍ ተገንጥለው የሄዱ የአባቶቻችን ግዛቶች ሻእብያ በገነባው አገር በሚመስል የአሸዋ መሰረት ላይ የተገነቡ መሆናቸውን አውቀን ከወዲሁ የፖለቲካ ስራዎችን በጥልቀት በመስራት የሻእብያን አከርካሪ በመስበር ከስር መሰረቱ በማናጋትና በመንቀል ይሄን ፀረ ኢትዮጵያ ሀይል መቼም ቢሆን ስጋት እንዳይሆን ማድረግ ለነገ የሚባል አይደለም……
14 026
Repost from Gumaa Saaqqataa
ፋኖን በፓርላማ "ሽብርተኛ" ለማስባል አሁን ከፈጸመው በላይ ምን መፈጸም አለበት? ያልፈጸመውስ ምንድነው??
ከአሁን ቀደም በ ህወሀት እና በኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት (ኦነግ) ላይ በፓርላማ ሽብርተኛ "የሚለውን ፍረጃ እንዲጣልባቸው ሲበየን መንግስት በብዙ መንገድ ተጠቃሚ ሆኖ እንደነበር የሚታወስ ነው።
ከአሁን ቀደም በጉዳዩ ዙሪያ የተጠየቁት አቶ ሬዴዋን ሁሴን
"ህወሀት ሽብርተኛ ተብሎ የተፈረጀበት ብቸኛ ምክንያት የህወሀትን ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ አቅሞችን ለመቆጣጠር ያመች ዘንድ ፤ በተለይም ለብሄራዊ መረጃና ለፌደራል ፖሊስ አቅም ለመስጠት ነው" ሲሉ ተደምጠዋል።
አንድን ድርጅት ሽብርተኛ በማለት ሲወሰን በውጭ ሀገራት የሚያሰባስባቸው ገንዘቦች ላይ እገዳ በመጣል እንዲሁም በሚድያ ዙሪያ የመንግስትን ስራዎች በግማሽ እንደሚያቀልለት የታወቀ ነው።
(ለምሳሌ OLF በሽብርተኝነት ሲፈረጅ Fbን በመሳሰሉት ሚድያዎች ቃሉን መጠቀም ፣ የኔ የሚለውን አርማ መለጠፍ ብቻውን አካውንትን ሙሉ በሙሉ ባን የማስደረግ አቅም አለው። ይህ እየሆነ ባለበት በኦነግ እና ህወሀት ላይ አዋጁን ለመደንገግ አንድ አዳር የፈጀበት ብልጽግና ፋኖ ላይ ሲሆን ለመወሰን ምን ሊይዘው ቻለ??
በፓርላማስ "ሽብርተኛ" ለማስባል አሁን ከፈጸመው በላይ ምን መፈጸም አለበት? ያልፈጸመውስ ምንድነው??
