ar
Feedback
Sina Branding

Sina Branding

الذهاب إلى القناة على Telegram

ዘመናዊዉንና አዋጩን ዲጂታል ማርኬቲንግ ይቀላቀሉ • የንግድ ድርጅትዎን • አገልግሎት አቅራቢ ተቋምዎን • ኢቨንቶችን •የሚሸጡ ማቴሪያሎችን |በፌስቡክና| |ኢንስታግራም| |በሊንክድኢን| |በጎግል አድስ| | በማስተዋወቅ ተደራሽ ይሁኑ ▪︎በአነስተኛ ዋጋ ምርት እና አገልግሎትዎን ያስተዋውቁ። 👉በአነስተኛ ዋጋ ጥራቱን የጠበቀ website ያሰሩ ለበለጠ መረጃ ይደዉሉ 0901663866

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام Sina Branding

تُعد قناة Sina Branding (@sinabranding) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 13 607 مشتركاً، محتلاً المرتبة 14 975 في فئة التعليم والمرتبة 2 483 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 13 607 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 15 يونيو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -446، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -22، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 2.16‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 0.59‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 294 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 80 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 1.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
ዘመናዊዉንና አዋጩን ዲጂታል ማርኬቲንግ ይቀላቀሉ • የንግድ ድርጅትዎን • አገልግሎት አቅራቢ ተቋምዎን • ኢቨንቶችን •የሚሸጡ ማቴሪያሎችን |በፌስቡክና| |ኢንስታግራም| |በሊንክድኢን| |በጎግል አድስ| | በማስተዋወቅ ተደራሽ ይሁኑ ▪︎በአነስተኛ ዋጋ ምርት እና አገልግሎትዎን ያስተዋውቁ። 👉በአነስተኛ ዋጋ ጥራቱን የጠበቀ website ያሰሩ ለበለጠ መረጃ ይደዉሉ 0901663866

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 16 يونيو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة التعليم.

13 607
المشتركون
-2224 ساعات
-1137 أيام
-44630 أيام
أرشيف المشاركات
የፍቅረኛችሁን   ሰው   ስም   የመጀመርያ ፊደል   በመጫን  ስለ ፍቅረኛዎ ይወቁ ❣︎❣ 😍😍😍 ዳይ ለሁላችሁም ነው እንዳያመልጥዎ!!

🥰እውነት እልሀለው አንተ ይሄ ቻናል ከሌለህ ቴሌግራም ባትጠቀም ይሻላል ዝም ብለህ ጆይን አርገው🤗 ላንቺም ነው SIS 🤗👇👇

የ2015 ዓ.ም 12ኛ ክፍል ተፈታኞች አቅም ማሻሻያ (Remedial Program) መከታተያ የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ሆነ። ==============//== ጥቅምት 23/2016 ዓ .ም (ትምህርት ሚኒስቴር
+1
የ2015 ዓ.ም  12ኛ ክፍል ተፈታኞች አቅም ማሻሻያ (Remedial Program) መከታተያ የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ሆነ። ==============//== ጥቅምት 23/2016 ዓ .ም (ትምህርት ሚኒስቴር ) በ2015 የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ወስደው የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ያላመጡ ተማሪዎች የአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም መከታተያ መቁረጫ ነጥብ ይፋ ሆኗል። የከፍተኛ ትምህርት የአስተዳደርና መሠረተ ልማት መሪ ስራ አስፈጻሚ ሰለሞን አብርሃ (ዶ/ር ) እንደገለጹት በ2016 በግልና የመንግስት  ተቋማት የአቅም ማሻሻያ /Remedial Program /  የሚከታተሉ ተማሪዎች መቁረጫ ነጥብ እንደተፈተኑት የትምህርት ዓይነት  ብዛት 30% እና ከዚያ በላይ ሆኗል ። በዚህም መሠረት በመንግስት ዩኒቨርስቲዎች ለመማር  የመቁረጫ ነጥብ  የተፈጥሮ ሳይንስ ለመደበኛና የማታ ወንድ  ተማሪዎች  255 የተፈጥሮ ሳይንስ ለመደበኛና የማታ ሴት  ተማሪዎች 234 መሆኑን አስታውቀዋል። የማህበራዊ  ሳይንስ ለመደበኛና የማታ ወንድ  ተማሪዎች  218  የማህበራዊ  ሳይንስ ለመደበኛና የማታ ሴት  ተማሪዎች  200 መሆኑን ተናግረዋል። ታዳጊ ክልሎች የተፈጥሮ  ሳይንስ  ወንድ  ተማሪዎች 224  ታዳጊ ክልሎች ተፈጥሮ ሳይንስ  ሴት  ተማሪዎች 210 መሆኑን ተናግረዋል። ታዳጊ ክልሎች የማህበራዊ   ሳይንስ  ወንድ  ተማሪዎች መግቢያ 192  ታዳጊ ክልሎች  ማህበራዊ  ሳይንስ  ሴት  ተማሪዎች መቁረጫ180 መሆኑን አመልክተዋል።

በድሬዳዋ የ12ኛ ክፍል ፈተና ወስደው የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ያመጡት 213 ተማሪዎች ብቻ ናቸው። -የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በድሬዳዋ አስተዳደር በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የመልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ 4,729 ተማሪዎች ውስጥ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ያመጡት 213 ወይም 4.5 በመቶ መሆናቸውን የአስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ ገልጿል። በአስተዳደሩ በሚገኙ የመንግሥት ትምህርት ቤቶች ለፈተና ከተቀመጡ 3,559 ተማሪዎች 37ቱ የማለፊያ ነጥብ ያመጡ ሲሆን በግል ትምህርት ቤቶች ደግሞ ከ1,170 ተማሪዎች ውስጥ 176ቱ የማለፊያ ነጥብ ማምጣታቸውን የቢሮው ኃላፊ ሱልጣን አሊይ ለኢፕድ ተናግረዋል። በአብዛኛው የአስተዳደሩ ገጠር አካባቢዎች የሚገኙ ትምህርት ቤቶች ውጤት ያላስመዘገቡ መሆኑን ኃላፊው ገልጸዋል፡፡ በአስተዳደሩ የተመዘገበው ከፍተኛ ውጤት 576 ሲሆን ተማሪ እዮብ ካሳዬ ከቅድስት ሬዛ ትምህርት ቤት መሆኑን ጠቁመዋል።             Share share🙏🙏 ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇 @MOE_ETHIOPEA @MOE_ETHIOPEA

የበቅሎ አባት ማን ነዉ?

ከ17 ደቂቃ ቦኃላ ይጠፋል የ 200 ብር ካርድ የሚያስሸልም ጥያቄ! በኢትዮጵያ በጣም አስቸጋሪ የነበረዉ ረሀብ መች አመተምህረት ነበረ
ከ17 ደቂቃ ቦኃላ ይጠፋል የ 200 ብር ካርድ የሚያስሸልም ጥያቄ! በኢትዮጵያ በጣም አስቸጋሪ የነበረዉ ረሀብ መች አመተምህረት ነበረ

Repost from N/a
ት/ት ሚኒስቴር ድንገተኛ መግለጫ አወጣ ‼️ በመግለጫውም ስለ ዘንድሮ remedial እና 12ኛ ክፍሎች አዲስ መረጃ..... SEE MORE✅

ከ15 ደቂቃ ቦኃላ ይጠፋል የ 200 ብር ካርድ የሚያስሸልም ጥያቄ! 10+10×0+10=???

ከ17 ደቂቃ ቦኃላ ይጠፋል የ 200 ብር ካርድ የሚያስሸልም ጥያቄ! በኢትዮጵያ በጣም አስቸጋሪ የነበረዉ  ረሀብ መች አመተምህረት ነበረ

የፍቅረኛችሁን   ሰው   ስም   የመጀመርያ ፊደል   በመጫን  ስለ ፍቅረኛዎ ይወቁ ❣︎❣ 😍😍😍 ዳይ ለሁላችሁም ነው እንዳያመልጥዎ!!

የሚፈልጉትን መፅሀፍ መርጠው ያንብቡ

Sina Branding - إحصائيات وتحليلات قناة تيليجرام @sinabranding