es
Feedback
Deborah School

Deborah School

Ir al canal en Telegram

Shaping the Next Generation with Wisdom and Character!

Mostrar más
4 326
Suscriptores
+324 horas
-127 días
-630 días
Archivo de publicaciones
ውድ የ 12ኛ ክፍል 1ኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ፈተና የወሳዳችሁ ተማሪዎች ፣ ይሄ መልዕክት አሁን የደረሰን ስለሆነ በተለይ ተራ ቁጥር 1ላይ ያለውን በማንኛውም የትምህርት አይነት ፈተና ወቅት ፈተናው
ውድ የ 12ኛ ክፍል 1ኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ፈተና የወሳዳችሁ ተማሪዎች ፣ ይሄ መልዕክት አሁን የደረሰን ስለሆነ በተለይ ተራ ቁጥር 1ላይ ያለውን በማንኛውም የትምህርት አይነት ፈተና ወቅት ፈተናው ተጀምሮ በተለያየ ምክንያት ከጀመራችሁበት ኮምፒውተር (pc ) ወደ ሌላ ኮምፒውተር የቀየራችሁ ካላችሁ ስማችሁንና Registration number በቴሌግራም ለመምህር አሰግድ በስልክ ቁጥር (+251905448034) በአስቸኳይ አሁኑኑ እንድትልኩ ። ት/ቤቱ

ለ12ኛ ክፍል 2ኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪዎች እና ወላጆች 1ኛ: ዩኒፎርም :- ሁላችሁም የት/ቤቱን ዩኒፎርም ለብሳችሁ ነገ፡ ሰኔ 26:2018 ዓ.ም በት/ቤት እንድትገኙ። ጀንስ ቱታ ወይም ሌላ አይነት ሹራብ የመሳሰሉት ተቀባይነት የላቸውም። በድጋሜ ለማሳሰብ የትምህርት ቤቱን የተሟላ ዩኒፎርም (ሹራብ ውሃ ሰማያዊ ሸሚዝ እና ጥቁር ጨርቅ ሱሪ) አድርጋችሁ ጠዋት 1:30 ላይ እንድትገኙ። 2ኛ ፦ ምሳ፡- ማንም ተማሪ ከግቢ መውጣት ስለማይችል የየራሳችሁን ምሳ ይዟችሁ እንድትገኙ። 3ኛ፦ ምንም አይነት የእጅ ሰዓት ማድረግ አይቻልም። ወረቀት ወይም ሶፍት የመሳሰለትን ይዞ መምጣት አይቻልም። ማስቲካም አይቻልም። የማሰቢያ ወረቀት ከዛው ከት/ቤት ይሰጣል። 4ኛ፦ Admission card እና የፋይዳ መታወቂያ መያዝ ይኖርባችኋል 5ኛ፦ መነፅር የምትጠቀሙ ተማሪዎች የሐኪም የማዘዣ ወረቀት ካልያዛችሁ መነፅሩን ይዟችሁ መግባት አትችሉም። 6ኛ፦ በህክምና ምክንያት መድሐኒት የምትወስዱ ተማሪዎች ካላችሁ፡ የሐኪሙን ማዘዣ ወረቀት መያዝ አለባችሁ። 7ኛ፦ ሞባይል :- ሞባይል ይዞ መምጣት የማይቻል ሲሆን ሞባይል ይዞ የሚመጣ ተማሪ ካለ ሞባይሉ በፌዴራል ፖሊስ ይወረስበታል። መልካም ፈተና

ውድ ወላጆች (አሳዳጊዎች) ለ3 ቀናት ሲሰጥ የነበረው የተፈጥሮ ሳይንስ የመጀመሪያው ዙር የ12ኛ ክፍል የበይነ መረብ ፈተና እጅግ በተሳካ መልኩ የተጠናቀቀ መሆኑን ለመግለፅ እንወዳለን። ት/ቤቱ ።

ለ12ኛ ክፍል የ1ኛ ዙር ተፈታኝ ተማሪ ወላጆች የከሰዐቱ የሒሳብ ፈተና 10:20 ስለ ጀመረ እና የፈተናው ቆይታ 3፡00 የሚወስድ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን። ት/ቤቱ

We are thrilled to announce that all of our 8th-grade students achieved a perfect 100% pass rate in the 2018 Regional Examinations! This success is a direct reflection of our school’s dedication to high-quality education, our students' hard work, and the unwavering support of our teachers. Congratulations! #DeborahSchool ሁሉም የስምንተኛ ክፍል ተማሪዎቻችን በ2018 ዓ.ም. የክልላዊ ፈተና ከፍተኛ ውጤት በማምጣት በደማቅ ሁኔታ ማለፋቸውን በታላቅ ደስታ እንገልጻለን! ይህ ስኬት የትምህርት ቤታችንን ጥራት ያለው የትምህርት አሰጣጥ፣ የተማሪዎቻችንን ጥረት እና የመምህራኖቻችን ትጋት የሚያሳይ የጋራ ድላችን ነው። እንኳን ደስ አላችሁ! #ዲቦራ Shaping the Next Generation with Wisdom and Character! https://www.instagram.com/p/DaNOFwlNXub/?igsh=YzI4Z3Foazd2aWhj

ለ12ኛ ክፍል 1ኛ ዙር ተፈታኝ ተማሪዎች እና ወላጆች 1ኛ: ዩኒፎርም :- ሁላችሁም የት/ቤቱን ዩኒፎርም ለብሳችሁ እንድትገኙ። ጀንስ ቱታ ወይም ሌላ አይነት ሹራብ የመሳሰሉት ተቀባይነት ስለሌላቸው ፤ በድጋሜ ለማሳሰብ የትምህርት ቤቱን የተሟላ ዩኒፎርም (ሹራብ ውሃ ሰማያዊ ሸሚዝ እና ጥቁር ጨርቅ ሱሪ) አድርጋችሁ ጠዋት 1:30 ላይ እንድትገኙ። 2ኛ ፦ ምሳ፡- ማንም ተማሪ ከግቢ መውጣት ስለማይችል የየራሳችሁን ምሳ ይዟችሁ እንድትገኙ። 3ኛ፦ ምንም አይነት የእጅ ሰዓት ማድረግ አይቻልም። ወረቀት ወይም ሶፍት የመሳሰለትን ይዞ መምጣት አይቻልም። ማስቲካም አይቻልም። የማሰቢያ ወረቀት ከዛው ከት/ቤት ይሰጣል። 4ኛ፦ Admission card እና የፋይዳ መታወቂያ መያዝ ይኖርባችኋል 5ኛ፦ መነፅር የምትጠቀሙ ተማሪዎች የሐኪም የማዘዣ ወረቀት ካልያዛችሁ መነፅሩን ይዟችሁ መግባት አትችሉም። 6ኛ፦ በህክምና ምክንያት መድሐኒት የምትወስዱ ተማሪዎች ካላችሁ፡ የሐኪሙን ማዘዣ ወረቀት መያዝ አለባችሁ። 7ኛ፦ ሞባይል :- ሞባይል ይዞ መምጣት የማይቻል ሲሆን ሞባይል ይዞ የሚመጣ ተማሪ ካለ ሞባይሉ በፌዴራል ፖሊስ ይወረስበታል። መልካም ፈተና

ውድ ወላጆች/አሳዳጊዎች የ8ኛ ክፍል ተማሪዎቻችን ክልላዊ ፈተናን በእጅግ ባማረ ሁኔታ ማለፉቸውን (ማለትም ከተፈተኑት ዉስጥ ሁሉም 100% ያለፉ መሆኑን) ስንገልጽ በታላቅ ደስታ ነው!  ለሁሉም የትምህርት ቤቱ ባለድርሻ አካላት እንኳን ደስ ያላችሁ ። ዲቦራ ትምህርት ቤት

We are also excited to announce that Deborah School is now officially on TikTok! Please follow our official TikTok page: https://www.tiktok.com/@deborahschoolofficial

Dear Deborah School Family, We are excited to announce that Deborah School is now officially on Instagram! Please follow our official page: @DeborahSchoolOfficial Through this page, we will be sharing school updates, student achievements, registration information, special moments, and highlights from our learning community. Thank you for being part of the Deborah School family as we continue shaping minds and building character. Follow us on Instagram: https://www.instagram.com/deborahschoolofficial/

photo content

photo content
+9

photo content
+9

photo content
+9

photo content
+9

photo content
+9

photo content
+9

photo content
+9

photo content
+9

📚🎉 Closing Day Celebration 🎉📚 2025/26 Academic Year Yesterday, we joyfully celebrated the successful completion of the 2025/26 Academic Year! 🏅 We proudly recognized: ✨ Top-ranking studentsStudents with outstanding talents 🎓 A special WELL DONE to our graduating classes: Preparatory, Grade 6, and Grade 8 Your hard work and dedication have brought you this far, and we couldn’t be more proud! 🌟 We are confident that you will continue to soar to new and greater achievements in the years to come. ❤️ Heartfelt congratulations on reaching this important milestone! 📸 Here are some moments captured from yesterday’s celebration!

ማሳሰቢያ ለተፈጥሮ ሳይንስ ሁለተኛ ዙር ተፈታኝ ተማሪዎች የ2ተኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪዎች ኦረንቴሽን ከቀን 6፡30 ወደ ጠዋት 1:30 ስለተለወጠ ነገ ሰኞ ጠዋት 1:30 የተሟሏ ዩኒፎርም በማድረግ፣ የፋይዳ መታወቂያ እና አድሚሽን ካርድ በመያዝ ት/ቤት እንድትገኙ። ት/ቤቱ