es
Feedback
የጥበብ እመቤት 📜

የጥበብ እመቤት 📜

Ir al canal en Telegram

╱◥██████◣ │∩│🪟▤│🪟│ ▓▆▇█▓🚪▓█▇ 🍹❤️‍🔥✨🍁𝐖𝐄𝐋𝐂𝐎𝐌𝐄🍁✨ 𝚜𝚞𝚌𝚌𝚎𝚜𝚜 እንኳን ደህና መጡ ወደ የጥበብ እመቤት "ሕይወት ትጠይቃለች፣ ጥበብ ትመልሳለች " https://Wisdomlady

Mostrar más
El país no está especificadoLa categoría no está especificada
272
Suscriptores
-124 horas
+77 días
+15230 días
Archivo de publicaciones
Be firm, but don't be rude. Be kind, but not weak. Be humble, but don't be timid. Be proud of yourself, but don't be arrogant
Be firm, but don't be rude. Be kind, but not weak. Be humble, but don't be timid. Be proud of yourself, but don't be arrogant."‌‌

What makes a person beautiful is not his appearance or his clothes, but his personality or pride!!!
What makes a person beautiful is not his appearance or his clothes, but his personality or pride!!!

Repost from Never Give up!!!
➨#ወዳጄ_ሆይ_አስተውል "ልክ በራስህ ላይ እምነት ሲኖርክ እንዴት መኖር እንዳለብህ ታውቃለህ።" በህይወት ዘመንህ ማጣት የሌለብህ ነገር ቢኖር በራስ መተማመንን፣የራስህን ሞራል፣ ክብርህን እና የስነል
#ወዳጄ_ሆይ_አስተውል "ልክ በራስህ ላይ እምነት ሲኖርክ እንዴት መኖር እንዳለብህ ታውቃለህ።" በህይወት ዘመንህ ማጣት የሌለብህ ነገር ቢኖር በራስ መተማመንን፣የራስህን ሞራል፣ ክብርህን እና የስነልቦና ጥንካሬን መቼም ቢሆን የትም ብትሆን በህይወት ማጣት የሌለብህ ነገር ነው። #በራስ መተማመን፣የራስ ሞራልን ፣ ክብርህን እና የስነልቦና ጥንካሬ ከአጣክ የራስህን ሥራ በትክክል መስራት አትችልም ። ስለዚህ አራቱንም በህይወት እንዳታጣ መጠንቀቅ የሚያስፈልግ ወሳኝ ነገር ነው። #𝐍𝐞𝐯𝐞𝐫 𝐛𝐞 𝐥𝐨𝐬𝐞 𝐲𝐨𝐮𝐫 𝐂𝐨𝐧𝐟𝐢𝐝𝐞𝐧𝐜𝐞, 𝐦𝐞𝐫𝐚𝐥 𝐚𝐧𝐝 𝐩𝐬𝐲𝐜𝐡𝐨𝐥𝐨𝐠𝐢𝐜𝐚𝐥 𝐬𝐭𝐫𝐞𝐧𝐠𝐭𝐡𝐞𝐧 𝐢𝐧 𝐲𝐨𝐮𝐫 𝐥𝐢𝐟𝐞𝐭𝐢𝐦𝐞, #ቻናሉን_ለወዳጆቻችሁ_ሼር_በማድረግ_እንዲቀላቀሉ_አድርጓቸው:: ✍✍https://t.me/payattetion12

“In war, when a commander becomes so bereft of reason and perspective that he fails to understand the dependence of arms on D
In war, when a commander becomes so bereft of reason and perspective that he fails to understand the dependence of arms on Divine guidance, he no longer deserves victory.” — Seneca the Younger

“Don't make promise when you are in joy. Don't reply when you are sad. don't take decision when you are angry.”

​"የሰው ልጅ ውበት በፊቱ ሳይሆን በልቡ ውስጥ ባለው የፍቅር መጠን ይለካል። ልብህን ለሚያደንቅህ ሳይሆን፣ ለሚያከብርህ እና በነፃነት እንድትበር ክንፍ ለሚሆንህ ሰው ስጥ።"
​"የሰው ልጅ ውበት በፊቱ ሳይሆን በልቡ ውስጥ ባለው የፍቅር መጠን ይለካል። ልብህን ለሚያደንቅህ ሳይሆን፣ ለሚያከብርህ እና በነፃነት እንድትበር ክንፍ ለሚሆንህ ሰው ስጥ።"

" የሰው ልጅ ውበቱ " የሚታየው ውበት ይረግፋል በግዜ፣ ዝናና ስልጣንም ለከንቱ ትካዜ ፣ ፈክቶ የሚኖረው ሞትን የማይፈራ ፣ መልካም ስራ ብቻ ደምቆ የሚያበራ ፣ አመታት ተሻግሮ ግዜ የማይረታው፣ የሰ
" የሰው ልጅ ውበቱ " የሚታየው ውበት ይረግፋል በግዜ፣ ዝናና ስልጣንም ለከንቱ ትካዜ ፣ ፈክቶ የሚኖረው ሞትን የማይፈራ ፣ መልካም ስራ ብቻ ደምቆ የሚያበራ ፣ አመታት ተሻግሮ ግዜ የማይረታው፣ የሰው ልጅ ውበቱ የልቡ መብራት ነው። ገንዘብም አይደለም ውበትም ይቀራ፣ እውቀት ከልክ ቢያልፍ ከሞት መች ያድናል? ዘላለም የሚደምቅ ግዜ ተሻጋሪ፣ ጨለማን እረቶ አንደ ጀንበር አብሪ፣ የሰው ልጅ ውበቱ ዘላለማዊ ቅርስ፣ በመልካም ምግባሩ ከልቡ ሲቀደስ፣ ያኔ ነው ውበቱ ሳይረግፍ የሚሻገር፣ የቁም ዘመን ስራው ሲጠመቅ በፍቅር።

አስተሳሰብ ከአለባበስ በላይ ሲያምር መልካምነት ከምንቀባው ሽቶ በላይ ሲያውድ ስነ ምግባር ከመልክ የበለጠ ውብ ሲሆን እሱ ነው የሰውነት ልኩ::
አስተሳሰብ ከአለባበስ በላይ ሲያምር መልካምነት ከምንቀባው ሽቶ በላይ ሲያውድ ስነ ምግባር ከመልክ የበለጠ ውብ ሲሆን እሱ ነው የሰውነት ልኩ::

ክረምት እና ፍቅር❤ ክረምት ሲመጣ ዝናቡ ምድርን ያርሳል፤ ትዝታ ደግሞ ልብን ያረጥባል። አንተን የናፈቅሁት ስለራቅከኝ ብቻ አይደለም፤ በልቤ ውስጥ የተቀመጠክ ስለሆንክ ነው። ፍቅር ሁልጊዜ አብሮ መሆን አይደለም፤ አንዳንድ ጊዜ ከሩቅ ሆኖ ሰውን በትዝታ የሚያኖር ፀጥ ያለ ስሜት ነው። እንደ ክረምት ዝናብ ሳይታይ የሚያረጥብ፣ ሳይነካ የሚያሞቅ ነው። ምናልባት አንድ ቀን ይህ ዝናብ ያቆማል፤ ግን በእያንዳንዱ ክረምት ስምህ በልቤ ላይ እንደ ዝናብ ጠብታ ይወርዳል። ምክንያቱም አንዳንድ ፍቅሮች መጨረሻ የላቸውም፤ ወቅት ብቻ ይቀየራል።💔 የጓደኛዬ ትዝታ⚔️🥀

ይቅር በለኝ ንፁህ ሰው ነኝ ብለህ ራስክን ክበሃል ደግሞም ታብየሃል ያደፈ ገላህን ንፁህ ካባ አልብሰህ ከፃድቃኖች ተርታ ራስህን አሰልፈህ ደካማ አንተነትክን ስጋህን ሾመሃል ግን ህሊና አለና ደርሶ ይ
ይቅር በለኝ ንፁህ ሰው ነኝ ብለህ ራስክን ክበሃል ደግሞም ታብየሃል ያደፈ ገላህን ንፁህ ካባ አልብሰህ ከፃድቃኖች ተርታ ራስህን አሰልፈህ ደካማ አንተነትክን ስጋህን ሾመሃል ግን ህሊና አለና ደርሶ ይከስሃል ቅሬታ ያሰማሀል እንቅልፍ ይነሳሃል ያለፈ ስራህን ይመረምርና ትዕዛዝ አልጠበቅክም ዉለታ አልመለስክም ታርዞ አላለበስክ ተቸግሮ አልረዳህ ተርቦ አላበላህ፣ ታሞ ከርሞ አልጋላይ በእግዜር እጅ ተይዞ፣ በህመም ደንዝዞ no ወይ ምጣ ወይ ልምጣ እያለ ሲለምን፣ አምላኩን ሲማፀን እንዳላዬ አይተህ እንዳልሰማ ሰምተህ ይማርህ ይግደልህ ሳትል ቆይተሃል ሳታጠጣዉ ዉሃ ቀና አርገህ ደግፈህ ሳታጐርሰዉ በጅህ እያለ ይከስሃል አያርፍም ህሊናህ አንተኮ ሰርቀሃል የሰው ሃቅ ወስደሃል እምነት አጉለሃል የማታዉቀዉ ፍጥረት የማታዉቀው ህይወት በእጅህ አልፎብሃል

Indeed, this life is a test. It is a test of many things of our convictions and priorities, our faith and our faithfulness, our patience and our resilience, and in the end, our ultimate desires.”

የተፃፈልንን ነው የምንኖረው❓ "ህይወታችን አስቀድሞ ተፅፏል፤ ከተፃፈው ውጪ መኖር አንችልም"የ40 ቀን እድል ነው የሚሉ ብዙ አሉ። "እጣ ፈንታዬ ነው" እያሉ ባሉበት መቆየትን የሚመርጡም ጥቂት አይደ
የተፃፈልንን ነው የምንኖረው❓ "ህይወታችን አስቀድሞ ተፅፏል፤ ከተፃፈው ውጪ መኖር አንችልም"የ40 ቀን እድል ነው የሚሉ ብዙ አሉ። "እጣ ፈንታዬ ነው" እያሉ ባሉበት መቆየትን የሚመርጡም ጥቂት አይደሉም።

የማለዳ ቅኔ ​የውጭው ዓለም ጎህ፣በፀሐይ ቢፈካ፣ የውስጥህ ማንነት፣ጨለማን ከተካ፤ ቀኑ ቀን አይሆንም፣ፀሐይ ስለወጣች፣ እውነተኛው ንጋት፣ሰውነትህ ላይ ነች። የማለዳ ውበት፣ የንጋቷ ጀምበር፤ ተፈለገች
የማለዳ ቅኔ ​የውጭው ዓለም ጎህ፣በፀሐይ ቢፈካ፣ የውስጥህ ማንነት፣ጨለማን ከተካ፤ ቀኑ ቀን አይሆንም፣ፀሐይ ስለወጣች፣ እውነተኛው ንጋት፣ሰውነትህ ላይ ነች። የማለዳ ውበት፣ የንጋቷ ጀምበር፤ ተፈለገች ትውጣ፣ ቢሻት በዛው ትቅር፤ በውስጥህ ላይ ያለው፣ ተስፋና ደግነት፤ አብሮ ካልነቃልህ፣ አይኖርህም ሕይወት።

ሕልመኛ ነበር። እንደ ሁሉም ወጣት ሀብታም መሆን፤ አዋቂ መሆን፤ ቤተሰቦቹን የመርዳት ሕልም ነበረው። የተንሸዋረረ አራድነት አሳስቶት የለኮሳት ሲጋራ፤ ለሳቅ ብሎ የተጎነጫት አረቄ፣ ለሙድ ብሎ የቀነጠ
ሕልመኛ ነበር። እንደ ሁሉም ወጣት ሀብታም መሆን፤ አዋቂ መሆን፤ ቤተሰቦቹን የመርዳት ሕልም ነበረው። የተንሸዋረረ አራድነት አሳስቶት የለኮሳት ሲጋራ፤ ለሳቅ ብሎ የተጎነጫት አረቄ፣ ለሙድ ብሎ የቀነጠሳት የጫት ቅጠል ስትደጋገም አፈዘዘችው፤ ሕልሙን ወጣትነቱን ክብሩን አረገፈችው። ማንም ብርቱ ነኝ ቢል ታግሎ የማያስመልሳትን ወጣትነቱን ለማያቀው ጣዖት እየሰዋት ነው። 📚አዎ! እሱ ጋ ያመኛል! ✍️አድሃኖም ምትኩ

“When you establish a destination by defining what you want, then take physical action by making choices that move you toward
“When you establish a destination by defining what you want, then take physical action by making choices that move you towards that destination, the possibility for success is limitless and arrival at the destination is inevitable.” —  Steve Maraboli

በህይወቴ ብዙ ደስ የሚልና ጠቃሚ ነገሮችን አውቃለሁ፤ ነገር ግን ስለ እኔም ሆነ ስለማደርገው ነገር ሰዎች ምን እንደሚሉ አለመጨነቅን ያህል አርኪና ሙሉ የሚያደርግ ነገር አላቅም እስካሁን።የዉላቹ ክፉ፣ደግ፣አረመኔ፣ሩህሩህ፣ይገባሃል፣አይገባህም፣አልቅስ፣ተደሰት፣--- ሰዎች ቢልህ ጥቅሙን አስቦ ነው የሚናገረው፣ውስጥህ የሚልህን አድርግ ለድርጊትህ ሃላፊነት ውሰድ። ምክንያቱም መጨረሻ ላይ እያንዳንዱ ሰው ነገሮችን የሚረዳውና የሚያየው በራሱ እይታና መንገድ ብቻ ነው:: ነጻነት #የውስጥሰላም #እርካታ

መኖር በፍላጭ ሰከንዶች፤ በሽራፊ ሰዓት፤ በደቂቃ ቅንጣት፤ እለት እየገፉ፤ ወራት እያለፉ፤ እየጣሉ አመታት፤ በዘመን ምትሀት፤ በአንዲት የጊዜ ጋት፤ መኖር መሳብ አይደል፤ ወደሞት መጠጋት ?🥺           

𝚝𝚑𝚎 𝚙𝚎𝚛𝚜𝚘𝚗 𝚠𝚑𝚘 𝚑𝚊𝚜 𝚕𝚎𝚊𝚛𝚗𝚎𝚍 𝚝𝚘 𝚕𝚘𝚟𝚎 𝚌𝚊𝚗 𝚗𝚎𝚟𝚎𝚛 𝚋𝚎 𝚏𝚒𝚕𝚕𝚎𝚍 𝚠𝚒𝚝𝚑 𝚎𝚐𝚘,,,
𝚝𝚑𝚎 𝚙𝚎𝚛𝚜𝚘𝚗 𝚠𝚑𝚘 𝚑𝚊𝚜 𝚕𝚎𝚊𝚛𝚗𝚎𝚍 𝚝𝚘 𝚕𝚘𝚟𝚎 𝚌𝚊𝚗 𝚗𝚎𝚟𝚎𝚛 𝚋𝚎 𝚏𝚒𝚕𝚕𝚎𝚍 𝚠𝚒𝚝𝚑 𝚎𝚐𝚘,,,

" መንፈሴን አመመኝ!!! ሰምቶ ለሚያሰማ ችግሬን ነግሬ፣ ስሜ አደባባይ ነው የሚውለው ዛሬ፣ ይረዳኛል ያልኩት ያመንኩት ቢከዳኝ፣ አልቅስ አልቅስ አለኝ በድንገት ሆድ ባሰኝ፣ ለካስ እህ እያለ ችግሬን መስማቱ፣ ሊረዳኝ አይደለም አቤት ሰው ከፋቱ፣ ደግፈኝ ያልኩት ሰው ገፍትሮ ቢጥለኝ፣ ከስጋዬ በላይ መንፈሴን አመመኝ። ከአረገልኝ በላይ ያደረገኝ ብሶ፣ ሆዴን እየባሰው ይቀናኛል ለቅሶ።

የጠቢባን ንግግር 📜 ጠቢብእንዲህ አለ  << በጨለማ ማየት እችላለሁ...!>> የጠቢቡን አባባል ያልተረዳ ሰነፍ ደግሞ ጠየቀ ፦ << በጭለማ ማየት ከቻልክ ታድያ
የጠቢባን ንግግር 📜 ጠቢብእንዲህ አለ  << በጨለማ ማየት እችላለሁ...!>> የጠቢቡን አባባል ያልተረዳ ሰነፍ ደግሞ ጠየቀ ፦ << በጭለማ ማየት ከቻልክ ታድያ ለምን መብራት ይዘህ ትሄዳለህ?>>ጠቢቡብ ከሰነፍ የሚጠብቀው ጥያቄ ነውና ሳይደነቅ መለሰለት ፦ <<እንዳንተ ዓይነቱ በጨለማ ማየት የማይችል መጥቶ እንዳይገጨኝ ነው >> አለው ። ጠቢብ መሆን ባይቻልብየጠቢብን ብርሃን ማየት ይቻላል ። 📖📖📖 ለሰነፍ ጨለማ የጠቢብ ብርሃን መድኃኒቱ ነውና ትንሽ እንጨምር ፦ ፧ አንድ ቀትር ረሃብ የጎዳው ጎልማሣ አንዲት ደረቅ ዳቦ በእጁ ይዞ የሚበላበትን ነገር ለመለመን በመንገድ ዳር ወደሚገኝ ምግብ ቤት ተጠግቶ ይቆማል ። ብዙም ሳይቆይ ከምግብ ቤቱ የሚወጣው የተጠበሰ ስጋ ሽታ አፉን በምላቅ ይሞላውና ዳቦውን በምግቡ ሽታ እያጣጣመ መብላት ጀመረ ። በዚህ መሃል ግን የምግብ ቤቱ ባለቤት ነገሩን ይረዳና ሲሮጥ ወጥቶ የደሀውን አንገት አንቆ ያሸተተበትን እንዲከፍል ይወዘውዘው ጀመር ። ደሀውም ምንም ገንዘብ በኪሱ እንደሌለ ይነግረውና እንዲለቀው ካልሆነም ወደዳኛ እንዲሄዱ ይጠይቀዋል ። 📜📜📜 የምግብ ቤቱ ባለቤትም ወደዳኛ ይዞት ይቀርባል ። ዳኛው ነገሩን በሚገባ ካዳመጠ በኋላ "ደሀው ያሸተተበትን ይከፍል ዘንድ ተገቢ ነው በማለት ፍርዱን ይሰጥና የምግብ ቤቱ ባለቤት ወደእሱ እንዲጠጋ ያዘዋል ። የምግብ ቤቱ ባለቤትም እንደታዘዘው ወደዳኛው ሲጠጋ ፈጠን ብሎ ከኪሱ ሣንቲም ያወጣና በጆሮው ላይ አቃጭሎ ድምጹን አሰምቶ ወደኪሱ ከተተው ፦ "እነሆ ለደሀው እኔ ከፍዬለታለሁ ፤ ወደቤታችሁ ሂዱ!"አለ ። 📖📖📖 ግራ የተጋባው የምግብ ቤቱ ባለቤት ፦ "ዳኛ ሆይ ፣ የሳንቲምህን ድምፁን አሰማህኝ እንጂ መች ሰጠኸኝ" አለው ። ዳኛውም መልሶ "ድሀውም እኮ አሸተተ እንጂ አልበላም እኮ" ሲል መለሰለት