es
Feedback
ㅤ♰ ማሕተቤ ✟

ㅤ♰ ማሕተቤ ✟

Ir al canal en Telegram

“ወደ እግዚአብሔር ቤት እንሂድ ባሉኝ ጊዜ ደስ አለኝ።” — መዝሙር 122፥1 💬 ለማንኛውም ጥያቄና አስተያየት @Ortho_29 🙏 ♡ እንኳን ደኅና መጡ። ♡

Mostrar más
El país no está especificadoLa categoría no está especificada
291
Suscriptores
+124 horas
+77 días
+730 días
Archivo de publicaciones
​"ሰዎች ስምህን ቢያጠፉና በሐሰት ቢከሱህ ለመከላከል። ፈጽሞ አትከራከር። እግዚአብሔር ስምህን በሕይወት መጽሐፍ ላይ እስከጻፈው ድረስ፣ ሰዎች በምድር ላይ ስምህን ቢያጠፉት ምን ያሳጣሃል? የአንተ ዝምታ እግዚአብሔር ለአንተ እንዲሟገትልህ መንገዱን ይከፍታል፤ አንተ ለመሟገት ስትነሣ ግን እግዚአብሔር እጁን ያነሣል።" + ቅዱስ ይስሐቅ ሶርያዊ +

"የንስሐ ፍጹምነት ኃጢአትን መጥላት ነው" + ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሼኑዳ +
"የንስሐ ፍጹምነት ኃጢአትን መጥላት ነው" + ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሼኑዳ +

"ሰዎች ሲያመሰግኑህ ከመኩራት ፣ ኃጢአትህን እያሰብክ ብታለቅስ ይሻልሃል ።" አባ ጴሊም

“እኔ ከአንተ ጋር ነኝና አትፍራ፤ እኔ አምላክህ ነኝና አትደንግጥ፤ አበረታሃለሁ፥ እረዳህማለሁ፥ በጽድቄም ቀኝ ደግፌ እይዝሃለሁ።”   — ኢሳይያስ 41፥10

​"በጭንቀቴ ጊዜ እግዚአብሔርን ጠራሁት፥ ወደ አምላኬም ጮኽሁ፤ ከመቅደሱም ቃሌን ሰማኝ፥ ጩኸቴም በፊቱ ወደ ጆሮው ገባ።"
መዝሙረ ዳዊት 17፥6

ዓይኔን ወደተራራው አነሳለሁና ረዳቴ የኔ ሥላሴ ነውና አባ መጠጊያየ እኔ ባንተ አላፍርም  የማዳንህ ስራ ዛሬም አይዘገይም ሥላሴ ዘከሃ ሥላሴ ዘዝየ ሁልግዜ እለዋለሁ አምላኬ አምላኪየ

"
ክርስቲያኖችን የሚጠሉና የሚገድሉ ሰዎችን ልንጸልይላቸውና ልናዝናላቸው ይገባል፤ ምክንያቱም ምን እያደረጉ እንደሆነ አያውቁምና። ጌታችን በሰቀሉት ጊዜ 'የሚያደርጉትን አያውቁምና ይቅር በላቸው' እንዳለ፣ እኛንም የሚገድሉን ሰዎች በእኛ ላይ ሳይሆን በገዛ ነፍሳቸው ላይ የዘላለም ፍርድን እያመጡ መሆኑን የማያውቁ ምስኪኖች ናቸው።"
+ አቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ +

“በጌታ ፊት ራሳችሁን አዋርዱ ከፍ ከፍም ያደርጋችኋል።”
  — ያዕቆብ 4፥10

አያልቅም ሁሌም ቢነገር ያደረግሽልኝ ቢቆጠር ብዙ ነው የኔ ምክንያት አርሴማ የምልበት ብዙ ነው የኔ ምክንያት አንቺን የምወድበት❤️

“እግዚአብሔርን ተስፋ አድርግ፤ በርታ፥ ልብህም ይጽና፤ እግዚአብሔርን ተስፋ አድርግ።”
  — መዝሙር 27፥14

⭐️በጽድቁ ከሚመካ ጸድቅ ሰው ይልቅ ስለ ኃጢአቱ የሚያለቅስ ዘማዊን እግዚብሔር ይወዳል።✅ ቅዱስ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ
⭐️በጽድቁ ከሚመካ ጸድቅ ሰው ይልቅ ስለ ኃጢአቱ የሚያለቅስ ዘማዊን እግዚብሔር ይወዳል።✅
ቅዱስ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ

⚠️ አስቸኳይ ማስጠንቀቂያ ማንም Link ቢልክላቹ አትንኩት Guys Even ቤተሰብ ጓደኛ ማንም ቢልክላቹም በተለይ የ S*X 😭 ወገን ህዝቤ ሁሉ Accountun እየተበላ ነው ጠንቀቅ በሉ እንደዛ
+3
⚠️ አስቸኳይ ማስጠንቀቂያ ማንም Link ቢልክላቹ አትንኩት Guys Even ቤተሰብ ጓደኛ ማንም ቢልክላቹም በተለይ የ S*X 😭 ወገን ህዝቤ ሁሉ Accountun እየተበላ ነው ጠንቀቅ በሉ እንደዛ አይነት Link ከምታቁት ሰው ከተላከላቹ Accountun ተበልቶ ነው ምናልባት Link ነክታቹ ከሆነ እና ከታተራጠራቹ Setting ውስጥ በመግባት Devices ውስጥ Terminate All other session ማረጋቹን እርግጠኛ ሁኑ በ ተጨማሪም 2FA on አርጉ 🔖ሁላቹም ይህንን መረጃ ለምታቁት Telegram ተጠቃሚ በሙሉ share በማረግ ታደጓቸው ማርያምን ነገሩ በጣም ከሯል 𝔅𝔦𝔟𝔩𝔦𝔠𝔞𝔩 𝔽𝔼 ⧉⃞꯭🗺 t.me/flataz Join✅          

​"የትዳራችሁን ምስጢርና ችግር ከቤታችሁ ቅጥር ውጭ አታውጡ። የቤተሰብም ሆነ የጓደኞች ጣልቃ መግባት ብዙውን ጊዜ ትናንሽ አለመግባባቶችን ያወሳስባቸዋል። የአጋራችሁን ክብር በሰዎች ፊት በመጠበቅ፣ ችግሮቻችሁን በጸሎትና በእንባ በመካከላችሁ ብቻ ፍቱት።"
+ አቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ +

☦️"እኔ እለምናለሁ አንቺ ጸሎቴን ታሳርጊያለሽ ልጅሽም ኃጢአቴን ያስተሰርያል። የልቤን ግዳጅ ይሰጠኛል። እኔ ቁስለኛ ነኝ አንቺ የመድኃኒት ሙዳይ ነሽ። ልጅሽም ባለ መድሀኒት ነው።"
 አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ(መፅሀፈ አርጋኖን📖📖)

<< የሰውን ልጅ ከተለየኸው በኋላ በምን ያህል ፍጥነት  እንደሚረሳህ ብታውቅ ከ እግዚያብሔር ውጪ ወዳጅና ተስፋ አይኖርህም ነበር🥹 >>

"ማይነጥፍ ደስታችን መድኃንያለም ነው ::የልባችን ደስታ ለነፍሳችን ረሀብ ጥጋባችን የልቦናችን ዘውድ የሰውነታችን ትምክህት እርሱ ክርስቶስ ነው "::
አባ ገብረኪዳን

⭐ የTelegram Star መሸጥ የምትፈልጉ 😊 በተመጣጣኝ ዋጋ ልንገዛቹ ብቅ ብለናል መሸጥ የምትፈልጉ አሁኑኑ DM አናግሩኝ👉 @Ortho_29
ካቅም በላይ ዋጋ አጠይቁ  😁

“ከእናንተ እያንዳንዱ ወንድሙን ከልቡ ይቅር ካላለ፥ እንዲሁ ደግሞ የሰማዩ አባቴ ያደርግባችኋል።”
  ማቴዎስ 18፥35

እግዚአብሔርን የሚፈሩ ሰዎች ፈቃዱን ይፈጽማሉ የሚወዱትም ሰዎች ሕጉን ይጠብቃሉ።
      መጽሐፈ ሲራክ 2፥16