es
Feedback
አቡ ሙስዐብ ጅልባብ

አቡ ሙስዐብ ጅልባብ

Ir al canal en Telegram

ከሰውዲ እና ከዱባይ በሚያቀርበው ጅልባብ,ኒቃብ,አድናቆትን ያተረፈው,አቡ ሙስዐብ ጅልባብ,ኑ,ጥራታችን እንደተጠበቀ ነው ትርፋችን ደስታቹ ነው እንዲሁም,ከቱርክ,ከዱባይ,ከሰውዲ በሚያቀርበው የተለያዩ አልባሳት,የቤት,ውስጥ,መሃዛዎች ይደሰታሉ ማየት ማመን,ነው,ይምጡና ይጎብኙን አድራሻችን,ቤተል,ቢጫ,ፎቅ ፊትለፊት,ከካልዲስ,ኮፊ,ጎን (MK) እንፃ 0911541374

Mostrar más
1 674
Suscriptores
-324 horas
-137 días
-3230 días
Archivo de publicaciones
አዳዲስ አባያ እና ድሪያ አስገብተናል

ከጉራጌ ዞን አመራሮች ዛሬ ደስ የሚል የኸይር ዜና ሰማን‼ ================================== ✍️ የዒደል-ዓድሃ (የዐረፋህ) በዓልን ምክንያት በማድረግ ወደ ቤተሰቦቻቸው (ወደ ጉ
ከጉራጌ ዞን አመራሮች ዛሬ ደስ የሚል የኸይር ዜና ሰማን‼ ================================== ✍️ የዒደል-ዓድሃ (የዐረፋህ) በዓልን ምክንያት በማድረግ ወደ ቤተሰቦቻቸው (ወደ ጉራጌ ዞን) ለሚጓዙ ወገኖቻችን በሙሉ መልካም ዜና ነው። በየዓመቱ በበዓል ጊዜ የሚፈጠረውን የትራንስፖርት እንግልት እና ያልተገባ የዋጋ ጭማሪ ለመፍታት፣ የጉራጌ ዞን አስተዳደር ከፌደራል ትራንስፖርትና ሎጂስቲክ አገልግሎት ጋር በመቀናጀት ልዩ አማራጭ የባስ ትራንስፖርት አገልግሎት አዘጋጅቷል። የጉራጌ ዞን ትራንስፖርትና መንገድ ልማት መምሪያ ኃላፊ አቶ የሕያ ሱልጧን እንደገለጹት፤ ከፊታችን ግንቦት 16 / 2018 E.C. ጀምሮ ተጓዦች ባሶቹን በአዲስ አበባ በሚከተሉት ቦታዎች በቀላሉ ማግኘት ይችላሉ፦ ✔ አገልግሎቱ የሚሰጥባቸው ቦታዎች፦ 🚌 በአየር ጤና፣ 🚌 በሉካንዳ፣ 🚌 በየሺ ደበሌ፣ 🚌 በካራቆሬ፣ 🚌 በቄራ፣ 🚌 በጀሞ፣ 🚌 በቤተል፣ 🚌 በዓለም ባንክ፣ 🚌 በዘነበወርቅ፣ 🚌 በሎሚ ሜዳ፣ 🚌 በላምበረት እና፣ 🚌 በሁለቱ መነሀሪያዎች። ይህ የህዝብን መከራ የሚያቀል ቆንጆ ሥራ ነው! ለሌሎች አካባቢ አመራሮችም ትልቅ ትምህርት ይሆናል ብለን እናስባለን። ወደ ሀገር ቤት ለምትጓዙ ወገኖቻችን በሙሉ አላህ መንገዳችሁን የሰላም ያድርግላችሁ፤ በሰላም ገብታችሁ ከቤተሰቦቻችሁ ጋር በደስታ የምታሳልፉበት በዓል ይሁንላችሁ! (ይህንን ጠቃሚ መረጃ ወደ አካባቢው ለሚጓዙ ቤተሰብና ጓደኞቻችሁ ሼር በማድረግ አድርሷቸው!) የባድ ወልዶች፣ ሐላቤዎች እና ሌሎችም መሰል ኸይር ነገር ብትሞክሩ። || t.me/MuradTadesse

አቡ ሙስዐብ ሶልፋም ብራንች

አዳዲስ ቦርሳዎች ገብተዋል

photo content
+4

አዳዲስ የዱባይ አባያ ና ጫማ ና ሂጃብ ገብቶአል

ሶልፋም ብራንች

አባያ ዱባይ ገብቶአል

ታላቅ ቅናሽ አድርገናል ይምጡ ይምረጡ