es
Feedback
Bina revivalist 🔥

Bina revivalist 🔥

Ir al canal en Telegram

(የሐዋርያት ሥራ ምዕ. 2) ---------- 1፤ #በዓለ ኀምሳ #የተባለውም ቀን #በደረሰ ጊዜ፥ #ሁሉም በአንድ ልብ ሆነው #አብረው ሳሉ፥ 2፤ #ድንገት #እንደሚነጥቅ ዓውሎ #ነፋስ ከሰማይ #ድምፅ መጣ፥ #ተቀምጠው #የነበሩበትንም ቤት #ሁሉ #ሞላው። 🔥🔥🔥🔥 @Binajesus

Mostrar más
6 081
Suscriptores
-524 horas
-367 días
-17830 días
Archivo de publicaciones
ይህ ነው ፀሎቴ የማይቀየረው ምንም ቢሰጠኝ እጄ የማይለቀው ጠብቄ የያዝኩት እንደቀሪ ሀብት ራሴን ማገኘው ሁሌም ባንተ ፊት አንተን ፈልጌ ነው (6×)😭😭 የምታስፈልገኝ አንተው ነህ እኔ የምፈልገው
ይህ ነው ፀሎቴ የማይቀየረው ምንም ቢሰጠኝ እጄ የማይለቀው    ጠብቄ የያዝኩት እንደቀሪ ሀብት    ራሴን ማገኘው ሁሌም ባንተ ፊት አንተን ፈልጌ ነው (6×)😭😭 የምታስፈልገኝ አንተው ነህ እኔ የምፈልገው አንተን ነው😭😭

ዓለም ኃጢአት በሚባል በሽታ ታማለች እግዚአብሔር ደግሞ ልጁን መድሃኒት አድርጎ ወደ ዓለም ልኮታል ይህንን መድሃኒት በማመንና በመቀበል ከኃጢአት በሽታ ተፈወሱ። #መድኃኒቱ_ኢየሱስ_ነው። እኛም አይተና
+3
ዓለም ኃጢአት በሚባል በሽታ ታማለች እግዚአብሔር ደግሞ ልጁን መድሃኒት አድርጎ ወደ ዓለም ልኮታል ይህንን መድሃኒት በማመንና በመቀበል ከኃጢአት በሽታ ተፈወሱ። #መድኃኒቱ_ኢየሱስ_ነው እኛም አይተናል #አባትም_ልጁን #የዓለም_መድኃኒት_ሊሆን እንደ #ላከው እንመሰክራለን። -----1 ዮሐንስ 4:14 (አማ1962)

#Erbore❤️🥹 #Gospel❤️
#Erbore❤️🥹 #Gospel❤️

#ትኩረታችን ሰው ይሁን የእግዚአብሔር ትኩረት ሰው ነውና። #አምላክ ሰው የሆነው ሰው ፈልጎ ነው። ምክንያቱም የሰው ልጅ የመጣው የጠፋውን ሊፈልግና ሊያድን ነው። ሉቃስ 19፥10 #Erbore_Gospe
+2
#ትኩረታችን ሰው ይሁን የእግዚአብሔር ትኩረት ሰው ነውና። #አምላክ ሰው የሆነው ሰው ፈልጎ ነው። ምክንያቱም የሰው ልጅ የመጣው የጠፋውን ሊፈልግና ሊያድን ነው። ሉቃስ 19፥10 #Erbore_Gospel_Mission❤️🥹

#ቀን 2 ዛሬም ማለዳ #በኤርቦሬ የቤት ለቤት የወንጌል ስርጭት በማድረግ ለብዙዎች ወንጌልን እቤት ለቤት በመሄድ አድርሰናል ብዙዎችም ኢየሱስን የሕይወታቸው አዳኝና ጌታ አድርገው ተቀብለዋል🔥🔥🔥�
+1
#ቀን 2 ዛሬም ማለዳ #በኤርቦሬ የቤት ለቤት የወንጌል ስርጭት በማድረግ ለብዙዎች ወንጌልን እቤት ለቤት በመሄድ አድርሰናል ብዙዎችም ኢየሱስን የሕይወታቸው አዳኝና ጌታ አድርገው ተቀብለዋል🔥🔥🔥🔥

#ቀን 2 ዛሬም ማለዳ #በኤርቦሬ የቤት ለቤት የወንጌል ስርጭት በማድረግ ለብዙዎች ወንጌልን እቤት ለቤት በመሄድ አድርሰናል ብዙዎችም ኢየሱስን የሕይወታቸው አዳኝና ጌታ አድርገው ተቀብለዋል🔥🔥🔥�
+9
#ቀን 2 ዛሬም ማለዳ #በኤርቦሬ የቤት ለቤት የወንጌል ስርጭት በማድረግ ለብዙዎች ወንጌልን እቤት ለቤት በመሄድ አድርሰናል ብዙዎችም ኢየሱስን የሕይወታቸው አዳኝና ጌታ አድርገው ተቀብለዋል🔥🔥🔥🔥

ምሽቱን የኢየሱስ ክርስቶስን የስቅለት ፊልም በኤርቦሬ ቋንቋ የተተረጎመዉን ስናሳይ አምሽተናል🥰 #ኢየሱስ_ብቻዉን_ያድናል🔥🙌
+3
ምሽቱን የኢየሱስ ክርስቶስን የስቅለት ፊልም በኤርቦሬ ቋንቋ የተተረጎመዉን ስናሳይ አምሽተናል🥰 #ኢየሱስ_ብቻዉን_ያድናል🔥🙌

ምሽቱን የኢየሱስ ክርስቶስን የስቅለት ፊልም በኤርቦሬ ቋንቋ የተተረጎመዉን ስናሳይ አምሽተናል🥰 #ኢየሱስ_ብቻዉን_ያድናል🔥🙌
+9
ምሽቱን የኢየሱስ ክርስቶስን የስቅለት ፊልም በኤርቦሬ ቋንቋ የተተረጎመዉን ስናሳይ አምሽተናል🥰 #ኢየሱስ_ብቻዉን_ያድናል🔥🙌

ቀን 1 ( አንድ ) ኤርቦሬ 🥰🥰 ካረፍንባት ቤተክርርቲያን በተወሰነ ርቀት ላይ ወደሚገኝ ቢልቢሎ በሚባል አካባቢ የሚገኙ ... ✍️ኤጉዴ ✍️ ሙራሌ ✍️ ኩለማ በሚባሉ ቀበሌዎች ላይ የነበረን የማለዳ አገልግሎት🥰🔥 #ስለወንጌል_ሁሉን_አደርጋለው🔥 #ወንጌል_ያሸንፋል🔥 #ወንጌል_ይቀጥላል🔥

ከወይጦ ወደ ኤርቦሬ🔥🙌 53 Km የሞተር ላይ ጉዞ ላይ እንገኛለን 🥰 #ወንጌል_ይቀጥላል🔥 #ወንጌል_ያሸንፋል💪🏾 #ስለወንጌል_ሁሉን_አደርጋለዉ🔥
+3
ከወይጦ ወደ ኤርቦሬ🔥🙌 53 Km የሞተር ላይ ጉዞ ላይ እንገኛለን 🥰 #ወንጌል_ይቀጥላል🔥 #ወንጌል_ያሸንፋል💪🏾 #ስለወንጌል_ሁሉን_አደርጋለዉ🔥

ትናንት ማምሻውን #በአርባምንጭ አደባባዮችና ገበያዎች የፀጋውን ወንጌል ከተወደዱ የሰማያዊ ዘር የወንጌል አገልጋዮች ጋር በመንፈስ ቅዱስ ኃይል አውጀናል ጌታም ከእኛ ጋር ነበር 🔥🔥🔥🔥🔥
+9
ትናንት ማምሻውን #በአርባምንጭ አደባባዮችና ገበያዎች የፀጋውን ወንጌል ከተወደዱ የሰማያዊ ዘር የወንጌል አገልጋዮች ጋር በመንፈስ ቅዱስ ኃይል አውጀናል ጌታም ከእኛ ጋር ነበር 🔥🔥🔥🔥🔥

#ኤርቦሬን_ለኢየሱስ 🙌🙌🔥🔥 ከአዲስ አበባ 750 ኪ,ሜ ርቀት ወደሚገኘዉ ወደ ኤርቦሬ የወንጌል ጉዞ 🔥🥰🤗
#ኤርቦሬን_ለኢየሱስ 🙌🙌🔥🔥 ከአዲስ አበባ 750 ኪ,ሜ ርቀት ወደሚገኘዉ ወደ ኤርቦሬ የወንጌል ጉዞ 🔥🥰🤗

በዚህ ምድር ላይ ባላችሁ ቆይታ የመንፈስ ቅዱስ ተማሪ ከሆናችሁ፦ በሕይወታችሁ መንገድና ጎዳና ተሸናፊ ሳይሆን አሸናፊ ትሆናላችሁ። ልትወድቁ ትችላላችሁ ነገር ግን ወድቃችሁና ተሰብራችሁ በዛው አትቀሩም
በዚህ ምድር ላይ ባላችሁ ቆይታ የመንፈስ ቅዱስ ተማሪ ከሆናችሁ፦ በሕይወታችሁ መንገድና ጎዳና ተሸናፊ ሳይሆን አሸናፊ ትሆናላችሁ። ልትወድቁ ትችላላችሁ ነገር ግን ወድቃችሁና ተሰብራችሁ በዛው አትቀሩም የስንዴ ቅንጣት መሬት ላይ ብቻዋን ወድቃ እልፍ ሆና እንደምትበቅል  ብቻችሁን ወድቃችሁ እልፍ ሆናችሁ ትነሳላችሁ። የመንፈስ ቅዱስ ተማሪ ከሆናችሁ በእያንዳንዳችሁ በሕይወት አቅጣጫችሁ ፍሬአምባ ሳይሆን ፍሬአማ ትሆናላችሁ። የመንፈስ ቅዱስ ተማሪ ከሆናችሁ በተበላሸው ዓለም ውስጥ የሰማይን ሕይወት ማለትም ገዢነትን አሸናፊነትን ደስታን በረከትን ሰላምን ጤንነትን መለኮታዊ ሕይወትን መብዛትን በረከትን ትኖራላችሁ። ያስተምራቸው ዘንድ ቸር መንፈስህን ሰጠሃቸው፤ መናውን ከአፋቸው አልከለከልህም፤ በተጠሙ ጊዜ ውሃ ሰጠሃቸው። -------ነህምያ 9፥20 ልጆችሽ ሁሉ ከእግዚአብሔር የተማሩ ይሆናሉ፤ የልጆችሽም ሰላም ታላቅ ይሆናል። --------ኢሳይያስ 54፥13 በነቢያትም፣ ‘ሁሉም ከእግዚአብሔር የተማሩ ይሆናሉ’ ተብሎ ተጽፏል፤ አብን የሚሰማና ከርሱም የሚማር ሁሉ ወደ እኔ ይመጣል። -------ዮሐንስ 6፥45 #Minister_Bina🔥❤️

ክፉ ከሆነ ከአሁኑ ዓለም ያድነን ዘንድ እንደ አምላካችንና እንደ አባታችን ፈቃድ ስለ ኃጢአታችን ራሱን ሰጠ። ----ገላትያ ሰዎች 1:4

#ያለና_የሚኖር🔥❤️ #YAHWEH🔥❤️ 13:ሙሴም እግዚአብሔርን። እነሆ፥ እኔ ወደ እስራኤል ልጆች በመጣሁ ጊዜ። #የአባቶቻችሁ_አምላክ ወደ እናንተ ላከኝ ባልሁም ጊዜ። #ስሙስ_ማን ነው? ባሉኝ ጊዜ፥ #ምን_እላቸዋለሁ? አለው። 14:እግዚአብሔርም ሙሴን። #"ያለና_የሚኖር"#እኔ ነኝ አለው፤ እንዲህ ለእስራኤል ልጆች። #"ያለና_የሚኖር"ወደ እናንተ ላከኝ ትላለህ አለው። 15:እግዚአብሔርም ደግሞ ሙሴን አለው። ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ትላለህ። የአባቶቻችሁ አምላክ፥ የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም አምላክ የያዕቆብም አምላክ እግዚአብሔር ወደ እናንተ ላከኝ፤ #ይህ_ለዘላለሙ_ስሜ ነው፥ እስከ ልጅ ልጅ ድረስም #መታሰቢያዬ ይህ ነው። ------ዘፀአት 3:13-15

መልካም ነገርን ሳይሆን የመልካም ነገሮች ምንጭ የሆነውን እግዚአብሔርን ፈልጉ ከመልካም ነገሮች ሁሉ አትጎድሉም። ባለጠጎች ደኸዩ፥ ተራቡም፥ እግዚአብሔርን የሚፈልጉትን ግን ከመልካም ነገር ሁሉ አይጐድ
መልካም ነገርን ሳይሆን የመልካም ነገሮች ምንጭ የሆነውን እግዚአብሔርን ፈልጉ ከመልካም ነገሮች ሁሉ አትጎድሉም። ባለጠጎች ደኸዩ፥ ተራቡም፥ እግዚአብሔርን የሚፈልጉትን ግን ከመልካም ነገር ሁሉ አይጐድሉም። ----መዝሙር 34:10

መጽሐፈ ምሳሌ ፲:፳፪ --- ፳፪፤ #የእግዚአብሔር_በረከት ባለጠጋ ታደርጋለች፥ #ኀዘንንም ከእርስዋ ጋር #አይጨምርም ኪሳራ ኃዘን ጭንገፋ ስብራት የሌለበት የሌለበት በረከት የእግዚአብሔር በረከት ነው። ከእግዚአብሔር በሆነ በረከት ውስጥ ኃዘን የማይሰራበት ብልጥግና አለ🔥🔥🔥

የኢየሱስ ወታደር ነኝ🔥🔥
የኢየሱስ ወታደር ነኝ🔥🔥

መስቀል የቤዛነት ማሕተሜ/ማረጋገጫዬ ሲሆን ትንሳኤ ደግሞ የመጽደቄ ማሕተሜ/ማረጋገጫዬ ነው። ኢየሱስ ስለኃጢአቴ በመስቀል ላይ ቤዛ ሆኖ ተሰቅሏል። ኢየሱስ እኔን በእግዚአብሔር አብ ፊት ጻድቅ አድርጎ
+2
መስቀል የቤዛነት ማሕተሜ/ማረጋገጫዬ ሲሆን ትንሳኤ ደግሞ የመጽደቄ ማሕተሜ/ማረጋገጫዬ ነው። ኢየሱስ ስለኃጢአቴ በመስቀል ላይ ቤዛ ሆኖ ተሰቅሏል። ኢየሱስ እኔን በእግዚአብሔር አብ ፊት ጻድቅ አድርጎ ሊያቀርበኝ ከሞት ተነስቷል።

ኢየሱስ ክርስቶስ ነው🔥
ኢየሱስ ክርስቶስ ነው🔥