ㅤ♰ ማሕተቤ ✟
Открыть в Telegram
“ወደ እግዚአብሔር ቤት እንሂድ ባሉኝ ጊዜ ደስ አለኝ።” — መዝሙር 122፥1 💬 ለማንኛውም ጥያቄና አስተያየት @Ortho_29 🙏 ♡ እንኳን ደኅና መጡ። ♡
БольшеСтрана не указанаКатегория не указана
291
Подписчики
-124 часа
+67 дней
+630 день
Архив постов
291
"ሰዎች ስምህን ቢያጠፉና በሐሰት ቢከሱህ ለመከላከል። ፈጽሞ አትከራከር። እግዚአብሔር ስምህን በሕይወት መጽሐፍ ላይ እስከጻፈው ድረስ፣ ሰዎች በምድር ላይ ስምህን ቢያጠፉት ምን ያሳጣሃል? የአንተ ዝምታ እግዚአብሔር ለአንተ እንዲሟገትልህ መንገዱን ይከፍታል፤ አንተ ለመሟገት ስትነሣ ግን እግዚአብሔር እጁን ያነሣል።"
+ ቅዱስ ይስሐቅ ሶርያዊ +
291
“እኔ ከአንተ ጋር ነኝና አትፍራ፤ እኔ አምላክህ ነኝና አትደንግጥ፤ አበረታሃለሁ፥ እረዳህማለሁ፥ በጽድቄም ቀኝ ደግፌ እይዝሃለሁ።”
— ኢሳይያስ 41፥10
291
"በጭንቀቴ ጊዜ እግዚአብሔርን ጠራሁት፥ ወደ አምላኬም ጮኽሁ፤ ከመቅደሱም ቃሌን ሰማኝ፥ ጩኸቴም በፊቱ ወደ ጆሮው ገባ።"መዝሙረ ዳዊት 17፥6
291
ዓይኔን ወደተራራው አነሳለሁና
ረዳቴ የኔ ሥላሴ ነውና
አባ መጠጊያየ እኔ ባንተ አላፍርም
የማዳንህ ስራ ዛሬም አይዘገይም
ሥላሴ ዘከሃ ሥላሴ ዘዝየ
ሁልግዜ እለዋለሁ አምላኬ
አምላኪየ
291
"
ክርስቲያኖችን የሚጠሉና የሚገድሉ ሰዎችን ልንጸልይላቸውና ልናዝናላቸው ይገባል፤ ምክንያቱም ምን እያደረጉ እንደሆነ አያውቁምና። ጌታችን በሰቀሉት ጊዜ 'የሚያደርጉትን አያውቁምና ይቅር በላቸው' እንዳለ፣ እኛንም የሚገድሉን ሰዎች በእኛ ላይ ሳይሆን በገዛ ነፍሳቸው ላይ የዘላለም ፍርድን እያመጡ መሆኑን የማያውቁ ምስኪኖች ናቸው።"+ አቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ +
291
Repost from Flat Earth መሬት ዝርግ ነች❔
+3
⚠️ አስቸኳይ ማስጠንቀቂያ
ማንም Link ቢልክላቹ አትንኩት Guys Even ቤተሰብ ጓደኛ ማንም ቢልክላቹም
በተለይ የ S*X 😭
ወገን ህዝቤ ሁሉ Accountun እየተበላ ነው ጠንቀቅ በሉ
እንደዛ አይነት Link ከምታቁት ሰው ከተላከላቹ Accountun ተበልቶ ነው
ምናልባት Link ነክታቹ ከሆነ እና ከታተራጠራቹ Setting ውስጥ በመግባት Devices ውስጥ Terminate All other session ማረጋቹን እርግጠኛ ሁኑ
በ ተጨማሪም 2FA on አርጉ
🔖ሁላቹም ይህንን መረጃ ለምታቁት Telegram ተጠቃሚ በሙሉ share በማረግ ታደጓቸው ማርያምን ነገሩ በጣም ከሯል
𝔅𝔦𝔟𝔩𝔦𝔠𝔞𝔩 𝔽𝔼
⧉⃞꯭🗺 t.me/flataz Join✅
291
"የትዳራችሁን ምስጢርና ችግር ከቤታችሁ ቅጥር ውጭ አታውጡ። የቤተሰብም ሆነ የጓደኞች ጣልቃ መግባት ብዙውን ጊዜ ትናንሽ አለመግባባቶችን ያወሳስባቸዋል። የአጋራችሁን ክብር በሰዎች ፊት በመጠበቅ፣ ችግሮቻችሁን በጸሎትና በእንባ በመካከላችሁ ብቻ ፍቱት።"+ አቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ +
291
☦️"እኔ እለምናለሁ አንቺ ጸሎቴን ታሳርጊያለሽ ልጅሽም ኃጢአቴን ያስተሰርያል። የልቤን ግዳጅ ይሰጠኛል። እኔ ቁስለኛ ነኝ አንቺ የመድኃኒት ሙዳይ ነሽ። ልጅሽም ባለ መድሀኒት ነው።" አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ(መፅሀፈ አርጋኖን📖📖)
291
"ማይነጥፍ ደስታችን መድኃንያለም ነው ::የልባችን ደስታ ለነፍሳችን ረሀብ ጥጋባችን የልቦናችን ዘውድ የሰውነታችን ትምክህት እርሱ ክርስቶስ ነው "::
አባ ገብረኪዳን
