1 568
Suscriptores
+124 horas
-27 días
+530 días
Archivo de publicaciones
1 568
ጉዳዩ: ለ6ተኛ ክፍል ተፈተኞች በሙሉ
ከትምህርት ቤት ወደ መፈተኛ ጣቢያችሁ የሚወስዳችሁ መኪና ስለተዘጋጀላችሁ ሁለችሁም ተፈታኝ ተማሪዎች በትምህርት ቤታቹ ቅጥር ግቢ ውስጥ ከጠዋት 1:00 መገኘት ይኖርባችኋል። በሰዓቱ ለማይገኛ ተማሪ ኃላፊነቱን ት/ቤቱ እንደማይወስድ እናሳውቃለን።
ት/ቤቱ።
1 568
✔️የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች የፈተና መልስ መስጫ ወረቀት አጠቃቀም ዙሪያ ሊያውቋቸው የሚገቡ ጉዳዮች
✅የተማሪዎች መለያ ቁጥር እና የትምህርት ዓይነት መለያ ቁጥር ለእያንዳንዳቸው በተቀመጠው ሳጥን ውስጥ ከላይ ወደ ታች መፃፍ አለበት፡፡
✅ በተፃፈው መለያ ቁጥር ፊት ለፊት የተፃፈውን ቁጥር የያዘውን አራት ማዕዘን ቅንፍ (Square Bracket) ብቻ ማጥቆር አለበት፡፡
✅ ተማሪዎች የመረጡትን መልስ ትይዩ በተሰጠው አራት ማዕዘን ቅንፍ (Square Bracket) ላይ በትክክል ማጥቆር አለባቸው፡፡
✅ ተማሪዎች ያጠቆሩትን መልስ መቀየር ቢፈልጉ መጀመሪያ ያጠቆሩትን የአራት ማዕዘን ቅንፍ (Square Bracket) በደንብ ማጥፋት አለባቸው፡፡
✅በአንድ ረድፍ ከአንድ በላይ መልስ (የአራት ማዕዘን ቅንፍ/Square Bracket) ማጥቆር የተከለከለ ነው፡፡
✅ ለመፃፍ እና ለማጥቆር ከተፈቀደው ቦታ ውጭ ምንም አይነት ፅሁፍም ሆነ ጭረት ማድረግ የተከለከለ ነው፡፡
✅ለመፃፍ ከተፈቀደው ቦታ ውጭ ተፅፎ ወይም ትንሽ ጭረት እና ነጥብ ከተገኘ የመልስ መስጫ ወረቀቱ ሙሉ በሙሉ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
✅ መልስ በሚጠቆርበት ጊዜ እርሳሱ ከተሰጠው አራት ማዕዘን ቅንፍ (Square Bracket) መውጣት የለበትም። ከወጣም በማጥፊያ ማጥፋት ይጠበቅባችኋል።
✅መልስ መስጫ ኮርነር ላይ ያሉትን አራት ጠርዞች መንካትም ፈጽሞ የተከለከለ ነው፡፡
✅ ተፈታኞች የመልስ መስጫ ወረቀታቸውን በንፅህና መያዝ አለባቸው ማለትም እንዳይቆሽሽ፣ እርጥበት እንዳይነካው፤ እንዳይቀደድ እና እንዳይታጠፍ መጠንቀቅና ሙሉ ኃላፊነት መውሰድ አለባቸው፡፡
✅ በእስክሪብቶ መፃፍ አይፈቀድም። ስለዚህ እርሳስ፣ ላጲስ እና መቅረጫ አይለያችሁ
✅ ፈተና ጨረስኩ ብሎ አላስፈላጊ የሆነ ነገር፤ ስዕል ወይም ሌላ ከጀርባም ይሁን ከፊት አይፃፍበትም።
✅ በጣም የተቀረፀ ሹል እርሳስ በምንጠቀም ወቅት ወረቀቱ እንዳይቀደድ መጠንቀቅ አለብን።
#️⃣ሸር
📌 ለሁሉም ተፈታኞች
መልካም የጥናትና የፈተና ጊዜ!
👏👏👏👏👏
1 568
ማሳሰቢያ:-
ከላይ የተጠቀሰው መልክት ለአዲስ አበባው አፀደ ህፃናት ፣ለአንደኛ እና ለሁለተኛው ደረጀ ት/ቤት ሲሆን ። ከታ ፕሮግረስ ዝግ የሚሆነው ሰኞ ግንቦት 24 ብቻ ነው።
1 568
ግንቦት 21/2018ዓ.ም
ለውድ ፕሮግረስ አካዳሚ ወላጆች በሙሉ
ውድ ወላጆች ፡ ከመንግስት በወረደው መመሪያ መሰረት ከሰኞ ግንቦት 24/2018 እስከ ረቡዕ ግንቦት 26/2018ዓም ድረስ ትምህርት የማይኖር መሆኑን እያሳወቅን፡ ከሀሙስ ግንቦት 27/2018ዓም ጀምሮ መከራን 3 የሚስጥ ስለሆነ ተማሪዎች በት/ቤት የሚቆዩት እስከ 6:00 መሆኑን እናሳውቃለን።
ት/ቤቱ ።
1 568
1 568
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተናዎች የሚሰጡበት ጊዜ ይፋ ሆናል፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከተማ አቀፍ 👉የ6ኛ ክፍል የአንደኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ ፈተና 👉ሰኔ 8 ፣ 9 እና 10/2018 ዓ.ም እንዲሁም 👉የ8ኛ ክፍል የመካከለኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሰርተፍኬት ፈተና 👉 ሰኔ 11 እና 12/2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሚሰጥ ይሆናል፡፡
1 568
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተናዎች የሚሰጡበት ጊዜ ይፋ ሆናል፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከተማ አቀፍ 👉የ6ኛ ክፍል የአንደኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ ፈተና 👉ሰኔ 8 ፣ 9 እና 10/2018 ዓ.ም እንዲሁም 👉የ8ኛ ክፍል የመካከለኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሰርተፍኬት ፈተና 👉 ሰኔ 11 እና 12/2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሚሰጥ ይሆናል፡፡
1 568
የአስኮ ኘሮግረስ ቅደመ አንደኛ አንደኛ ደረጃና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት በዛሬው እለት ከተማ አቀፉን የ6ኛና የ8ኛ ክፍል የሞዴል ፈተና በጥራት በማባዛት እና ኩረጃን በተከላከለ መንገድ መስጠት ጀምሯል(12/9/2018)
1 568
+3
💻 Financial Security Awareness Lesson
📍 A financial security awareness session was organized for students of Progress Academy. Participants were introduced to the basics of personal data protection and learned about common modern fraud schemes, including phishing, deepfakes, and social engineering techniques 🤖
💡 During the interactive session, participants analyzed real-life cases, discussed how scammers operate, and practiced methods for identifying suspicious messages and verifying information sources.
🔐 Special attention was given to safe behavior in the digital environment and the protection of personal and financial data.
✨ The session helped enhance financial literacy and develop practical skills for the safe use of digital services.
***
💻 Тематический урок по финансовой безопасности
📍 Для учащихся Progress Academy был организован просветительский урок по финансовой безопасности. Участники познакомились с основами защиты личных данных и узнали о наиболее распространённых схемах мошенничества — от фишинга до дипфейков и методов социальной инженерии 🤖
💡 В интерактивном формате участники разобрали реальные кейсы, обсудили, как действуют злоумышленники, и отработали алгоритмы проверки подозрительных сообщений и источников информации.
🔐 Особое внимание уделили правилам безопасного поведения в цифровой среде и защите персональных и финансовых данных.
✨ Занятие помогло повысить финансовую грамотность и сформировать навыки безопасного использования цифровых сервисов.
¡Ya disponible! Investigación de Telegram 2025 — los principales insights del año 
