es
Feedback
Sina Branding

Sina Branding

Ir al canal en Telegram

ዘመናዊዉንና አዋጩን ዲጂታል ማርኬቲንግ ይቀላቀሉ • የንግድ ድርጅትዎን • አገልግሎት አቅራቢ ተቋምዎን • ኢቨንቶችን •የሚሸጡ ማቴሪያሎችን |በፌስቡክና| |ኢንስታግራም| |በሊንክድኢን| |በጎግል አድስ| | በማስተዋወቅ ተደራሽ ይሁኑ ▪︎በአነስተኛ ዋጋ ምርት እና አገልግሎትዎን ያስተዋውቁ። 👉በአነስተኛ ዋጋ ጥራቱን የጠበቀ website ያሰሩ ለበለጠ መረጃ ይደዉሉ 0901663866

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram Sina Branding

El canal Sina Branding (@sinabranding) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 13 607 suscriptores, ocupando la posición 14 975 en la categoría Educación y el puesto 2 483 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 13 607 suscriptores.

Según los últimos datos del 15 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -446, y en las últimas 24 horas de -22, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 2.16%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 0.59% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 294 visualizaciones. En el primer día suele acumular 80 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 1.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
ዘመናዊዉንና አዋጩን ዲጂታል ማርኬቲንግ ይቀላቀሉ • የንግድ ድርጅትዎን • አገልግሎት አቅራቢ ተቋምዎን • ኢቨንቶችን •የሚሸጡ ማቴሪያሎችን |በፌስቡክና| |ኢንስታግራም| |በሊንክድኢን| |በጎግል አድስ| | በማስተዋወቅ ተደራሽ ይሁኑ ▪︎በአነስተኛ ዋጋ ምርት እና አገልግሎትዎን ያስተዋውቁ። 👉በአነስተኛ ዋጋ ጥራቱን የጠበቀ website ያሰሩ ለበለጠ መረጃ ይደዉሉ 0901663866

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 16 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Educación.

13 607
Suscriptores
-2224 horas
-1137 días
-44630 días
Archivo de publicaciones
የፍቅረኛችሁን   ሰው   ስም   የመጀመርያ ፊደል   በመጫን  ስለ ፍቅረኛዎ ይወቁ ❣︎❣ 😍😍😍 ዳይ ለሁላችሁም ነው እንዳያመልጥዎ!!

🥰እውነት እልሀለው አንተ ይሄ ቻናል ከሌለህ ቴሌግራም ባትጠቀም ይሻላል ዝም ብለህ ጆይን አርገው🤗 ላንቺም ነው SIS 🤗👇👇

የ2015 ዓ.ም 12ኛ ክፍል ተፈታኞች አቅም ማሻሻያ (Remedial Program) መከታተያ የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ሆነ። ==============//== ጥቅምት 23/2016 ዓ .ም (ትምህርት ሚኒስቴር
+1
የ2015 ዓ.ም  12ኛ ክፍል ተፈታኞች አቅም ማሻሻያ (Remedial Program) መከታተያ የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ሆነ። ==============//== ጥቅምት 23/2016 ዓ .ም (ትምህርት ሚኒስቴር ) በ2015 የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ወስደው የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ያላመጡ ተማሪዎች የአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም መከታተያ መቁረጫ ነጥብ ይፋ ሆኗል። የከፍተኛ ትምህርት የአስተዳደርና መሠረተ ልማት መሪ ስራ አስፈጻሚ ሰለሞን አብርሃ (ዶ/ር ) እንደገለጹት በ2016 በግልና የመንግስት  ተቋማት የአቅም ማሻሻያ /Remedial Program /  የሚከታተሉ ተማሪዎች መቁረጫ ነጥብ እንደተፈተኑት የትምህርት ዓይነት  ብዛት 30% እና ከዚያ በላይ ሆኗል ። በዚህም መሠረት በመንግስት ዩኒቨርስቲዎች ለመማር  የመቁረጫ ነጥብ  የተፈጥሮ ሳይንስ ለመደበኛና የማታ ወንድ  ተማሪዎች  255 የተፈጥሮ ሳይንስ ለመደበኛና የማታ ሴት  ተማሪዎች 234 መሆኑን አስታውቀዋል። የማህበራዊ  ሳይንስ ለመደበኛና የማታ ወንድ  ተማሪዎች  218  የማህበራዊ  ሳይንስ ለመደበኛና የማታ ሴት  ተማሪዎች  200 መሆኑን ተናግረዋል። ታዳጊ ክልሎች የተፈጥሮ  ሳይንስ  ወንድ  ተማሪዎች 224  ታዳጊ ክልሎች ተፈጥሮ ሳይንስ  ሴት  ተማሪዎች 210 መሆኑን ተናግረዋል። ታዳጊ ክልሎች የማህበራዊ   ሳይንስ  ወንድ  ተማሪዎች መግቢያ 192  ታዳጊ ክልሎች  ማህበራዊ  ሳይንስ  ሴት  ተማሪዎች መቁረጫ180 መሆኑን አመልክተዋል።

በድሬዳዋ የ12ኛ ክፍል ፈተና ወስደው የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ያመጡት 213 ተማሪዎች ብቻ ናቸው። -የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በድሬዳዋ አስተዳደር በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የመልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ 4,729 ተማሪዎች ውስጥ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ያመጡት 213 ወይም 4.5 በመቶ መሆናቸውን የአስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ ገልጿል። በአስተዳደሩ በሚገኙ የመንግሥት ትምህርት ቤቶች ለፈተና ከተቀመጡ 3,559 ተማሪዎች 37ቱ የማለፊያ ነጥብ ያመጡ ሲሆን በግል ትምህርት ቤቶች ደግሞ ከ1,170 ተማሪዎች ውስጥ 176ቱ የማለፊያ ነጥብ ማምጣታቸውን የቢሮው ኃላፊ ሱልጣን አሊይ ለኢፕድ ተናግረዋል። በአብዛኛው የአስተዳደሩ ገጠር አካባቢዎች የሚገኙ ትምህርት ቤቶች ውጤት ያላስመዘገቡ መሆኑን ኃላፊው ገልጸዋል፡፡ በአስተዳደሩ የተመዘገበው ከፍተኛ ውጤት 576 ሲሆን ተማሪ እዮብ ካሳዬ ከቅድስት ሬዛ ትምህርት ቤት መሆኑን ጠቁመዋል።             Share share🙏🙏 ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇 @MOE_ETHIOPEA @MOE_ETHIOPEA

የበቅሎ አባት ማን ነዉ?

ከ17 ደቂቃ ቦኃላ ይጠፋል የ 200 ብር ካርድ የሚያስሸልም ጥያቄ! በኢትዮጵያ በጣም አስቸጋሪ የነበረዉ ረሀብ መች አመተምህረት ነበረ
ከ17 ደቂቃ ቦኃላ ይጠፋል የ 200 ብር ካርድ የሚያስሸልም ጥያቄ! በኢትዮጵያ በጣም አስቸጋሪ የነበረዉ ረሀብ መች አመተምህረት ነበረ

Repost from N/a
ት/ት ሚኒስቴር ድንገተኛ መግለጫ አወጣ ‼️ በመግለጫውም ስለ ዘንድሮ remedial እና 12ኛ ክፍሎች አዲስ መረጃ..... SEE MORE✅

ከ15 ደቂቃ ቦኃላ ይጠፋል የ 200 ብር ካርድ የሚያስሸልም ጥያቄ! 10+10×0+10=???

ከ17 ደቂቃ ቦኃላ ይጠፋል የ 200 ብር ካርድ የሚያስሸልም ጥያቄ! በኢትዮጵያ በጣም አስቸጋሪ የነበረዉ  ረሀብ መች አመተምህረት ነበረ

የፍቅረኛችሁን   ሰው   ስም   የመጀመርያ ፊደል   በመጫን  ስለ ፍቅረኛዎ ይወቁ ❣︎❣ 😍😍😍 ዳይ ለሁላችሁም ነው እንዳያመልጥዎ!!

የሚፈልጉትን መፅሀፍ መርጠው ያንብቡ