es
Feedback
Fidel Tutorial (ፊደል የጥናት አገልግሎት)

Fidel Tutorial (ፊደል የጥናት አገልግሎት)

Ir al canal en Telegram

* Professional Tutorial service * Book online or via phone * Kg to university * Flashcards * online Tutorials Contact +251979795154 +251979795468 Youtube: https://www.youtube.com/@FidelTutorial To become a tutor join https://t.me/fideltutores

Mostrar más
2 922
Suscriptores
+124 horas
-67 días
-4330 días
Archivo de publicaciones
Watch "የ8ተኛ ክፍል ሒሳብ የልምምድ ጥያቄ ከብሔራዊ ፈተና || Math Grade 8 national exam practice" on YouTube https://youtu.be/i4A3tYrWm7U

7 Ways to Teach Critical Thinking in Education - Ask questions - Work in groups - Brainstorm - Inspire creativity - Connect d
7 Ways to Teach Critical Thinking in Education - Ask questions - Work in groups - Brainstorm - Inspire creativity - Connect different ideas - Encourage decision-making - Incorporate different points of view "ከፊደል ቱቶሪያል" Join us: https://linktr.ee/fideltutorial Contact: 0979795154 / 0979795468 Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor #tipfortheday #tip #student #criticalthinking #Fidel #fideltutorial #educationalconsultancy

የ12ኛ ክፍል ዉጤት ላልመጣላችሁ ተማሪዎች እና የተማሪ ወላጆች "ከፊደል ቲቶሪያል" የ50% ቅናሽ ያደረግንባቸዉን እንደ Graphics Design, Digital Marketing እና Soft Skill
የ12ኛ ክፍል ዉጤት ላልመጣላችሁ ተማሪዎች እና የተማሪ ወላጆች "ከፊደል ቲቶሪያል" የ50% ቅናሽ ያደረግንባቸዉን እንደ Graphics Design, Digital Marketing እና Soft Skill ባሉን አጫጭር ስልጠናዎቻችን ለጥቂት ቀናት በሚቆይ ቅናሽ በግል እና በቡድን የሚማሩበትን አማራጭ አቅርበንላችኋል። ባሉን ዉስን ቦታዎች ዛሬዉኑ ይመዝገቡ። "ከፊደል ቱቶሪያል" Join us: https://linktr.ee/fideltutorial Contact: 0979795154 / 0979795468 Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor

#MoE በ2014 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ወስዳችሁ 50 ከመቶና ከዚያ በላይ ያመጣችሁ እና በመንግስት ተቋማት ገብታችሁ መማር የምትፈልጉ ተማሪዎች የተቋም ምርጫችሁን በየትምህርት
+2
#MoE በ2014 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ወስዳችሁ 50 ከመቶና ከዚያ በላይ ያመጣችሁ እና በመንግስት ተቋማት ገብታችሁ መማር የምትፈልጉ ተማሪዎች የተቋም ምርጫችሁን  በየትምህርት ቤታችሁ በተወከሉ መምህራን በኩል እስከ የካቲት 02/2015 ዓ.ም ድረስ እንድታስተካክሉ የትምህርት ሚኒስቴር አሳስቧል። በልዩ ሁኔታ በአዳማ እና በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዪኒቨርሲቲዎች መማር የምትፈልጉ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች የመግቢያ ፈተና #የማይሰጥ መሆኑን አውቃችሁ መርጣችሁ መመደብ የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል። በምደባ ወቅት አዎንታዊ ድጋፍ የምትሹ ተማሪዎች (ተመሳሳይ ጾታ ያላችሁ መንትያዎች፣ እመጫቶች፣ ነፍሰጡር የሆናችሁ፣ በመንግስት ሆስፒታሎች ህክምና ቦርድ የተረጋገጠ ልዩ ክትትል የሚሻ ህመም ያለባችሁ ተማሪዎች፣ ...) ማመልከቻችሁን እና ደጋፊ ሰነዶቻችሁን በቀጣዩ ሊንክ ብቻ መላክ አለባችሁ፦ https://student.ethernet.edu.et Source: @tikvahethiopia

You must learn a new way to think before you can master a new way to be." - Marianne Williamson "ከፊደል ቱቶሪያል" Join us: https:/
You must learn a new way to think before you can master a new way to be." - Marianne Williamson "ከፊደል ቱቶሪያል" Join us: https://linktr.ee/fideltutorial Contact: 0979795154 / 0979795468 Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor.

"Take the time to do what you love to do this weekend." Happy Weekend Everyone. "ከፊደል ቱቶሪያል" Join us: https://linktr.ee/fidel
"Take the time to do what you love to do this weekend." Happy Weekend Everyone. "ከፊደል ቱቶሪያል" Join us: https://linktr.ee/fideltutorial Contact: 0979795154 / 0979795468 Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor #weekendmood #happyweekendall #fidel #fideltutorial #educationalconsultancy

የ2014 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች ቅሬታ ማቅረቢያ ጊዜ ዛሬ አርብ ጥር 26/2015 ዓ.ም ከቀኑ 11፡30 ሰዓት ያበቃል። Source; @tikvahethiopia
+1
የ2014 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች ቅሬታ ማቅረቢያ ጊዜ ዛሬ አርብ ጥር 26/2015 ዓ.ም ከቀኑ 11፡30 ሰዓት ያበቃል። Source; @tikvahethiopia

"We provide a tutor in our office, as well as reference books and a free Internet connection!" "ከፊደል ቱቶሪያል" Join us: https://
"We provide a tutor in our office, as well as reference books and a free Internet connection!" "ከፊደል ቱቶሪያል" Join us: https://linktr.ee/fideltutorial Contact: 0979795154 / 0979795468 Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor #tutoring #providing #officespace #Fidel #fideltutorial #educationalconsultancy

fidel educational consultancy offers a special soft skill training. Join us: https://linktr.ee/fideltutorial Contact: 0979795
fidel educational consultancy offers a special soft skill training. Join us: https://linktr.ee/fideltutorial Contact: 0979795154 / 0979795468 Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor #softskills #training #softskilltraining #joinusnow #Fidel #fideltutorial #educationalconsultancy

በፊንላንድ ያሉ ልጆች ትምህርት የሚጀምሩት በሰባት ዓመታቸው ሲሆን ይህም ከዓለማችን አንጋፋ የመነሻ ዕድሜዎች አንዱ ያደርገዋል። Join us: https://linktr.ee/fideltutorial Con
በፊንላንድ ያሉ ልጆች ትምህርት የሚጀምሩት በሰባት ዓመታቸው ሲሆን ይህም ከዓለማችን አንጋፋ የመነሻ ዕድሜዎች አንዱ ያደርገዋል። Join us: https://linktr.ee/fideltutorial Contact: 0979795154 / 0979795468 Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor #DidYouKnow #education #kids #Fidel #fideltutorial #educationalconsultancy

ለ2015 ዓ.ም የመልቀቂያ ፈተናን በእውቅ አስጠኚዎቻችን እናዘጋጃለን!! -ኦንላይን -ቤት ለቤት እና -በጥናት ማዕከላችን በመሆን ልጅዎትን እናስጠናለን:: "ከፊደል ቱቶሪያል" Join us: https
ለ2015 ዓ.ም የመልቀቂያ ፈተናን በእውቅ አስጠኚዎቻችን እናዘጋጃለን!! -ኦንላይን -ቤት ለቤት እና -በጥናት ማዕከላችን በመሆን ልጅዎትን እናስጠናለን:: "ከፊደል ቱቶሪያል" Join us: https://linktr.ee/fideltutorial Contact: 0979795154 / 0979795468 Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor #Matric #Matric2023 #tutors #Fidel #fideltutorial #educationalconsultancy #habesha #Ethiopia

Happy Monday For All! Join us: https://linktr.ee/fideltutorial Contact: 0979795154 / 0979795467 Address: Gerji Mebrat Haile A
Happy Monday For All! Join us: https://linktr.ee/fideltutorial Contact: 0979795154 / 0979795467 Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor #motivationmonday #happymonday #Fidel #fideltutorial #educatioalconsultancy #Ethiopia

Congratulation To Our Boy Kidus Muluken On The Outstanding Score You Got! Join us: https://linktr.ee/fideltutorial Contact: 0
Congratulation To Our Boy Kidus Muluken On The Outstanding Score You Got! Join us: https://linktr.ee/fideltutorial Contact: 0979795154 / 0979795467 Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor

1. የተማሪዎች አማካይ ውጤት በየትምህርት አይነቱ፤ አጠቃላይ መረጃ፡- ፈተና የተፈተኑ ብዛት-----908,256 ናቸው፡፡  አማራ………..30.37%  ኦሮሚያ…..…27.96%  ደቡብ………..28.17%  ሀረሪ…………32.88%  አዲስ አበባ----38.46%  ደሬደዋ--------31.42%  ሲዳማ---------28.34% 2. ከ50% እና በላይ ያስመዘገቡ ተማሪዎች ብዛት ከተፈተኑ መካከል (እንደ ሀገር ያለፉ 29909 (3.3%) ናቸው  አማራ………ከ246,675 መካከል 8,810 ((3.6%)  ኦሮሚያ…..…327,737 መካከል 6,407 (2.0%)  ደቡብ………..ከ127,345 መካል 2,533 (2.0%)  ሀረሪ…………ከ1,849 መካከል 194 (10.5%)  አዲስ አበባ----ከ47,980 መካከል 9,491 (19.8%)  ደሬደዋ-------- ከ3,726 መካከል 250 (6.7%)  ሲዳማ---------ከ53,478 መካከል 1247 (2.3%) 3. ተፈጥሮ ሳይንስ ከ600 እና በላይ እንደ ሀገር 263 ተማሪዎች ያስመዘገቡ ሲሆን ከዚህ ውስጥ  አማራ………70 ተማሪዎች  ኦሮሚያ…..…51 ተማሪዎች  ደቡብ………..10 ተማሪዎች  ሀረሪ…………1 ተማሪዎች  አዲስ አበባ----117 ተማሪዎች  ደሬደዋ-------- 2 ተማሪዎች  ሲዳማ---------8 ተማሪዎች 4. ማህበራዊ ሳይንስ ከ500 እና በላይ እንደሀገር 10 ተማሪዎች ያስመዘገቡ ሲሆን ከዚህ ውስጥ  አማራ………1ተማሪ  አዲስ አበባ----8 ተማሪዎች  ደሬደዋ-------- 1 ተማሪ 5. ሁሉንም ተማሪዎች 100% ያሳለፉ ት/ቤቶች 7 ትምህርት ቤቶች ሲሆኑ ከነዚህ ውስጥ  ደሴ ልዩ አዳሪ ት/ቤት  ባሕር ዳር ስቲም ት/ቤት  ጎንደር ኮሙኒቲ ስኩል  ወላይታ ሶዶ ሊቃ ት/ ቤት  አዳማ ኦዳ አዳሪ ት/ ቤት ናቸው። 6. ከፍተኛ ውጤት (የዓመቱ ሰቃይ)  ከአማራ ክልል ደሴ ልዩ አዳሪ ት/ቤት ተማሪ ሚኪያስ አዳነ 666 አስመዝግቧል።

Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
#Update " ብዙም አይርቅም " የትምህርት ሚኒስቴር በ12ኛ ክፍል የብሔራዊ ፈተና ውጤት ዙሪያ ዛሬ መግለጫ ይሰጣል። የ2014 ዓ.ም 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ትላንት ለሊት ይፋ መደረጉ
+1
#Update " ብዙም አይርቅም " የትምህርት ሚኒስቴር በ12ኛ ክፍል የብሔራዊ ፈተና ውጤት ዙሪያ ዛሬ መግለጫ ይሰጣል። የ2014 ዓ.ም 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ትላንት ለሊት ይፋ መደረጉ ይታወቃል። ከውጤቱ ጋር በተያያዘ አጠቃላይ መግለጫ ዛሬ ከሰዓት 8:00 በትምህርት ሚኒስትሩ ብርሀኑ ነጋ (ፕ/ር) እንደሚሰጥ ቲክቫህ ኢትዮጵያ አረጋግጧል። " የመልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል ውጤታቸው ከ50 በመቶ በላይ የሆኑ ተማሪዎች ከ28 ሺህ እንደማይበልጥ" በተለያዩ የመገናኛ ብዙሃን እየተዘገበ ይገኛል ፤ ይህን በተመለከተ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ለአንድ የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራር ጥያቄ አቅርቦ ነበር። ከ50 በመቶ በላይ ያመጡ ተማሪዎች አሐዝ ከ28 ሺህ " #ብዙም_እንደማይርቅ " ቲክቫህ ከትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራር አረጋግጧል። እስካሁን የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመግቢያ መቁረጫ ነጥብ ይፋ ያልተደረገ መሆኑ ይታወቃል። More : @tikvahuniversity @tikvahethiopia

#grade 12th የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤትን ተማሪዎች ከዛሬ ለሊት ጀምሮ ማየት እንደሚችሉ ተገልጿል። ተፈታኞች ከዛሬ ጥር 18 ቀን 2015 ዓ.ም #ከሌሊቱ 5፡30 ጀምሮ ፡- • በዌብ ሳይ
#grade 12th የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤትን ተማሪዎች ከዛሬ ለሊት ጀምሮ ማየት እንደሚችሉ ተገልጿል። ተፈታኞች ከዛሬ ጥር 18 ቀን 2015 ዓ.ም #ከሌሊቱ 5፡30 ጀምሮ ፡- • በዌብ ሳይት https://eaes.edu.et/ ወይም • በ6284 አጭር የጽሑፍ መልዕክት መላኪያ ላይ የምዝግባ ቁጥራቸውን (Registration Number) ብቻ በመላክ ወይም • በቴሌግራም ላይ  https://t.me/eaesbot ማየት የሚችሉ መሆኑን ተገልጿል። ማሳሰቢያ፡- • ማንኛውም ቅሬታ ያላቸው ተፈታኞች በአካል መምጣት ሳያስፈልግ እስከ ጥር 26/2015 ዓ.ም ድረስ በትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዌብ ሳይት https://eaes.edu.et/ ላይ Compliant የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጫን ማቅረብ ይችላሉ ተብሏል። • ተማሪዎች ፤ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አድራሻ ላይ ብቻ እንዲጠቀሙ #ከተመሳሳይ እና #የተዛባ_መረጃ ለማሰራጫት ከሚሞክሩ አካላት እራሳቸውን እንዲጠብቁ መልዕክት ተላልፏል። ምንጭ ፦ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት @fideltutorial

ይህንን ያውቃሉ? አትክልትን መንከባከብ የልጆችን የመማር ፍላጎት የማሻሻል እና በራስ የመተማመን ስሜትን ይጨምራል! የጓሮ አትክልትን ወደ ትምህርታዊ ስርዓቶች ለማስተዋወቅ በዩኬ የሚገኘው የሮያል ሆር
ይህንን ያውቃሉ? አትክልትን መንከባከብ የልጆችን የመማር ፍላጎት የማሻሻል እና በራስ የመተማመን ስሜትን ይጨምራል! የጓሮ አትክልትን ወደ ትምህርታዊ ስርዓቶች ለማስተዋወቅ በዩኬ የሚገኘው የሮያል ሆርቲካልቸር ማህበር ዘመቻ ጀምሯል። ብዙ ጥናቶች ሲካሄዱ በዚህም አንዳንድ ውጤቶቹ እንደሚጠቁሙት ህጻናት የአትክልት ስራን እንደ ቁልፍ የትምህርት መሳሪያ መጠቀም አለባቸው ተብሏል። "ከፊደል ቲቶሪያል" Join us: https://linktr.ee/fideltutorial Contact: 0979795154 / 0979795467 Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor #DidYouKnowThis #kids #cofidence #Fidel #fideltutorial #educationalconsultancy

ለአለም አቀፍ ፈተና እንዴት ማጥናት እና መዘጋጀት አንዳለብዎት ያውቃሉ? በቀላሉ አነዚህን መንገዶች በመከተል የTOEFL,IELTS እና SAT ፈተናዎችን ማለፍ ይችላሉ። #studies #studytips
+6
ለአለም አቀፍ ፈተና እንዴት ማጥናት እና መዘጋጀት አንዳለብዎት ያውቃሉ? በቀላሉ አነዚህን መንገዶች በመከተል የTOEFL,IELTS እና SAT ፈተናዎችን ማለፍ ይችላሉ። #studies #studytips ##internationalstudent #Fidel #fideltutorial #educationalconsultant

ስኮላር ደርሷችሁ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተናዎችን እንዴት ማለፍ እንዳለባችሁ ታውቃላችሁ? ፊደል ቲቶሪያል ለናንተ አለም አቀፍ ፈተናዎች የTOEFL, IELTS እና SAT ፈተናዎችን ተግባራዊ በሆነ መን
ስኮላር ደርሷችሁ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተናዎችን እንዴት ማለፍ እንዳለባችሁ ታውቃላችሁ?        ፊደል ቲቶሪያል ለናንተ አለም አቀፍ ፈተናዎች የTOEFL, IELTS እና SAT ፈተናዎችን ተግባራዊ በሆነ መንገድ ስልጠና ለመስጠት ተዘጋጅቶ ይጠብቃችኋል። በቀሩን ዉስን ቦታዎች ይመዝገቡ!     "ከፊደል ቲቶሪያል" Join us: https://linktr.ee/fideltutorial Contact: 0979795154 / 0979795467 Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor #scholar #test #toefl #ielts #sat #fideltutorial #educationalconsultancy