ㅤ♰ ማሕተቤ ✟
Ir al canal en Telegram
“ወደ እግዚአብሔር ቤት እንሂድ ባሉኝ ጊዜ ደስ አለኝ።” — መዝሙር 122፥1 💬 ለማንኛውም ጥያቄና አስተያየት @Ortho_29 🙏 ♡ እንኳን ደኅና መጡ። ♡
Mostrar másEl país no está especificadoLa categoría no está especificada
290
Suscriptores
+124 horas
+77 días
+730 días
Número de Publicaciones
Carga de datos en curso...
Reacciones
Comentarios
Estrellas de Telegram
PUBLICACIONES TOP por
Carga de datos en curso...
Análisis de publicación
Mensajes | Ver dinámicas | |||||
"ታማኝ የትዳር አጋር፣ እንደ ውድ ሀብት ነው። ታማኝነት ማለት በሰው ፊት ብቻ ሳይሆን፣ አጋርህ በማይኖርበት ጊዜም እንኳን ክብሩን መጠበቅና ልብህን ለእርሱ ብቻ አሳልፎ መስጠት ነው። ትዳር ያለ ታማኝነት፣ መሠረቱ እንደ ተናደ ቤት ነው።"
አቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ፣ | 82 | 3 | 0 | 4 | Loading... | |
“እርሱ ስለ እናንተ ያስባልና የሚያስጨንቃችሁን ሁሉ በእርሱ ላይ ጣሉት።”
— 1ኛ ጴጥሮስ 5፥7 | 57 | 0 | 0 | 5 | Loading... | |
ምንም እንኳ በለስም ባታፈራ፥ በወይንም ሐረግ ፍሬ ባይገኝ፥ የወይራ ሥራ ቢጐድል፥ እርሾችም ሰብልን ባይሰጡ፥ በጎች ከበረቱ ቢጠፉ፥ ላሞችም በጋጡ ውስጥ ባይገኙ፥
እኔ ግን በእግዚአብሔር ደስ ይለኛል፣ በመድኃኒቴ አምላክ ሐሤት አደርጋለሁ። ትንቢተ ዕንባቆም 3:17-18 | 82 | 1 | 0 | 5 | Loading... | |
ዓይኖችህን በማዕበሉ ላይ ሳይሆን ነፋስን በሚያዝዘው አምላክ ላይ አኑራቸው። እምነት ማለት ፍርሃት አለመኖር አይደለም፤ በፍርሃትህ መካከል የእግዚአብሔር መገኘት፣ ነው እንጂ።"
አቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ፣ | 77 | 0 | 0 | 6 | Loading... | |
ዓይኖችህን በማዕበሉ ላይ ሳይሆን ነፋስን በሚያዝዘው አምላክ ላይ አኑራቸው። እምነት ማለት ፍርሃት አለመኖር አይደለም፤ በፍርሃትህ መካከል የእግዚአብሔር መገኘት፣ ነው እንጂ።"
አቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ፣ | 1 | 0 | 0 | 0 | Loading... | |
አእምሮህ በጸሎት ጊዜ ወደ ተለያዩ ነገሮች የሚበተን ከሆነ አትደንግጥ፤ ይህ የሰው ልጅ ተፈጥሯዊ ድካም ነው። ነገር ግን ልብህ በጸሎት ውስጥ እንዳለች በእምነት አረጋግጥ። ጸሎት በየቀኑ የምንወጣው መውጫው የማይታይ ተራራ ነው፤ መጨረሻው ግን የሰማይ ሰላም ነው።" | 90 | 1 | 0 | 5 | Loading... | |
የስጋ ፆር የሚበረታብን በህሊናችን ድካም ምክንያት ነው።
አባ ባውሚን
✞ @Ortho_28 ✞
✞⌲
ˢʰᵃʳᵉ | 109 | 0 | 0 | 6 | Loading... | |
ጌታ ሆይ መከራ ሲገጥመኝ
"እግዚአብሔር ትቶኛል ብየ ተስፋ እንዳልቆርጥብህ ያገኜኝን መከራ ለበጎ እንደሆነ መረዳት የሚችል ፅኑዕ ልቡናን ስጠኝ
አሜን
✍️ዲ/ን አማኑኤል ገዛኸኝ | 113 | 0 | 0 | 6 | Loading... |

