7 366
Subscribers
-224 hours
+1857 days
+33230 days
Posts Archive
7 364
የሸዋ ኦሮሞ ኦርቶዶክሳውያን ወጣቶች በአርሲ ያወጡት የአቋም መግለጫ በውስጥ ያየዘው ጭብጥ አሳብ
በኦሮሚያ ክልል በአርሲ ዞን የሚገኙ የሸዋ ኦሮሞ ኦርቶዶክሳውያን ወጣቶች ያወጡት እጅግ አንገብጋቢ፣ ጥልቅ ሕመም እና ከባድ የፖለቲካ-ሃይማኖት ቀውስ የሚታይበት የአቋም መግለጫ ነው። መግለጫው በይዘቱ ማኅበራዊ ሃይማኖታዊ እና ስነ-ልሳናዊ ይዘቶችን አጣምሮ የያዘ ሲሆን፣ አወቃቀሩንና መልእክቱን በአምስት ዋና ዋና ምሰሶዎች ከፍሎ በጥልቀት መተንተን ይቻላል፦
፩. የጥቃቱ ባህርይ ትንተና (The Nature of the Violence)
ወጣቶቹ በቤተ ክርስቲያኒቱና በምእመናኑ ላይ የሚደርሰውን ጥቃት "እንደ ድንገት የተከሰተ" ወይም በሰዎች መካከል በሚፈጠር ግጭት የመጣ አድርገው አይወስዱትም። ይልቁንም ጥቃቱን በሦስት ደረጃዎች ይገልጹታል፦
ሥርዓታዊና መዋቅራዊ (Systemic & Structural)፦ ጥቃቱ የግለሰቦች ሳይሆን ከመንግሥት መዋቅርና ከርዕዮተ-ዓለም (ideology) የተቀዳ መሆኑን ይገልጻሉ።
ፖለቲካዊና ሃይማኖታዊ ግብ፦ ሂደቱ በረጅም ጊዜ እቅድ የሚመራ፣ ግልጽ የሆነ የፖለቲካ ስልጣንና የሃይማኖት የበላይነትን የመቀማት ግብ እንዳለው ያሳያሉ።
የሕዝብ ስብጥር ለውጥ (Demographic Engineering)፦ "ከኦርቶዶክስ የጸዳች አዲስ ሀገር" የመፍጠር ስትራቴጂ እንዳለ በመግለጽ፣ ነባሩን ማኅበረሰብ በማፈናቀል አዳዲስ የሕዝብ ስብጥሮችን የመተካት ሂደት (Demographic change) እየተካሄደ መሆኑን ይናገራሉ።
፪. በአርሲ ዞን የሚታየው ልዩ ሁኔታ (The Specific Genuineness of Arsi Zone)
መግለጫው ምንም እንኳ ጥቃቱ በአራቱም አቅጣጫ ያለ ቢሆንም፣ በአርሲ ዞን የሚፈጸመው ግን እጅግ የከፋና "ሁለንተናዊ የዘር ማጥፋት" (Genocide) መልክ እንዳለው ያትታል፦
ዘር-ማንዘርን ማጥፋት (Total Eradication)፦ ጥቃቱ ግለሰቦችን ብቻ ሳይሆን መላውን ቤተሰብ ለምልክት እንኳ እንዳይተርፍ የማድረግ ዓላማ እንዳለው ይገልጻል።
ኢኮኖሚያዊ ማድቀቅ (Economic Destitution)፦ ሀብት መዝረፍ፣ ቤቶችን በእሳት ማጋየትና ተፈናቃዮች እርዳታ እንዳያገኙ ማድረግ ምእመናኑ በኢኮኖሚ ደቀው ሙሉ በሙሉ አቅም እንዲያጡ ለማድረግ የተሰላ ስልት ነው ይላሉ።
፫. የመንግሥት መዋቅርና "የትርክት ፖለቲካ" ሚና
ይህ ክፍል የመግለጫው እጅግ ጠንካራ ትንተና ያለው ነው፦
የትርክት ፍሬ (The Power of Narrative)፦ "ኦርቶዶክስ የአማራ ሃይማኖት ነው፣ የነፍጠኛ ታቦት መጥፋት አለበት" የሚሉትን ትርክቶች እንደ ዋና የበሽታው ምንጭ ያስቀምጧቸዋል። እነዚህ ጥላቻ-ወለድ ትርክቶች ወደ ተግባር ተተርጉመው ወደ ሰቅጣጭ የጭካኔ ተግባራት (አንገት መቁረጥ፣ አስከሬን ማቃጠል) መሸጋገራቸውን ያሳያሉ።
የመዋቅር ተሳታፊነት፦ ወጣቶቹ ጥቃቱን የሚፈጽሙት የጫካ ታጣቂዎች ብቻ ሳይሆኑ፣ የፌዴራልና የክልሉ የመንግሥት ኮሚኒኬሽን ቢሮዎች፣ የሰላም ሚኒስቴርና የሰብአዊ መብት ኮሚሽን ጭምር የሽፋንና የማስተባበያ ሥራ በመሥራት በጥቃቱ ተሳታፊ ሆነዋል ብለው ይከሳሉ።
የተገላቢጦሽ ፍርደኝነት፦ "ጅራፍ ራሷ ገርፋ ራሷ ትጮኻለች" በሚለው ብሂል፣ መንግሥት ተበዳዮችን ከመጠበቅ ይልቅ ድምፅ የሆኑትን ካህናትና መምህራንን ማሰሩና ተፈናቃዮችን "መረጃ አውጪ" ብሎ ማስፈራራቱ ሥርዓቱ ሕዝባዊ ሳይሆን ሃይማኖታዊ ወገንተኝነት እንዳለው ማሳያ ነው ይላሉ።
፬. ለአራቱ ክፍሎች የቀረቡ ስልታዊ ጥሪዎች (The Four-Pronged Calls)
መግለጫው ድምፁን ለተለያዩ ማኅበረሰብ ክፍሎች በተለያየ የቋንቋና የይዘት ለዛ ያስተላልፋል፦
1. ለኦሮሞ ኦርቶዶክሳውያን፦ እዚህ ጋር ወጣቶቹ ትልቅ ስነ-ልቦናዊ ስራ ይሰራሉ። የኦሮሞ ኦርቶዶክስ አማኝ መሆን "አማራ" በሚል ታርጋ ለጥቃት እንደሚያጋልጥ በመግለጽ፣ "ኦሮሞ አንድ ነው" በሚል የፖለቲካ ማደንዘዣ ሳይታለሉ አባቶቻቸው በደማቸው ያቆዩትን እምነት እንዲጠብቁና ከሌሎች ኦርቶዶክሳውያን ጋር በኅብረት እንዲቆሙ ይጠይቃሉ።
2. ለመላው ኦርቶዶክሳዊ ማኅበረሰብ (የጋራ ስጋት ማሳሰቢያ)፦ አሁን በአርሲ እየሆነ ያለው ነገር ነገ የሁሉንም ኦርቶዶክሳዊ ደጅ ማንኳኳቱ የማይቀር በመሆኑ፣ ጉዳዩን እንደ ሩቅ መከራ ሳይመለከቱ ራሳቸውን ለመታደግ እንዲነሱ ያስጠነቅቃሉ።
3. ለአባቶች ፦ ወጣቶቹ ለአባቶች (ጳጳሳትና መምህራን) ያላቸውን ከፍተኛ ቅሬታና "አፈርንባችሁ" የሚል ቃል ተጠቅመዋል። አባቶች የሚሰጡት መግለጫ ከገዳዮች የማይተናነስ ሕመም እንደፈጠረባቸውና ቤተ ክርስቲያኒቱ ምእመናኑን ለገንዘብና ለማዋጮ ብቻ እንደምትፈልግ ተሰምቶናል ይላሉ። ከማስመሰል ወጥተው ካልቆሙ "እንደ አባት አንቆጥራችሁም" የሚል የመጨረሻ ቁርጥ ባለ ቃል ያስቀምጣሉ።
4. ለነባር ሙስሊም ወገኖች (የማኅበራዊ ውል ስጋት)፦ ወጣቶቹ ጥቃቱን የሚፈጽሙት "ኢስላማዊት ኦሮሚያን እንመሰርታለን" የሚሉ ታጣቂዎች መሆናቸውን በግልጽ በመጥቀስ፣ ነባሩ የሙስሊም ማኅበረሰብ ይህንን ድርጊት በተግባር ካላወገዘ እንደ ተባባሪ እንደሚቆጠርና ለዘመናት የኖረው ማኅበራዊ ገመድ (Social Fabric) ሙሉ በሙሉ እንደሚበጠስ ያሳስባሉ።
፭. ማጠቃለያ
ይህ የአቋም መግለጫ ተራ ማኅበራዊ ማስታወሻ ሳይሆን፣ በአካባቢው ያለውን እጅግ የከረረ የሃይማኖት ውጥረት የሚያሳይ ታሪካዊ መግለጫ ነው። ወጣቶቹ ከመንግሥት መዋቅር ና ከአባቶች ተስፋ መቁረጣቸውንና ብቸኛው መፍትሔ "ኦርቶዶክሳዊ ኅብረትን ማጠናከርና ራስን ለመታደግ መዘጋጀት" ብቻ እንደሆነ ያምናሉ። ሰነዱ በኢትዮጵያ ውስጥ ስላለው ሃይማኖት-ተኮር ጥቃትና የብሔር ፖለቲካ ያመጣውን ማኅበራዊ ቀውስ በጥልቀት የሚተርክ ፍፁም ትኩረት የሚሻ አሳሳቢ መግለጫ ነው።
7 364
📝የመነኩሴው ድፍረት በአደባባይ
👉አብዛኞቹ የሚመነኩስት ለገንዘብ ነው ፣ ብዙዎቹ እጅግ ከልክ ባለፈ ባለጸጋ ናቸው ፣ የሀብታቸው ጥግ ብዙ መነኩሴ የሚለውን ገጸ ባህሪ በመንፈሳዊውም ሆነ በትውፊት ሲወርድ ሲወራረድ የመጣውን ማንነት ደብዛው እንዲጠፋ አድርጎታል ፣
👉በተለይ ደግሞ እውነትን ሸፍነው ለሀሰት ሲቆሙ ሌላውን ለመወንጀል የሚናገሩት ጭቅላታቸው ላይ እንደ ሙጫ የተጣበቀውን ገንዘብ በማውሳት ፣እንዲህ የሚያደርጉት ለገንዘብ ብለው ነው በማለት ይተቻሉ ፣ አንዱ እዚህ ላይ ወጥተው የሚለፈልፉትን ማየት ይቻላል ።
👉ዛሬ ጎልቶ የሚታየው የቤተክርስቲያን ችግር ( ፈተናው ) በሀገር ቤትም ይሁን በውጭ ሀገር ባሉ አብያተክርስቲያናት ላይ ዋንኛው የመነኮሳት ችግር ነው ፣ አሁን አሁን መነኩሴ የሚለው ማንነት በብዙ መልኩ ገጸ ባህሪው ተለውጣል ፦
👉 ይህ ሲባል መነኮሳት ያሉም ወይም ሁሉንም እንደ ጅምላ ለማለት አይደለም በሀገር ቤትም ይሁን በውጭ ሀገር በሙሉ ልብ "ቆሞስ አባ እገሌ" ተብለው የሚጠሩ መንፈሳውያን አሉ ፣ አባዛኞቹ ግን ነውራቸው ጌጣቸው የሆኑ ናቸው ፡፦
👉እዚህ ላይ በዚህ መልእክ ወጥተው የሚናገሩ ፣ በለበሱት ልብስ የሚነግዱ የደም ነጋዴ ናቸው ፣ እኚህ ሆዳቸው አምላካቸው ፣ ነውራቸው ጌጣቸው የሆኑ አባት መስቀል ጨብጠው አደባባይ ወጥተው በንፁህ ደም የሚሳለቁ ነውራኛ መነኩሴ ናቸው ፣ እንዲህ ያሉት ነውረኞች የቤተክርስቲያን ዕዳ ፣ እና ሸክም ናቸው ። እንዲህ አይነቱን በፍጹም ዝም አንልም ...?
📍ኢትዮ ቤተሰብ ሚዲያ
7 364
የኦፌኮ መግለጫ መግቢያው ላይ በሐይማኖትና ብሔር ላይ ያነጣጠረ ብሎ መልሶ ሐይማኖት ሳይለይ ይለናል።ቢያንስ በማስተዋል ካዱ
Denial is the final, continuing stage of the genocidal process.
7 364
Repost from Haala Ilaalcha Ortodoksii(ኦርቶዶክሳዊ ማዕቀፈ እሳቤ)
ኦርቶዶክስን ለማጥፋት ብልጽግና፣ ኦነግ፣ኦነግ ሸኔም ኦፌኮ እና ወሃቢያ (የኦሮሞ ኢስላማዊ ኀይሎች)በአንድነት ይስማማሉ። ኦፌኮ (OFC) ልክ እንደ ብልጽግና እውነቱን በመደበቅ 'የአርሲ አሰኮ ግድያ ሃይማኖትና ብሔር ሳይለይ የተፈጸመ ነው፤ አብያተ ክርስቲያናትና መስጊዶችም ወድመዋል' በማለት መግለጫ አውጥቷል። እኔ የምለው በአርሲ አሳኮ ውስጥ መስጊድ ተቃጥሏል ካሉ፣ ለመሆኑ የመስጊዱ ስም ማን እንደሚባል ለምን አልነገሩንም?
የኦርቶዶክስ ሕዝብ
ነቅቶባችኋል፣ ማታለል አትችሉም። ሁላችሁም እንደምትጠሉን ይህንን በደንብ ጠንቅቀን እናውቃለን።"
7 364
Repost from Haala Ilaalcha Ortodoksii(ኦርቶዶክሳዊ ማዕቀፈ እሳቤ)
ኦርቶዶክስን ለማጥፋት ብልጽግና፣ ኦነግ፣ኦነግ ሸኔም ኤፌኮ እና ወሃቢያ (የኦሮሞ ኢስላማዊ ኀይሎች)በአንድነት ይስማማሉ። ኦፌኮ (OFC) ልክ እንደ ብልጽግና እውነቱን በመደበቅ 'የአርሲ አሰኮ ግድያ ሃይማኖትና ብሔር ሳይለይ የተፈጸመ ነው፤ አብያተ ክርስቲያናትና መስጊዶችም ወድመዋል' በማለት መግለጫ አውጥቷል። እኔ የምለው በአርሲ አሳኮ ውስጥ መስጊድ ተቃጥሏል ካሉ፣ ለመሆኑ የመስጊዱ ስም ማን እንደሚባል ለምን አልነገሩንም?
የኦርቶዶክስ ሕዝብ
ነቅቶባችኋል፣ ማታለል አትችሉም። ሁላችሁም እንደምትጠሉን ይህንን በደንብ ጠንቅቀን እናውቃለን።"
7 364
Repost from Haala Ilaalcha Ortodoksii(ኦርቶዶክሳዊ ማዕቀፈ እሳቤ)
Ortodoksummaa Balleessuuf Biltsiginaan,ABO-WBO, KFO fiWahaabiyyaan waliin hiriiru.OFC Akkuma Biltsiginnaa dhugaa jiru Dhoksuun Ajjeechaan Arsii Asakoo Amantaa fi sanyii Osoo Addaan hin Qoodin Kan raawwatameedha manneen kiristaanaa fi masgiidonni gubatanii jiru "jechuun ibsa baaseer.Ani Kan Jedhu Masgiidni Arsii Asakoo Keessatti Isatti Qubatee Jira Erga Jedhanii Maqaan Masgiidichaa Hoo Eenyu akkaJedhamu Maaliif Nutti hin himne?
Ummanni ortodoksii isinitti dammaqeera gowwoomsuu hin danda'amu.hundi keesaniiyyu nu jibbitu kana sirritti beekna.
7 364
+4
በ"አዲሲቷ ኢትዮጵያ"ኦርቶዶክስ ስትሆንና ሙስሊም ስትሆን ልዩነቱ ይኽን ይመስላል።ልብ በሉ፦
👉በአሰኮ ወረዳ በአንድ ቀን ብቻ ከ2800 በላይ ኦርቶዶክሳውያን ተሰደዋል
👉 በመርቲ ከ2200 በላይ ተሰደው በአቦምሳ ከተማ ተጠልለው አሉ
👉በሽርካ ወረዳ ከሦስት ቀበሌዎች ብቻ ወደ 3000 ኦርቶዶክሳውያን ተሰደዋል እንደ ወረዳው ከ10ሺ በላይ
👉በሮቤ ዲደዓ ወረዳ ከ3ሺ በላይ ተሰደዋል
👉 በጉና፣በጀጁ፣በሆንቆሎ ዋቤ ና በሌሎች ወረዳዎች ኦርቶዶክሱ ከገጠር ነቅሎ ረጥቶ ከተማ ተሸሽጓል
ይኽ ሁሉ ሲሆን ግን የዞኑ አስተዳዳሪ ኢብራሂም ከድርና ካቢኔዎቻቸው አንድም ቦታ ሄደው አልገቦኙም እርዳታም አላደረጉም። ለሚስሊም ሲሆን ግን ይኸው በምታዩት መልክ ቁጥሩ ቀላል በማይባል ተሳቢ እርዳታ አስገብተውላቸዋል። እነዚህ ሙስሊሞች የተሰደዱት በወሀቢያዎ ታጣቂዎችና በ በቀበሌ ካቢኔዎች መካከል በተፈጠረ አለመግባባት ምክንያት የተሰደዱ ናቸው።ቀበሌው በሙሉ ሙስሊም ነው። ለዚህም ነው ተሯሯጠው እርዳታ ያቀረቡላቸው።በዚያውም አርሲ ላይ ሙስሊሙም እየተሰደደ ነው የሚል ፕሮፓጋንዳ ለመሥራት ነው።
7 364
Dhugaa Hadhaa’aa
Nuti Ortodoksoonni, haala amma keessa jirru kanaan yoo itti fufne, waggoota kudhan booda:
👉 Akka Kiristaanota Gibtsii lakkoofsaan muraasa taana
👉 Akka Kiristaanota Sooriyaa, Yaman, Iraaq, Iraan fi Armeeniyaa ni humna dhabna
👉 Akka uummata Kurdiitti biyya maleeyyii taana
👉 Akka Kiristaanota Kaaba Afrikaa fi Tarkii taana ni dhumna(ni badna)
👉 Walumaagalatti, akka Kiristaanota Giddu-galeessa Bahaa Eshiyaa uummata handhuura Kiristanummaa turanii ni badna
Uummatni baay’ee ta'ee hin gurmaayin, humnoota muraasa fi gurmaa’aniin ni bada. Yihuudoonni miiliyoona 6 kan dhuman Jarmanoota muraasa gurmaa’aniini.
Akka hin badne yoo barbaadne, akka abbootii keenya durii Waaqayyoon dura buufannee gootummaa goonfachuu qabna. Booyichaan, fi diina kadhachuun bilisummaan hin argamu. Hadhaawuu fi murteessuu barbaachisa.
7 364
መራር እውነት
ኦርቶዶክሳውያን ሆይ አሁን ባለንበት ሁኔታ ከቀጠልን ከአሥር ዓመታት በኋላ፦
👉 እንደ ግብጽ ክርስቲያኖች አናሳዎች እንሆናለን
👉 እንደ ሶሪያ፣የመን፣ኢራቅ፣ኢራን፣አርመን ክርስቲያኖች እንመናመናለን
👉እንደ ኩርድ ሕዝቦች ሀገር አልባ እንሆናለን
👉እንደ ሰሜን አፍሪካ፣እንደ ቱርክ ክርስቲያኖች እንሆናለን
👉በአጠቃላይ የክርስትናው ማዕከል የነበረው እንደ መካከለኛው ምሥራቅ ክርስቲያኖች እንጠፋለን
ያልተደራጀ ብዙ ሕዝብ በተደራጁ ጥቂት ኀይሎች ይጠፋል።6ሚሊየን አይሁዶች የጠፉት በተደራጁ ጥቂት ጀርመኖች ነው።
7 364
<< አትገደል ተጋደል
አትሰደድ ተከላከል>>
Hin Ajjeefamin Qabsuuri
Hin Ari'atanin Ofirraa Qoladhu
7 364
የኦርቶዶክሳውያን እሬሳ እንደ ስንዴ የሚመረትባት" አዲሲቷ ኢትዮጵያ"።የጊዜ ጉዳይ ነው እንዲህ በጅማላ እየታረድልንና እየተሳደድን አንቀጥልም በልቀል የነደደ ትውልዱ ተነስቷል።
7 364
Yaadawwan kanneen akkamitti hubattu?
1: Amma kan dhumaa fi qalamaa jirru ta'uun dirqamaa waan ta'eefi.
2: Amma kan ajjeefamaa jirru bara kuma saddeettaffaa waan ta'eefi.
3: Amma kan ajjeefamaa jirru nuyi warri Ortodoksii du'aaf waan uumamneefi.
4: Amma kan ajjeefamaa jirru abbootin gammoojjii waan dubbataniifi.
5: Rakkoo fi Qormaata nurra Gahuuf kadhannaan qofti gahaadha.
6: Kiristoos "callisaatii du'aa, fannifamaa" jedhee Waan nu barsiiseef
7 364
እነዚህን አሳቦች እንዴት ትረዳላችሁ?
👉 አሁን እየተደልንና እየታረድን ያለነው ይሆን ዘንድ ግድ ስለሆነ ነው
👉አሁን እየተገደልን ያለነው ስምንተኛው ሺ ስለሆነ ነው
👉አሁን እየተገደልን ያለነው እኛ ኦርቶዶክሳውያን ለሞት ስለተፈጠርን ነው
👉አሁን እየተገደልን ያለነው የበረሃ አባቶች ስለተናገሩ ነው
👉 ለመከራችን ጸሎት በቂ ነው
👉
