fa
Feedback
Fidel Tutorial (ፊደል የጥናት አገልግሎት)

Fidel Tutorial (ፊደል የጥናት አገልግሎት)

رفتن به کانال در Telegram

* Professional Tutorial service * Book online or via phone * Kg to university * Flashcards * online Tutorials Contact +251979795154 +251979795468 Youtube: https://www.youtube.com/@FidelTutorial To become a tutor join https://t.me/fideltutores

نمایش بیشتر
2 922
مشترکین
+124 ساعت
-67 روز
-4330 روز
آرشیو پست ها
#Addis_Ababa_Education_Bureau የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በ2014 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ወስደው ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች እ
#Addis_Ababa_Education_Bureau የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በ2014 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ወስደው ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች እና ትምህርት ቤቶች ዕውቅና ሰጥቷል። በተፈጥሮ ሳይንስ ከ600 በላይ እና በማህበራዊ ሳይንስ ከ500 በላይ ያመጡ 125 ተማሪዎች ሽልማት ተበርክቶላቸዋል። በሀገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ውጤት ካስመዘገቡ 20 ትምህርት ቤቶች መካከል 10 ትምህርት ቤቶች ከአዲስ አበባ ሲሆኑ እነዚህ 50 በመቶ ተማሪዎቻቸውን ያሳለፉ ትምህርት ቤቶች የዕውቅና ሽልማት ተሰጥቷቸዋል። በአዲስ አበባ ከተማ በ2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል 20 በመቶ የሚሆኑት ተማሪዎች 50 ከመቶ እና ከዚያ በላይ ውጤት ማምጣታቸው በመድረኩ ተመላክቷል፡፡ @tikvahuniversity

#SPHMMC የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሌኒየም ሕክምና ኮሌጅ በመጀመሪያ ዲግሪ በህክምና የዲግሪ ፕሮግራም ለመማር የምትፈልጉ በ2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የወሰዳችሁ የቅበላ መስፈርቶች
#SPHMMC የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሌኒየም ሕክምና ኮሌጅ በመጀመሪያ ዲግሪ በህክምና የዲግሪ ፕሮግራም ለመማር የምትፈልጉ በ2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የወሰዳችሁ የቅበላ መስፈርቶች፡- ➤ ለአፋር፣ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ፣ ጋምቤላ እና ሶማሌ ክልሎች እንዲሁም ቦረና ዞን (ኦሮሚያ)፣ ደቡብ ኦሞ ዞን (ደብብህክ)፣ ምዕራብ ኦሞ ዞን (ደብብህክ) እና ዋግኽምራ ዞን (አማራ) ➭ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ለወንድ 400 እና ከዚያ በላይ፤ ለሴት 375 እና ከዚያ በላይ ➤ ለሌሎች ክልሎች ➭ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ለወንድ 450 እና ከዚያ በላይ፤ ለሴት 425 እና ከዚያ በላይ የአመልካች ተማሪዎች ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል የትራንስክሪፕት አማካይ ውጤት 80 ከመቶ እና ከዚያ በላይ መሆን አለበት፡፡ ማመልከት የሚቻለው በኦንላይን ብቻ ሲሆን ኮሌጁ ምንም አይነት ማመልከቻ በአካል አይቀበልም። ለማመልከት ➧ https://portal.sphmmc.edu.et/Web/Announcement ማመልከት የሚቻለው እስከ ዛሬ የካቲት 08/2015 ዓ.ም ከሰዓት 11፡00 ድረስ ብቻ መሆኑን ኮሌጁ ገልጿል። ለበለጠ መረጃ ➧ ☎️ +251118965125 @tikvahuniversity

ገርጂ በሚገኘው ጥራት ያለው የጥናት ማዕከላችንን በመገብኘት እንዲሁም መጥተው እንዲያጠኑ ምቹ ሁኔታ ፈጥረን እየጠበቅንዎት እንገኛለን። Join us: https://linktr.ee/fideltutorial
+3
ገርጂ በሚገኘው ጥራት ያለው የጥናት ማዕከላችንን በመገብኘት እንዲሁም  መጥተው እንዲያጠኑ ምቹ ሁኔታ ፈጥረን እየጠበቅንዎት እንገኛለን። Join us: https://linktr.ee/fideltutorial Contact: 0979795154 / 0979795468 Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor

ገርጂ በሚገኘው ጥራት ያለው የጥናት ማዕከላችንን በመገብኘት እንዲሁም መጥተው እንዲያጠኑ ምቹ ሁኔታ ፈጥረን እየጠበቅንዎት እንገኛለን። Join us: https://linktr.ee/fideltutorial
+3
ገርጂ በሚገኘው ጥራት ያለው የጥናት ማዕከላችንን በመገብኘት እንዲሁም  መጥተው እንዲያጠኑ ምቹ ሁኔታ ፈጥረን እየጠበቅንዎት እንገኛለን። Join us: https://linktr.ee/fideltutorial Contact: 0979795154 / 0979795468 Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor

#የመቁረጫ_ነጥብ የአቅም ማሻሻያ (ረሜዲያል) የመቁረጫ ነጥብ፦ - የተፈጥሮ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች ፤ ከ700 በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ለመማር የረሜዲያል መቁረጫ ነጥብ 👉 263 - የተፈጥሮ ሳይን
#የመቁረጫ_ነጥብ የአቅም ማሻሻያ (ረሜዲያል) የመቁረጫ ነጥብ፦ - የተፈጥሮ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች ፤ ከ700 በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ለመማር የረሜዲያል መቁረጫ ነጥብ 👉 263 - የተፈጥሮ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች ፤ ከ700 በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ለመማር የረሜዲያል መቁረጫ ነጥብ 👉 227 - የማህበራዊ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች ፤ ከ600 በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ለመማር የረሜዲያል መቁረጫ ነጥብ 👉 220 - የማህበራዊ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች ፤ ከ600 በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ለመማር የረሜዲያል መቁረጫ ነጥብ 👉 190 - የታዳጊ ክልል የተፈጥሮ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች ፤ ከ700 በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ለመማር የረሜዲያል መቁረጫ ነጥብ 👉 210 - የታዳጊ ክልል የተፈጥሮ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች ፤ ከ700 በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ለመማር የረሜዲያል መቁረጫ ነጥብ 👉 210 - የታዳጊ ክልል የማህበራዊ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች ፤ ከ600 በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ለመማር የረሜዲያል መቁረጫ ነጥብ 👉 180 - የታዳጊ ክልል የማህበራዊ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች ፤ ከ600 በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ለመማር የረሜዲያል መቁረጫ ነጥብ 👉 180 (ተጨማሪ ከላይ በተያያዘው ምስል ያንብቡ) ምንጭ፦ ትምህርት ሚኒስቴር Join us: https://linktr.ee/fideltutorial Contact: 0979795154 / 0979795468 Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor #grade12 #Fidel #fideltutorial #educationalconsultancy

#Update የአቅም ማሻሻያ (Remedial Program) በመንግስት ዩኒቨርስቲዎች እና በተለያዩ አማራጮች ለመከታተል የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ተደረገ። የትምህርት ሚኒስቴር በ2014 ትምህርት ዘመን የ1
+1
#Update የአቅም ማሻሻያ (Remedial Program) በመንግስት ዩኒቨርስቲዎች እና በተለያዩ አማራጮች ለመከታተል የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ተደረገ። የትምህርት ሚኒስቴር በ2014 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና  ወስደው 50 ከመቶ እና ከዚያ በላይ ያመጡትን ከግምት ውስጥ በማስገባት እና በተመሳሳይ ሁኔታ ፈተናው የተሰጠበትን አግባብ እና ሌሎች ጉዳዮችን ከግምት በመውሰድ ለአንድ ጊዜ ብቻ  የሚያገለግል የአቅም ማሻሻያ (Remedial Program) እንዲተገበር መወሰኑ ይታወቃል። በዚሁ መሰረት በ2015 የትምህርት ዘመን ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ገብተው በ Remedial ፕሮግራም የሚከታተሉ ተማሪዎችን አነስተኛ የመግቢያ ውጤት መወሰን አስፈላጊ በመሆኑ 50 ከመቶ እና ከዚያ በላይ ያላስመዘገቡ ነገር ግን ከላይ የተዘረዘሩትን የሚያሟሉ ተማሪዎች የ Remedial ፕሮግራም ተጠቃሚዎች ይሆናሉ ። 1. በሁሉም አማራጮች (በግል እና በመንግስት ተቋማት) የ Remedial ፕሮግራም ለመከታተል ተማሪዎች እንደተፈተኑት የትምህርት አይነት ብዛት 30% ከመቶ እና ከዚያ በላይ ማለትም (210 ከ 700፣  180 ከ 600 እና 150 ከ 500) የተቆረጠ መሆኑን። 2. ከላይ በተራ ቁጥር 1 የተገለጸው እንደተጠበቀ ሆኖ  በመንግስት ተቋማት(ወጪያቸው በመንግስት ተሸፍኖ) የ Remedial ፕሮግራም የሚከታተሉት የሚከተሉትን መቁረጫ ነጥብ ያሟሉ ብቻ ይሆናል ተብሏል። ምንጭ፦ ትምህርት ሚኒስቴር @tikvahethiopia

"Anything worth having takes time!" Join us: https://linktr.ee/fideltutorial Contact: 0979795154 / 0979795468 Address: Gerji
"Anything worth having takes time!" Join us: https://linktr.ee/fideltutorial Contact: 0979795154 / 0979795468 Address: Gerji Mebrat Haile Alem Gebre Building 3rd floor #monday #MondayMotivational #Fidel #fideltutorial #educationalconsultancy

#ማስታወሻ የዩኒቨርሲቲዎች ምደባ ይፋ መደረጉ ይታወቃል። ከምደባው ጋር ተያይዞ ጥያቄ ያላችሁ ተማሪዎች result.ethernet.edu.et ላይ በመግባት Complaint የሚለውን በመጫን ጥያቄዎቻችሁ
#ማስታወሻ የዩኒቨርሲቲዎች ምደባ ይፋ መደረጉ ይታወቃል። ከምደባው ጋር ተያይዞ ጥያቄ ያላችሁ ተማሪዎች result.ethernet.edu.et ላይ በመግባት Complaint የሚለውን በመጫን ጥያቄዎቻችሁን ማቅረብ ትችላላችሁ። የትምህርት ሚኒስቴር ምንም አይነት ጥያቄም ሆነ ማመልከቻ በአካል #የማይቀበል መሆኑን ገልጿል። @tikvahuniversity

#Update የዩኒቨርሲቲዎች ምደባ ይፋ ተደርጓል። በ2014 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ወስዳችሁ 50 ከመቶና ከዚያ በላይ ያመጣችሁ ተማሪዎች የተመደባችሁበትን ዩኒቨርሲቲ በተከታዮቹ
#Update የዩኒቨርሲቲዎች ምደባ ይፋ ተደርጓል። በ2014 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ወስዳችሁ 50 ከመቶና ከዚያ በላይ ያመጣችሁ ተማሪዎች የተመደባችሁበትን ዩኒቨርሲቲ በተከታዮቹ አማራጮች ማየት ትችላላች 👉 Website:  https://result.ethernet.edu.et SMS: 9444 Telegram bot: @moestudentbot @tikvahuniversity #fideltutorial #education #grade12

Repost from Tikvah-University
#Update የዩኒቨርሲቲዎች ምደባ ይፋ ተደርጓል። በ2014 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ወስዳችሁ 50 ከመቶና ከዚያ በላይ ያመጣችሁ ተማሪዎች የተመደባችሁበትን ዩኒቨርሲቲ በተከታዮቹ
#Update የዩኒቨርሲቲዎች ምደባ ይፋ ተደርጓል። በ2014 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ወስዳችሁ 50 ከመቶና ከዚያ በላይ ያመጣችሁ ተማሪዎች የተመደባችሁበትን ዩኒቨርሲቲ በተከታዮቹ አማራጮች ማየት ትችላላች 👉 Website:  https://result.ethernet.edu.et SMS: 9444 Telegram bot: @moestudentbot @tikvahuniversity

#MoE የዩኒቨርሲቲዎች ምደባ ከዛሬ እኩለ ሌሊት ጀምሮ ይፋ ይደረጋል። በ2014 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ወስዳችሁ 50 ከመቶና ከዚያ በላይ ያመጣችሁ እና በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች
#MoE የዩኒቨርሲቲዎች ምደባ ከዛሬ እኩለ ሌሊት ጀምሮ ይፋ ይደረጋል። በ2014 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ወስዳችሁ 50 ከመቶና ከዚያ በላይ ያመጣችሁ እና በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች በወጪ መጋራት ትምህርታቸውን ለመከታተል ላመለከታችሁ የቅድመ ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች የተቋም ምደባ ዛሬ የካቲት 05/2015 ዓ.ም እኩለ ሌሊት ይፋ ይደረጋል። የተመደባችሁበትን ተቋም ለማወቅ ተከታዮቹን አማራጮች ይጠቀሙ፦ Website:  https://result.ethernet.edu.et SMS: 9444 Telegram bot: @moestudentbot ዩኒቨርሲቲዎች እስከ የካቲት 15/2015 ዓ.ም ድረስ የመጀመሪያ ዓመት አዲስ ገቢ ተማሪዎችን የቅበላ መርሃ ግብር ያሳውቃሉ ተብሏል። ከምደባ ጋር ተያይዞ ላላችሁ ማንኛውም ጥያቄ result.ethernet.edu.et ላይ በመግባት Complaint የሚለውን በመጫን ጥያቄዎቻችሁን ማቅረብ የምትችሉ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል። Source: @tikvahethiopia

#fideltutorial #savethechildren #communication #children #conflictmanagement
+7
#fideltutorial #savethechildren #communication #children #conflictmanagement

#MoE ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከትምህርት ሚኒስቴር አመራሮች ያረጋገጠውና ለሁሉም የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች እንዲሁም ለሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በተላከ ደብዳቤ፦ ➤ የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍ
+1
#MoE ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከትምህርት ሚኒስቴር አመራሮች ያረጋገጠውና ለሁሉም የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች እንዲሁም ለሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በተላከ ደብዳቤ፦ ➤ የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተናን ነሐሴ አጋማሽ ላይ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ ለመስጠት ታቅዷል። ➤ የ2015 ዓ.ም የመጀመሪያ ዲግሪ ተመራቂ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና እስከ ሐምሌ 15/2015 ዓ.ም እንዲጠናቀቅ ታሳቢ ተደርጓል። የ2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ወስደው በመንግስት የኒቨርሲቲዎች የሚደለደሉትንና በራሳቸው ወጪ በመሸፈን በግል የሬሚዲያል ፕሮግራም የሚከታተሉ ተማሪዎችን በተመለከተ፦ ➤ የሬሚዲያል ፕሮግራም ለአራት ወራት ከየካቲት 15/2015 ዓ.ም እስከ ሰኔ 15/2015 ዓ.ም እንዲሰጥ ታቅዷል። ➤ የሬሚዲያል ፕሮግራም በተፈጥሮ ሳይንስና ማህበራዊ ሳይንስ በሁለት መስክ ተከፍሎ ከማዕከል በተዘጋጀ ይዘት መሰረት ዩኒቨርሲቲዎች ተጨማሪ የሚያክሉትን በማካተት በተዘጋጀው መነሻ መሰረት ፕሮግራሙ እንዲከናወን ታቅዷል። ➤ የሬሚዲያል ፕሮግራሙ ተጠቃሚ ተማሪዎች ተከታታይ ምዘና እንዲኖራቸው ተደርጎ በየተቋማት የሚሰጠው ምዘና 30 በመቶ እና በማዕከል የሚዘጋጀው ፈተና 70 በመቶ ተመዝነው በድምሩ አማካይና ከዚያ በላይ (50 ከመቶና በላይ) የሚያመጡት በመንግስት ተቋማት ሲከታተሉ በቆዩበት ተቋም መቀጠል የሚችሉ ሲሆን በራሳቸው ወጪ ሸፍነው ወደ ግል ተቋማት ሄደው መማር ቢፈልጉ መብታቸው የተጠበቀ ይሆናል። (ተጨማሪውን ከላይ ከተያያዘው ደብዳቤ ያንብቡ፡፡) Source: @tikvahethiopia                                      

#ትምህርት_ሚኒስቴር የትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ወስደው ውጤታቸው ከግማሽ በታች የሆኑትን በቅድመ መደበኛ ዩኒቨርሲቲ ትምህርት ጉድለታቸውን እንዲሞሉ ኮርስ ይወስዳሉ ብሏል። የትምህርት ሚኒስቴር ዴኤታው ዶ/ር ሳሙኤል ክፍሌ ለኤፍ ቢ ሲ በሰጡት ቃል ፤ " እነኚህ ተማሪዎች ያለባቸውን ጉድለት የሚሞላው የሬሜዲያል ፕሮግራም ይከታተላሉ፤  ያ ማለት በ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የተማሯቸውን ከሞላ ጎደል እነኚህን ኮርሶችን እንዲማሩ እናደርጋለን " ብለዋል። " ዋና ዋና ይዘቶች እና መታወቅ ያለባቸውን እስከ አራት ወር ወስደን ከየካቲት 15 እስከ ሰኔ መጫረሻ አካባቢ እነኚህን ትምህርቶችን እንዲማሩና እንዲከልሱ እናደርጋለን " ሲሉ ዶ/ር ሳሙኤል ተናግረዋል። ዶ/ር ሳሙኤል ክፍሌ ፤ " ተማሪዎች ተከታታይ ምዘና ይመዘኑና ከመቶ ይያዝላቸዋል ፤ እሱን ወደ 30% ቀይረን ከማዕከል ተመሳሳይ ፈተና በግል ተቋማትም ዕጩ ለሆኖ ፍሬሽ ተማሪዎች በመንግስት ተቋማት ላሉ እጩ ፍሬሽ ማን ተማሪዎች ተመሳሳይ ፈተና እንሰጣለን። ይሄንን አድርገን 50 % እና ከዛ በላይ ያመጡትን ወደ መደበኛ ፌሽ ማን ፕሮግራም እንዲገቡ ይደረጋል። መደበኛ ፍሬሽማን ፕሮግራም ተከታትለው የዩኒቨርሲቲ ተማሪ ይሆናሉ " ብለዋል። ተማሪዎች የሚማሩት በ2ኛ ደረጃ ትምህርት ላይ ያሳዩት ጉድለት ሲሆን ፦ - ቋንቋ፣ -  ሂሳብ፣ - የተፈጥሮ ሳይንስ (ኬሚስትሪ፣ ባዮሎጂ፣ ፊዚክስ) አስፈላጊ ከሆነ ዩኒቨርሲቲዎች ተጨማሪ ይዘት ይጨምሩላዋል ተብሏል። በማህበራዊ ሳይንስ ደግሞ ፦ - ጂዮግራፊ፣ - ታሪክ፣ - ቋንቋ እና ሂሳብ የሚማሩ ሲሆን ዩኒቨርሲቲዎች እንደፍላጎታቸው ተጨማሪ ይዘት ሊጨምሩላቸው እንደሚችሉ ተገልጿል። መንግስት ለ100 ሺህ ተማሪዎች የቅድመ ፍሬሽማን ኮርስ እድል የሚያማቻች ሲሆን ለዚህም ቁርጥ ያለ ነጥብ እንደሚያስቀምጥ ይጠበቃል በራሳቸው ወጪ ሸፍነው ኮርስ ለሚወስዱ መንግስት ዝቅተኛ የመቁረጫ ነጥብ እንደሚያስቀምጥ ተነግሯል። ዶ/ር ሳሙኤል ክፍሌ ፦ " ወጪውን ችሎ ወደ መንግስት ተቋማት የሚሄደው የግል ውሳኔ ስለሆነ አነስተኛውን መቁረጫ ነጥብ ብቻ መንገር ነው የኛ ኃላፊነት። በመንግስት የሚሄደውን መለየት ስላለብን በዝርዝር ለሴቶች፣ ለወንዶች፣ ለተፈጥሮ ሳይንስ ፣ ለማህበራዊ ሳይንስ ፣ አካል ጉዳት ላለባቸው፣ ከታዳጊ ክልል ለመጡ፣ ለአርብቶ አደር አካባቢዎች በዝርዝር ማስቀመጥ ስላለብን 100 ሺ ለመቀበል ስንት ተማሪ ምንያክል መቁረጫ ነጥብ አድርገን ነው የምናገኘው የሚለው የመንግስት ውሳኔ ነው የሚሆነው። እኚህ መንግስት ወጪያቸውን ችሎ፣ ዶርም አስገብቶ፣ አብልቶ ፣ አስተኝቶ ሬሚዲያል ፕሮግራም ለሚሰጣቸው ነው። በራስ ለሚወሰን አነስተኛውን ነው መንገር ያለብን በራስ ውሳኔ የሚለው የግድ ወደ ግል ተቋማት ይሄዳሉ ማለት አይደለም በመንግስት ተቋማትም ሊማሩ ይችላሉ ወጪያቸውን ሸፍነው " ብለዋል። ይኸው እድል ለአንድ አመት ብቻ እንደሆነ ተገልጿል። በ2014 ዓ/ም ፈተና ያለፉ #ተማሪዎችን_ምደባ እስከ #እሁድ ለማሳወቅ ፤ የቅድመ ፍሬሽማን ተማሪዎችን መቀበያ ነጥብ እስከ #ሰኞ ይፋ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር ለፋና ብሮድካስት ኮርፖሬት ተናግሯል። Suorce: @tikvahethiopia

Relax weekend for all! #weekendmood #relaxing #Fidel #fideltutorial #educationalconsultant
Relax weekend for all! #weekendmood #relaxing #Fidel #fideltutorial #educationalconsultant

ሰላም የፊደል ቤተሰቦች ቀኗን ጠብቃ የምትመጣውን ወርሃዊ የፊደል መፅሄት በወሩ የመጀመሪያ ቀን እነሆ ብለናል። በውስጧ: - ትምህርት እና ሳይንስ - የአኗኗር ዘይቤ እና አዳዲስ ነገሮች - የመጽሐፍት እና የፊልም ጥቆማዎች በተጨማሪም የተለያዩ ሀሳቦችን ይዛ መታለች። ተጋበዙልን! @fideltutorial