Beza International Church
Ir al canal en Telegram
Beza International Church is a nondenominational Christian fellowship located in Addis Ababa, Ethiopia. The church was founded with the vision "Redeeming Nations in Righteousness!" To connect with us, please reach out - @bezaconnect Linktr.ee/bezachurch
Mostrar más4 063
Suscriptores
-224 horas
+37 días
+3530 días
Archivo de publicaciones
I Heard You in the Garden... (Part 3): The Spirit, The Bride & The Glory | Pastor Zerubbabel Mengistu
Genesis 3:10 NIV
[10] He answered, “I heard you in the garden, and I was afraid because I was naked; so I hid.”
https://t.me/bezachurch
Dear Beza Family, please find the discussion material for this week's homecares. For inquiries about homecare, please contact:
English: +251983390076
Amharic: +251955984641
የተወደዳችሁ የቤዛ ቤተሰቦች፣ የሆምኬር ሕብረት ማጥኛ እዚህ ታገኛላችሁ፡፡ በሆምኬር ዙሪያ ለማንኛውም ጥያቄ፦
ለአማርኛ፡ +251955984641
ለእንግሊዝኛ፡ +251983390076
Here’s the Monday Morning Newsletter for our Sunday service, by Pastor Zerubbabel Mengistu:
If we cannot say what the Spirit is saying, whatever we do say has little value. መንፈስ የሚናገረውን መናገር ካልቻልን የምንናገረው ነገር ሁሉ ዋጋ የለውም።Your Monday Morning (July 27, 2026) የሰኞ ጠዋት ንባብዎ (ሐምሌ 20/ 2018) https://mailchi.mp/bezainternational/bezammv19i188 *** For prayer or to connect with Beza, reach out @bezaconnect. ለፀሎት ወይም ከቤዛ ጋር ለመገናኘት በ @bezaconnect ያግኙን።
📢 Announcements
1. Annual Prison Ministry by the Amharic Worship Fellowship
We provided skin and dental medical care to over 800 people across Harar, Dire Dawa, and Zeway. Notably, in Batu, Zeway, we partnered with local kebeles to extend skin care and various medical treatments to over 120 women, men, and children. Additionally, a one-month supply of food groceries was donated to the Dire Dawa prison.
This year, we plan to conduct similar prison ministry missions in Zeway, Hawassa, and Wolaita Sodo. We warmly invite you, in the love of the Lord, to partner with our ministry by donating medical supplies or contributing financial support to purchase medications for them.
If you want to donate the medication directly, details can be found at the connection center and you may deposit your contribution on the ministry of the saints account below if you want to contribute financially
Berhan Bank
Fikire and Nardos
1030355278856
Be blessed!
2. Joint Service
We will gather before our God as one body. We will partake in Holy Communion, we will pray, worship, and listen to God's word together.
Let us come prepared to receive what the Holy Spirit has for each one of us.
📅 Date: August 2, 2026
🕙 Time: 10AM - 12:30PM
📍 Place: Beza African Christian Worship Center
3. Baby Dedication
We have started registering for baby dedications. If you have an infant you want to have prayed over and dedicated unto the Lord, please go to the connection center or register by texting the Beza phone 0907700007 or send a message through our telegram handle @Bezaconnect the name of the father, mother and children. The program will be on August 2.
4. VIP
We’re excited to invite you to our VIP Class (Vision Impartation Class) on August 2 at 3pm in Africa Worship center. This class is an opportunity to learn and connect with the vision of our church, helping us all walk together in alignment and purpose. Don’t miss this important session as we grow together in understanding and unity. See you there!
5. Beza Youth Summer Camp 2026!
Register for a purposeful and Life-changing time with the Lord and His people!
Camp will be held right here at the church, with a variety of activities as:
🙌 Worship
🙏 Prayer
📖 The Word of God
🎯 Games and fun
🤝 Fellowship time
🥾 Hiking
And many more...
Dates: Tuesday, August 11 – Saturday, August 15 (5 Days)
Registration: Already started at the Connection Center. The fee will be announced within the coming week.
📍 Register early today at the Connection Center.
6. BEZA ENGLISH WORSHIP TEAM AUDITIONS
Interested in serving on the Beza English Worship Team?
Registration is now open!
📅 July 12 – August 31
Visit the Worship Team at the Connection Center after the service to register and learn more.
7. Watchmen Prayer
Our watchmen prayer is going strong. To those who are able to join we have added Sunday morning from 6am to 9am on top of the regular schedule.
You are encouraged to actively participate in the 24/7 Watchmen Prayer that BEZA has set to seek God and align with His agenda at this time!
Our Weekly Programs
Sunday Worship Services
Amharic: 9–11 AM
English: 11:30 AM–1:30 PM
Joint Service: 10 AM–1 PM (Every 1st Sunday)
Let’s worship together and encounter God’s presence!
BezaKidz
Amharic: Starting 9:30 AM
English: Starting 11:30 AM
Age 3-14: Children Church
Beza Youth
Every Saturday
3–5:45 PM
Ages 15 and above
Tabernacle Hall
Discipleship Classes
Every Sunday
10:00 – 11:45 AM
Basement Classrooms
Mid-Week Service
Every Thursday
5:30 - 8 PM Africa Worship Center
Noon Day Prayer
Monday - Thursday: 12 - 1:30 PM
Friday: 10 AM
Africa Worship Center
Prayer Unusual
Thursday (Amharic): 3–5 PM
Friday (English): 4:30–7 PM Family Room
Saturday: 7–8 AM Telegram Live
Women's Prayer
Every Tuesday
2–3 PM
Tabernacle
Tithes & Offerings – Ways to Give:
CBE
1000008965106
Awash
01352896467801
Berhan
2600010033840
BOA
73893728
Telebirr
513048 Merchant Code
For Online
bezachurch.org/give
Thank you for your generosity!
📣 Stay plugged in.📢 ማስታወቂያዎች
1. ዓመታዊ የማረሚያ ቤት አገልግሎት በአማርኛ አምልኮ ህብረት
በሀረር፣ በድሬ ደዋ እና በዝዋይ ከ800 ታራሚ በላይ የቆዳ እና የጥርስ ህክምና አገልግሎት የተሰጠ ሲሆን በተለይ በባቱ በዝዋይ ከቀበሌዎች ጋር በመቀናጀት ከ120 በላይ ለሚሆኑ ሴቶች ወንዶችና ህፃናት የቆዳ እና የተለያዩ የህክምና አገልግሎት ተደርጓል እንዲሁም ለድሬደዋ ማረሚያ ቤት ደግሞ ለአንድ ወር የሚሆን የምግብ አስቤዛ ተበርክቶላቸዋል።
ስለዚህ በዚህም ዓመት በዝዋይ፣ በሀዋሳና በወላይታ ሶዶ ተመሳሳይ የማረሚያ ቤት አገልግሎት ስለምንሰጥ የመድሃኒት ወይም የመግዣ ገንዘብ በመለገስ ከአገልግሎታችን ጋር እንድትቆሙ በጌታ ፍቅር እንጠይቃለን።
መድኃኒት በቀጥታ መለገስ ከፈለጉ ዝርዝር መረጃዎችን በመገናኛ ማዕከሉ (connection center) ማግኘት ይችላሉ እንዲሁም በገንዘብ ማበርከት ከፈለጉ ከታች ባለው የቅዱሳን አገልግሎት (ministry of the saints) ባንክ አካውንት ማስገባት ይችላሉ፦
ብርሃን ባንክ (Berhan Bank)
ፍቅሬ እና ናርዶስ (Fikire and Nardos)
1030355278856
ተባረኩ!
2. የጋራ አምልኮ ጊዜ
እንደ አንድ አካል ሆነን በአምላካችን ፊት እንሰበሰባለን። በአንድነት የጌታን እራት እንካፈላለን፣ እንጸልያለን፣ እናመልካለን እንዲሁም የእግዚአብሔርን ቃል እናዳምጣለን።
መንፈስ ቅዱስ ለእያንዳንዳችን ያዘጋጀውን ለመቀበል በተዘጋጀ ልብ እንምጣ።
📅 ቀን፦ ሀምሌ 26 ቀን 2018 ዓ.ም
⏰ ሰዓት፦ ከጠዋቱ 4:00 – 6:30
📍 ቦታ፦ ቤዛ የአፍሪካ የክርስቲያን የአምልኮ ማዕከል
3. ህፃናትን ለጌታ አሳልፎ መስጠት
ህፃናትን ለጌታ አሳልፎ መስጠት ፕሮግራም ምዝገባ ጀምረናል፤ ስለዚህ ህፃን ካለዎትና እንዲፀለይላቸው ከፈለጋችሁ እባካችሁ ከጀርባ በሚገኘው የመገናኛ ማዕከሉ በመሔድ ወይም በዚህ ቁጥር "0907700007" አጭር የጽሑፍ መልክት በመላክ ወይም በዚህ የቴሌግራም አድራሻ "@bezaconnect" የአባት፣ የእናት እነዲሁም የልጆቻችሁን ስም አስመዝግቡ። ፕሮግራሙ ሀምሌ 26/2018 ዓ.ም ላይ ይደረጋል ስለዚህ በዛን ቀን ልጆቻችሁን ይዛችሁ እንድትመጡ።
4. ቪአይፒ
ሀምሌ 26 ከቀኑ 9 ሰዓት ጀምሮ በአፍሪካ አምልኮ ማዕከል የቪአይፒ ፕሮግራምን ለመካፈል ተጋብዛችኃል። ይህ ክፍል የቤተክርስቲያናችንን ራዕይ የምንማርበት እና የምንገናኝበት እድል ነው፤ እንዲሁም በዓላማ እንድንራመድ ይረዳናል። በመግባባት እና በአንድነት አብረን እያደግን እንድንሄድ ይህ ጠቃሚ ፕሮግራም እንዳያመልጣችሁ።
5. የቤዛ ወጣቶች የክረምት ካምፕ 2018!
ከጌታና ከልጆቹ ጋር ዓላማ ያለውና ሕይወትን የሚለውጥ ድንቅ ጊዜ ለማሳለፍ ዛሬውኑ ተመዝገቡ!
ካምፑ እዚሁ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ የሚካሄድ ሲሆን በርካታ ፕሮግራሞች ተዘጋጅተዋል፦
🙌 የአምልኮ
🙏 የጸሎት
📖 የእግዚአብሔርን ቃል የምንማርበት
🎯 የጨዋታ እና የመዝናኛ ጊዜ
🤝 የሕብረት ጊዜ
🥾 የእግር ጉዞ (ሃይኪንግ)
እና ሌሎች ብዙ...
የካምፕ ቀናት፦ ማክሰኞ ነሐሴ 5 – ቅዳሜ ነሐሴ 9
ምዝገባ፦ በኮኔክሽን ሴንተር (Connection Center) ተጀምሯል። ክፍያውን በሚመጣው ሳምንት እናሳውቃለን።
📍ዛሬውኑ በኮኔክሽን ሴንተር ቀድማችሁ ተመዝገቡ!
ሳምንታዊ ፕሮግራሞቻችን
የእሁድ የአምልኮ ሰዓት፦
🔹 የአማርኛ አገልግሎት
3:00 ጠዋት – 5:00 ቀን
🔹 የእንግሊዝኛ አገልግሎት
5:30 ቀን – 7:30 ቀን
🔹 የጋራ የአምልኮ አገልግሎት
4:00 ጠዋት – 7:00 ቀን
በወሩ የመጀመሪያ እሁድ ብቻ
የልጆች የሰንበት ትምህርት ፕሮግራም፦
🔹 አማርኛ ፕሮግራም፦ ከጠዋቱ 3፡30 ጀምሮ
🔹 እንግሊዝኛ ፕሮግራም፦ ከጠዋቱ 5፡30 ጀምሮ
🔹 ዕድሜያቸው ከ3 እስከ 14 የሆኑ ህፃናት ፕሮግራም በ4:30 ታበርናክል እና ከጀርባ ባሉ ክፍሎች ይጀምራል።
የወጣቶች ፕሮግራም፦
🔹 ዘወትር ቅዳሜ ከ 9:00 - 11:45
በተበርናክል ዕድሜያቸው ከ 15 ዓመት በላይ ለሆኑ
የደቀመዝሙርነት ትምህርት፦
🔹 ዘወትር እሁድ ጠዋት ከ 4 - 5፡45 በቤዝመንት ክፍሎች
የሳምንቱ አጋማሸ አገልግሎት፦
🔹 ዘወትር ሐሙስ ምሽት ከ 11፡30 - 2 ሰአት በአፍሪካ የአምልኮ ማዐከል
የቀትር ሰአት ፀሎት፦
🔹 ከሰኞ - ሐሙስ ከቀኑ 6:00 - 7:30
🔹 አርብ ከ 4 ሰአት ጀምሮ
🔹 በአፍሪካ የአምልኮ ማዐከል
ያልተለመደ ፀሎት፦
🔹 ዓርብ (በእንግሊዘኛ) - ከቀኑ 10:30 - ምሽቱ 1 ሰዓት በቤተሰብ ክፍል
🔹 ቅዳሜ ጠዋት ከ 1:00 - 2:00 ሰዓት በቴሌግራም የቀጥታ ስርጭት
የእህቶች ፕሮግራም፦
🔹 ዘወትር ማክሰኞ ከቀኑ 7:30 - 9:30 ሰዓት በታበርናክል
አሥራትና መባ
በንግድ ባንክ ቅርንጫፍ
1000008965106
አዋሽ ባንክ
01352896467801
ብርሃን ባንክ
2600010033840
አቢሲኒያ ባንክ
73893728
ቴሌ-ብር
Merchant ኮድ 513048
ለዓለምአቀፍ ስጦታ
Bezachurch.org/give
ሰላም የቤዛ ቤተሰብ!
እንደተለመደው የቅዳሜ ማለዳ ፀሎታችን እንደተጠበቀ ነው።
ጠዋት ከታች ያለውን አገናኝ ይጠቀሙ።
Click JOIN on the top of our Telegram Channel (@bezachurch)
ቅዳሜ ከጠዋቱ 1-2 ሰዓት ድረስ እንገናኝ።፡
የጌታ ስም ይባረክ!
(ፕሮግራሙ በአማርኛ ቋንቋ ብቻ እንደሆነ እናስታውቃለን [For Amharic Speakers only])
Dear Beza Family, please find the discussion material for this week's homecares. For inquiries about homecare, please contact:
English: +251983390076
Amharic: +251955984641
የተወደዳችሁ የቤዛ ቤተሰቦች፣ የሆምኬር ሕብረት ማጥኛ እዚህ ታገኛላችሁ፡፡ በሆምኬር ዙሪያ ለማንኛውም ጥያቄ፦
ለአማርኛ፡ +251955984641
ለእንግሊዝኛ፡ +251983390076
Here’s the Monday Morning Newsletter for our Sunday service, by Pastor Zerubbabel Mengistu:
The Holy Spirit is the antidote to our spiritual nakedness. መንፈስ ቅዱስ ለመንፈሳዊ ራቁትነታችን መድኃኒት ነው።Your Monday Morning (July 20, 2026) የሰኞ ጠዋት ንባብዎ (ሐምሌ 13/ 2018) https://mailchi.mp/bezainternational/bezammv19i187 *** For prayer or to connect with Beza, reach out @bezaconnect. ለፀሎት ወይም ከቤዛ ጋር ለመገናኘት በ @bezaconnect ያግኙን።
Announcements
1. Annual Prison Ministry by the Amharic Worship Fellowship
We provided skin and dental medical care to over 800 people across Harar, Dire Dawa, and Zeway. Notably, in Batu, Zeway, we partnered with local kebeles to extend skin care and various medical treatments to over 120 women, men, and children. Additionally, a one-month supply of food groceries was donated to the Dire Dawa prison.
This year, we plan to conduct similar prison ministry missions in Zeway, Hawassa, and Wolaita Sodo. We warmly invite you, in the love of the Lord, to partner with our ministry by donating medical supplies or contributing financial support to purchase medications for them.
If you want to donate the medication directly, details can be found at the connection center and you may deposit your contribution on the ministry of the saints account below if you want to contribute financially
Berhan Bank
Fikire and Nardos
1030355278856
Be blessed!
2. BEZA ENGLISH WORSHIP TEAM AUDITIONS
Registration is now open!
📅 July 12 – July 30
(3-week registration period)
Interested in serving on the Beza English Worship Team?
Visit the Worship Team at the Connection Center after the service to register and learn more.
3. Vacation Bible School week
We thank God for a wonderful Vacation Bible School week! We had about 110 children and it was a joyful time as children learned God’s Word, worshiped together, memorized Scripture, and enjoyed fun activities and friendships.We are grateful to all the volunteers, teachers, parents, and church members who helped make the week a success. We pray the seeds planted in each child’s heart will continue to grow for God’s glory.
Our Weekly Programs
Sunday Worship Services
Amharic: 9–11 AM
English: 11:30 AM–1:30 PM
Joint Service: 10 AM–1 PM (Every 1st Sunday)
Let’s worship together and encounter God’s presence!
BezaKidz
Amharic: Starting 9:30 AM
English: Starting 11:30 AM
Age 3-14: Children Church
Beza Youth
Every Saturday
3–5:45 PM
Ages 15 and above
Tabernacle Hall
Discipleship Classes
Every Sunday
10:00–11:45 AM
Basement Classrooms
Mid-Week Service
Every Thursday
5:30- 8 PM Africa Worship Center
Noon Day Prayer
Monday- Thursday: 12- 1:30 PM
Friday: 10 AM
Africa Worship Center
Prayer Unusual
Thursday (Amharic): 3–5 PM
Friday (English): 4:30–7 PM Family Room
Saturday: 7–8 AM Telegram Live
Women's Prayer
Every Tuesday
2–3 PM
Tabernacle
Tithes & Offerings – Ways to Give:
CBE
1000008965106
Awash
01352896467801
Berhan
2600010033840
BOA
73893728
Telebirr
513048 Merchant Code
For Online
bezachurch.org/give
Thank you for your generosity!
📣 Stay plugged in.ማስታወቂያዎች
1. እድር
የቤዛ የፍቅርና የመጽናናት ህብረት /እድር/ አባላት በሙሉ ወርሀዊ ውዝፍ ክፍያ ያለባችሁ እና ወርሀዊ ክፍያ የምትከፍሉ ካሽ መቀበል ያቆምን በመሆኑ ክፍያችሁን ስትከፍሉ በብርሀን ባንክ ቁጥር ቤዛ ኢንተርናሽናል እድር አካውንት ቁጥር 1500010000066 ትራንስፈር በማድረግ የከፈላችሁበትን የባንክ ደረሰኝ ወይም እስክሪን ሻት በመያዝ ክፍያችሁን እንድትከፍሉ እና ደረሰኝ እንድታስቆርጡ እንጠይቃለን።
ኮሚቴው
2. የቤዛ የድራማና የስነ-ጽሑፍ ህብረት
የቤዛ የድራማና የስነ-ጽሑፍ ህብረት የተዋቀረና አገልግሎትም የጀመረ በመሆኑ በዚህ አገልግሎት ውስጥ አብራችሁ ለመሰጠትና ለማገልገል የምትፈልጉ በመገናኛ ድንኳኑ በመገኘት ስማችሁን ለህብረቱ ሰብሳቢ ለእህታችን ራሄል እንድትሰጡ እንጠይቃለን።
3. ዓመታዊ የማረሚያ ቤት አገልግሎት በአማርኛ አምልኮ ህብረት
በሀረር፣ በድሬ ደዋ እና በዝዋይ ከ800 ታራሚ በላይ የቆዳ እና የጥርስ ህክምና አገልግሎት የተሰጠ ሲሆን በተለይ በባቱ በዝዋይ ከቀበሌዎች ጋር በመቀናጀት ከ120 በላይ ለሚሆኑ ሴቶች ወንዶችና ህፃናት የቆዳ እና የተለያዩ የህክምና አገልግሎት ተደርጓል እንዲሁም ለድሬደዋ ማረሚያ ቤት ደግሞ ለአንድ ወር የሚሆን የምግብ አስቤዛ ተበርክቶላቸዋል።
ስለዚህ በዚህም ዓመት በዝዋይ፣ በሀዋሳና በወላይታ ሶዶ ተመሳሳይ የማረሚያ ቤት አገልግሎት ስለምንሰጥ የመድሃኒት ወይም የመግዣ ገንዘብ በመለገስ ከአገልግሎታችን ጋር እንድትቆሙ በጌታ ፍቅር እንጠይቃለን።
መድኃኒት በቀጥታ መለገስ ከፈለጉ ዝርዝር መረጃዎችን በመገናኛ ማዕከሉ (connection center) ማግኘት ይችላሉ እንዲሁም በገንዘብ ማበርከት ከፈለጉ ከታች ባለው የቅዱሳን አገልግሎት (ministry of the saints) ባንክ አካውንት ማስገባት ይችላሉ፦
ብርሃን ባንክ (Berhan Bank)
ፍቅሬ እና ናርዶስ (Fikire and Nardos)
1030355278856
ተባረኩ!
4.የእረፍት ጊዜ የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ቤት (VBS) ሳምንት
ስለነበረን ድንቅ ሳምንት እግዚአብሔርን እናመሰግናለን! ወደ 110 የሚጠጉ ሕፃናት የነበሩ ሲሆን የእግዚአብሔርን ቃል የተማሩበት፣ አብረው ያመለኩበት፣ ጥቅሶችን ያጠኑበት፣ እንዲሁም በአስደሳች ተግባራት እና በጓደኝነት የተደሰቱበት የደስታ ጊዜ ነበር። ሳምንቱ ስኬታማ እንዲሆን ላገዙት በጎ ፈቃደኞች፣ መምህራን፣ ወላጆች እና የቤተክርስቲያን አባላት በሙሉ ምስጋናችንን እናቀርባለን። በእያንዳንዱ ሕፃን ልብ ውስጥ የተዘሩት ዘሮች ለእግዚአብሔር ክብር ማደጋቸውን እንዲቀጥሉ እንጸልያለን።
ሳምንታዊ ፕሮግራሞቻችን
የእሁድ የአምልኮ ሰዓት፦
🔹 የአማርኛ አገልግሎት
3:00 ጠዋት – 5:00 ቀን
🔹 የእንግሊዝኛ አገልግሎት
5:30 ቀን – 7:30 ቀን
🔹 የጋራ የአምልኮ አገልግሎት
4:00 ጠዋት – 7:00 ቀን
በወሩ የመጀመሪያ እሁድ ብቻ
የልጆች የሰንበት ትምህርት ፕሮግራም፦
🔹 አማርኛ ፕሮግራም፦ ከጠዋቱ 3፡30 ጀምሮ
🔹 እንግሊዝኛ ፕሮግራም፦ ከጠዋቱ 5፡30 ጀምሮ
🔹 ዕድሜያቸው ከ3 እስከ 14 የሆኑ ህፃናት ፕሮግራም በ4:30 ታበርናክል እና ከጀርባ ባሉ ክፍሎች ይጀምራል።
የወጣቶች ፕሮግራም፦
🔹 ዘወትር ቅዳሜ ከ 9:00 - 11:45
በተበርናክል ዕድሜያቸው ከ 15 ዓመት በላይ ለሆኑ
የደቀመዝሙርነት ትምህርት፦
🔹 ዘወትር እሁድ ጠዋት ከ 4 - 5፡45 በቤዝመንት ክፍሎች
የሳምንቱ አጋማሸ አገልግሎት፦
🔹 ዘወትር ሐሙስ ምሽት ከ 11፡30 - 2 ሰአት በአፍሪካ የአምልኮ ማዐከል
የቀትር ሰአት ፀሎት፦
🔹 ከሰኞ - ሐሙስ ከቀኑ 6:00 - 7:30
🔹 አርብ ከ 4 ሰአት ጀምሮ
🔹 በአፍሪካ የአምልኮ ማዐከል
ያልተለመደ ፀሎት፦
🔹 ዓርብ (በእንግሊዘኛ) - ከቀኑ 10:30 - ምሽቱ 1 ሰዓት በቤተሰብ ክፍል
🔹 ቅዳሜ ጠዋት ከ 1:00 - 2:00 ሰዓት በቴሌግራም የቀጥታ ስርጭት
የእህቶች ፕሮግራም፦
🔹 ዘወትር ማክሰኞ ከቀኑ 7:30 - 9:30 ሰዓት በታበርናክል
አሥራትና መባ
በንግድ ባንክ ቅርንጫፍ
1000008965106
አዋሽ ባንክ
01352896467801
ብርሃን ባንክ
2600010033840
አቢሲኒያ ባንክ
73893728
ቴሌ-ብር
Merchant ኮድ 513048
ለዓለምአቀፍ ስጦታ
Bezachurch.org/give
ሰላም የቤዛ ቤተሰብ!
እንደተለመደው የቅዳሜ ማለዳ ፀሎታችን እንደተጠበቀ ነው።
ጠዋት ከታች ያለውን አገናኝ ይጠቀሙ።
Click JOIN on the top of our Telegram Channel (@bezachurch)
ቅዳሜ ከጠዋቱ 1-2 ሰዓት ድረስ እንገናኝ።፡
የጌታ ስም ይባረክ!
(ፕሮግራሙ በአማርኛ ቋንቋ ብቻ እንደሆነ እናስታውቃለን [For Amharic Speakers only])
