7 369
Subscribers
+524 hours
+617 days
+35230 days
Posts Archive
7 369
Repost from Haala Ilaalcha Ortodoksii(ኦርቶዶክሳዊ ማዕቀፈ እሳቤ)
ሃይማኖታዊ ጭቆና በኢትዮጵያ
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ላይ ከሚፈጸሙ ስልታዊና መዋቅራዊ ጥቃቶች መካከል አንዱ ልጆችዋን ከቀበሌ ጀምሮ እስከ ፌዴራል ድረስ ከሥራ ገበታ፣ከመንግሥት ሥራ፣ከሀላፊነትና ከፖለቲካዊ ተሳትፎ ማግለል ነው።ይኽ ኦርቶዶክስን ያለ ተጠያቂነት ለማጥፋት ታስቦ የሚደረግ መንግሥታዊ ፕሮጄክት ነው። ሥልጣኑን ሙሉ በሙሉ ከተቆጣጠሩት ኦርቶዶክሱ ቢጮህ ሰሚያ አያገኝም።ልክ አሁን እየሆነብን እንዳለው ዓይነት እልቂት ማለት ነው። አገዛዙ ለማድረግ እየተዘጋጀ ያለውን ምርጫን አስመልክቶ በኦሮሚያ ክልል በየቦታው የሚመረጡ የሕዝብ ተወካዮች እጩዎችን ከየትኛው ቤተ እምነት እንደሆኑ በጥቂቱም ቢሆን ለማጣራት ሞክሬአለሁ።እንደ ናሙና የወሰድሁት 27 የምርጫ ጣቢያዎችን ነው።በእነዚህ የምርጫ ጣቢያዎች ላይ የቀረቡት ምርጫ ጣቢያዎች ላይ 108 እጩዎች አሉ።ከእነዚህ መካከል፦
👉ሙስሊም 91 ሰው በፐርሰንት 84.25%ነው
👉 ፕሮቴስታንት 17ሰው በፐርሰንት ሲሰላ 15.75%
👉ኦርቶዶክስ አንድም ሰው የለም
አስቡት፦
👉 ለአምስት ሺ ዘመናት ይኽችን ያገር ያቆያት ኦርቶዶክሱ ነው
👉ዛሬ ሀገሪቱ የምትጠቀማቸው የቱርስት መስዕቦችን ለሀገር ያበረከተው ኦርቶዶክሱ ነው
👉ከፍተኛው የሕዝብ ቁጥር ያለው ኦርቶዶክስ ነው
👉ክፍተኛ ግብር ከፋይ ኦርቶዶክስ ነው
👉ሀገር ተደፈረች ሲባል ሕይወቱን የሚገብረው ኦርቶዶክሱ ነው
👉ለሀገራዊ ልማት ሲባል ከ ፊት የሚሰለፈው ኦርቶዶክሱ ነው
👉ለሀገራዊ መዋጮ ሲሆን ቀድሞ የሚገኘው ኦርቶዶክሱ ነው
✍ የሚገደለውም ፣ የሚሰደደውም ፣እሬሳው በእሳት የሚቃጠለውም፣ከሀገራዊ ተሳትፎ የሚገለለውም፣ሀገር እያለው ሀገር አልባ የሆነውም ኦርቶዶክሱ ነው።በቃን።ከዚህ በላይ ጭቆናን የምንሸከምበት ጀርባ ለንም።ሌላው በሃይማኖት ተደራጅቶ ሥልጣን ይዞ ሲያጸዳን ዝም ጭጭ ብሎ መገዛት ባርነት ነው።ባርነትን መታገስ ደግሞ ከሃይማኖታችንም ከአባቶቻችንም አልተማርንም።በአራቱም አቅጣጫ ያለህ ኦርቶዶክሳዊ ፦
👉ከፍርሃት ቆፈን ተላቀቅ
👉ከማንም ምንም አትጠብቅ
👉 ራስህን ለማዳን ተሰባሰብ
👉 ነገሮችን እንደ አመጣጣቸው ለመመከት ተዘጋጅ።
👉ሃይማኖትና ፖለቲካይለያያል፣ስንሞት እንበዛለን፣እልል በሉ ህንጻ ሠራንላችሁ ወዘተ., እያሉ ከሚያደነዝዙ የዓዉደምህረት ላይ ነጌዶዎችን አትስማ
https://t.me/rete14
7 369
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
"አዳማ ያለችው አርሲ ውስጥ ነው።አንዳንድ ሰው ሸዋ ውስጥ ያለ ሊመስለው ይችላል አርሲነት ዱካምን ቢሾፍቱን አልፎ እስከላይ ድረስ የሚሰፋ ነው........" ~ የአርሲ ሙስሊሞች
ሰዎቹ የክርስቲያን ማኅበረሰብ የሚበዛባቸው አከባቢዎችን "ኬኛ/የእኛ ነው"በማለት መውረር ይፈልጋሉ።የሚወሩት ደግሞ እዚያ ያለውን ማኅበረሰብ አጥፍተው ነው።ኦርቶዶክሳዊውን ማኅበረሰብ ማለት ነው።ድንበራችን ዱከምን ቢሾፍቱን አልፎ ነው ሲል ሞጆንም አካቶ እስከ አማራ ክልል ድንበር ድረስ ይዘልቃል ማለት ነው።ይኽ ኦሮሚያን የማስለም ፕሮጄክት አካል ነው።ይኽ ብቻ አይደለም ከጅማ ወሀቢያ ኢንፌዝተሮች ጋር ተባብረው በአዲስ አበባ ዙሪያ ያለውን የቱለማ ኦሮሞ ኦርቶዶክሶችን መሬት በኢንቬስትመንት ስም በመውረር ላይ ናቸው።በሸዋ ያለኸው ኦርቶዶክሳዊ ማኅበረሰብ እንደ አርሲ እንዳትጨፈጨፍ ቀድመህ ራስህን ጠብቅ።
7 369
እናተ ከምትሉት በላይ ነው በአርሲ ዞን በመርቲ ወረዳ አቦምሳ እየተካሔደ ያለው ዙሪያውን 5 አድባራት ተዘግተዋል ጭራሽ ጎረባ ቅዱስተ ስላሴ 3 አመት ሞላው ቤተክርስቲያኑ ከተከፈተ ማንም ሰው መጠጋት አይችልም
7 369
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
+1
የአርበኝነት ምንጩ (መሠረቱ)ኦርቶዶክሳዊነት ነው።ወደ ትናንቱ ልዕልናችን እንመለስ።
7 369
Repost from እፎይ እና ጰላድዮስ እውነት አላቸው
አርሲ ላይ ቆዳቸው እየተገፈፉ ወንድሞቼ እየሞቱብኝ እዚኽ ዓለም ጊዜና ቦታ ተሰጥቶት ነጩና ጥቁር እየበላ ልሙት የሚል ካለ እንጦሮጦስ ቅርበ ነች።
እንደውኮ በጣም ነው የሚገርመው…ሰው እርሻው እየተዘመተበት ቆዳው እየተገፈፈበት ሰውነቱ እየታጠለበት ቅንጭላቱ እየተቀነጠሰበት ሊኖር በሚጣጣርበት ሰአት አንድ ሰው ለምን ነውር በአደባባይ ጌጡ የኾነ ቀርቶ ጻድቅም ኹኖ ሰደቡት አንቋሸሹት አጠለሹት ገፉት እና ሊሞት ነው ብትሉኝ አይደንቀኝም በድግስ እንሸኝዋለን።
ለቢምቢ መጮኻቹ አይደለም ችግሩ! ለአርሲ ሰማዕታት ግን አፋችኹን አልከፈታችኹም። ለአኹኗ ልጅ በአንድ ቀን ብቻ ከ5 በላይ የ10 ደቂቃ ቪድዮ የሰራችኹ ለአርሲስ? እውነት ተቆርቁራችኹ ነው?
ወንድሜ እኛ ብዙ ስቃይን አይተናል ዝም ብለኽ መጥተኽ ልትሞት ነው እንጦሮጦስ ልትገባ ነው እንዳትለን ከፈለገች ገሀነም ትውረድ ኤጭ። ልባችን በብዙ ነገር ደንድኗል እንዲኽ አይነቱ ነገር ብዙም ትኩረታችን አይስበውም። ሰው በስንት ስቃይ ኹኖ ለመኖር ይጥራል ጭራሽ እናንተ እንደውኮ! ምድረ በርገራም ትውልድ። በቃ ለሚጮኸው ትታችኹ አጀንዳ የማይሰለቻችኹ ቦንቦ ትሙት አትሙት እሸቱ ተሳሳተ አልተሳሳተ እያላችኹ መጨቃጨቅ። እሸቱና ቦንቦ ከፈለጉ ይኑሩ ከፈለጉ ይሙቱ ምርጫ አላቸው። በግፍ እየተገደለባችኹ ያለው ወንድም እኽታችኹ አያሳዝናችኹም? እኼኜ እናንተ ሰውነታቹ በቁሙ ሊቃጠል ቀርቶ ቢምቢም ስትነክሳችኹ ወደ ሐምሳ ሕክምና የምትዞሩ ልፍስፍስ ናችኹ።
ዘገምተኛ ሕዝብ ናችኹ ሁላችኹም።
