Fidel Tutorial (ፊደል የጥናት አገልግሎት)
Ir al canal en Telegram
* Professional Tutorial service * Book online or via phone * Kg to university * Flashcards * online Tutorials Contact +251979795154 +251979795468 Youtube: https://www.youtube.com/@FidelTutorial To become a tutor join https://t.me/fideltutores
Mostrar más2 892
Suscriptores
-124 horas
-47 días
-2730 días
Archivo de publicaciones
#AAU
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በትምህርት ሚኒስቴር የተመደቡለትን 5 ሺህ 100 አዲስ ገቢ ተማሪዎች ከዛሬ ጀምሮ መቀበል ጀምሯል፡፡
ዩኒቨርሲተው በ2014 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በአገር አቀፍ ደረጃ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ወስደው 50 ከመቶና ከዚያ በላይ ውጤት ያስመዘገቡ 5 ሺህ 100 ተማሪዎችን ከዛሬ የካቲት 15/2015 ዓ.ም ጀምሮ ለሁለት ቀናት ይቀበላል፡፡
ከአዲስ ገቢ ተማሪዎቹ መካከል 3 ሺህ 51 በአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች ሲሆኑ ቀሪዎቹ ደግሞ ከሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች የተመደቡ መሆናቸውን የዩኒቨርሲቲው የተማሪዎች ዲን ሽብሩ ተመስገን (ዶ/ር) ለኢፕድ ተናግረዋል፡፡
በዘንድሮው የትምህርት ዘመን በአገር አቀፍ ደረጃ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ወስደው 50 ከመቶና ከዚያ በላይ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች በትምህርት ሚኒስቴር በ11 ዩኒቨርሲቲዎች መመደባቸው ይታወቃል፡፡
@tikvahuniversity
Good Morning parents, students and tutors, we have attached The second semester text books from grade one to grade eight above. Share the books to your friends and family https://t.me/fideltutorial
Are you preparing for the National Exam? come study at our center with your peers and our experienced tutors! #fidel #fideltutorial #
#Addis_Ababa_Education_Bureau
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በ2014 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ወስደው ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች እና ትምህርት ቤቶች ዕውቅና ሰጥቷል።
በተፈጥሮ ሳይንስ ከ600 በላይ እና በማህበራዊ ሳይንስ ከ500 በላይ ያመጡ 125 ተማሪዎች ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
በሀገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ውጤት ካስመዘገቡ 20 ትምህርት ቤቶች መካከል 10 ትምህርት ቤቶች ከአዲስ አበባ ሲሆኑ እነዚህ 50 በመቶ ተማሪዎቻቸውን ያሳለፉ ትምህርት ቤቶች የዕውቅና ሽልማት ተሰጥቷቸዋል።
በአዲስ አበባ ከተማ በ2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል 20 በመቶ የሚሆኑት ተማሪዎች 50 ከመቶ እና ከዚያ በላይ ውጤት ማምጣታቸው በመድረኩ ተመላክቷል፡፡
@tikvahuniversity
