en
Feedback
Eotc Task Force

Eotc Task Force

Open in Telegram

ወቅታዊ ጉዳይ

Show more
7 366
Subscribers
-224 hours
+1857 days
+33230 days
Posts Archive
#መረጃ አርሲ 1) ካህናቱ እኛ ከነገርናችሁ ውጭ አንዳች ነገር እንደትናገሩ ተባሉ።በአርሲ ኦርቶዶክሳውያን ላይ እየተፈጸመ ያለው የዘር ማጥፋት ኦርቶዶክሳውያንን ማስቆጣቱንና ዓለቀፍ አጀንዳ እየሆነ መ
+2
#መረጃ  አርሲ 1) ካህናቱ እኛ ከነገርናችሁ ውጭ አንዳች ነገር እንደትናገሩ ተባሉ።በአርሲ ኦርቶዶክሳውያን ላይ እየተፈጸመ ያለው የዘር ማጥፋት  ኦርቶዶክሳውያንን ማስቆጣቱንና ዓለቀፍ አጀንዳ እየሆነ መምጣቱን ተከትሎ የክልሉ ባለሥልጣናት ፍጅቱን ለመሸፋፈን  እንቅልፍ አጥተው እየሠሩ ይገኛሉ።ትናንት ሰኔ 16/2018ዓ .ም የአርሲ ዞን አስተዳዳሪ አቶ ኢብራሂም ከድር የሁሉንም ወረዳ ቤተ ክህነት ሀላፊዎችን ጠርተው በአሰላከተማ ሰብስቦአቸው ነበር።ትናንት በአሰላ የሰበሰቡአቸው ዛሬ በአዳማ ከተማ እየተደረገ ባለው ስብሰቢ ላይ ምን መናገር እንዳለባቸውና እንደሌለባቸው ለማስጠንቀቅ ነው።በዚህ ምክንያት ካህናቱ  የኦርቶዶክሳውያንን እልቂት በተመለከተ "እኛ ከነገርናችሁ ውጭ አንዳች ነገር እንዳትናገሩ" የሚል ማስጠንቀቂያ ተነግሮአቸዋል። በዝርዝር እመለስበታለሁ። 2) ሌለኛው መረጃ ደግሞ ኦርቶዶክስን ከአርሲ ለማጽዳት ከዚህ የተሻለ ጊዜ ስለማይገኝ ፍጅቱ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት እንዲሁም ኦርቶዶክሳዎያን የሆኑ የጥጸጥታ አካላት እንዲመቱ ለኦሮሚያ የጸጥታ አካላትና ለኢስላማዊ ታጣቂዎች ምሽን ተሰጥቶአቸዋል። ወዳጄ ብቸኛው መዳኛችን እንደ ኮሶ መምረር በኅብረት ሁኖ መታገል ነው። https://t.me/Eyo21e

ቁማርንማ እስልምና ይጫወታት በ አርሲ ኦርቶዶክሳውያንን አርደውና አሳደው ሲነቃባቸው አጀንዳ ለማስቀየር ሕዝቡን አስተኝተው የተጎዱ አስመስለው በካሜራ ቀርጸው በሐሰት ዋይ ዋይ ይላሉ።ይኽን የሚያደርጉት ከፌዴራል እስከ ወረዳው ድረስ ያሉት፣ከOMN(Oromo Muslim Network) እስከ OBN ፣ከኢብራሂም ከድር እስከ ጀዋር ሙሐመድ ተስምምተው ነው ይኽን ድራማ የሚያሰራጩት።

"ኦሮሚኛ ተናጋሪ ነፍጠኛ፣ጎበና፣የኦሮሞነትን መስፈርት አያሟላም" ተብሎ በገዛ ቀዬው ዘሩ እንዲጠፋ የተፈረደበት የሸዋ ኦሮሞ ኦርቶዶክስ መፍትሔው ተደራጅቶ ራስን መከላከል ብቻ ነው

ዮኒ ተለቋል እግዚአብሔር ይመስገን
ዮኒ ተለቋል እግዚአብሔር ይመስገን

"አዲሲቷ ኢትዮጵያ"ስንል ምን ማለታችን ነው? መገለጫዎችዋስ ምን ምን ናቸው?

photo content

መርቲ አቦምሳ 1)ባለፈው ኢኦቲሲ ቲቪ   በመርቲ ወረዳ አቦምሳ ከተማ "የሃገር ሽማግሎችና አባገዳዎች በአከባቢው ባህል መሠረት ለ ጳጳሳቱ የበሬ ስጦታ ተበረከተላቸው" የሚለው የውሸት ዜና መሆኑንና ስጦታውን የቃረበው የወረዳው አስተዳዳሪ አቶ ከሊል ገና መሆኑን መሆኑን ማጋለጣችን ይታወሳል። ወቅቱ ጾም በመሆኑ እንዲሁም" ጠላት ከፊታችሁ አለ ተመለሱ"በመባላቸው ጳጳሳቱና ሌሎች አብረዋቸው ያሉት ከፍተኛ ድንጋጤ ውስጥ ገብተው ስለነበር በሬውን አቦምሳ ከተማ ላሉት ስደተኞች ሰጥተው መመለሳቸውንም ሁላችንም የሰማነው እውነታ ነው።የወረዳው አስተዳዳሪ አቶ ከሊል  በፍፁም እናንተማ አትወስዱትም በማለት  በሬውን ወስዶታል።ለምን? ተብሎ ሲጠየቅ "ምን ተቸገራችሁና ነው በሬ የምንሰጣችሁ "የሚል ምላሽ ነው ለኦርዶክሳውያን ስደተኞቹ የሰጣቸው። 2)ለአሰኮ ተብሎ የመጣው እርዳታ ጳጳሳቱ ከመንገድ በመመለሳቸው ለአቦምሳ ከተማ በመሰጠቱ የወረዳው ባለሥልጣናትን አስቆጥቶአቸዋል።"እኛ እኛ ሳንፈቅድላችሁ ለምን እርዳታ ተቀበላችሁ"እያሉ የወረዳው ቤተ ክህነት ሀላፊውን እርዳታ የተሰጠበት የአቦምሳ መድኅንዓለም ቤተ ክርስቲያን አስተዳዳሪና ሌሎች አገልጋዮች በተደጋጋሚ ዛቻና ማስፈራሪያ ደርሶባቸው  ወረዳውን ለቀው ወጥተዋል። 3)  በወረዳው ኦርቶዶክሳውያን ላይ በሚፈጸመው ፍጅት ኢትዮ ቴሌኮምና  ባንኮች የ ለኢስላማዊ ታጣቂው ቡድን የኦርቶዶክሳውያንን መረጃ እያወጣ እንደሚሰጥ ተደርሶበታል።ምሳሌ፦  አዲስ ሲም ካርድ  ያወጡ ነገር  ግን ማውጣታቸውን ለማንም ሳይነጋሩ የሚጠቀሙ ኦርቶዶክሳውያን ላይ ከኢስላማዊ ታጣቂዎቹ ተደውሎባቸው ብር አምጡ እያሉአቸው ነው።ባንኮቹ ደግሞ በእያንዳንዱ የኦርቶዶክሳውያን አካውንት ላይ ያለውን የብር መጠን አሳልፈው ይሰጣሉ። 4) አክራሪ ታጣቂዎቹ ኦርቶዶክሱን አዘናግተው ጥቃት ለመፈጸም መርቲ ወረዳንና አጎራባች ወረዳዎችን ለቀው ወደ ወለጋ እንደሄዱ አድርገው የሐሰት መረጃዎችን እያሰራጩ ይገኛሉ። በየት አልፈው ነው ወደ ፈለጋ የሚሄዱት?ሕዝባችን በሐሰተኛ ወሬ ሊታለል አይገባም ሁሌም ዝግጁ ሆኖ ራሱን መከላከል አለበት። 5) በወረዳው ቤተሰቦቻቸው የተገደሉባቸው   ጉዳዩን ሚዲያ ላይ እንዳያውሉት ማስጠንቀቂያ ተሰጥቶአቸው ዝም እንዲሉ የተደረጉ ሰዎች አሉ 6) ባሎቻቸው የተገደሉባቸው ሴቶች መሬታቸው በወረዳው ባለሥልጣናት እየተነጠቁ ነው

photo content

መርቲ አቦምሳ 1)ባለፈው ኢኦቲሲ ቲቪ   በመርቲ ወረዳ አቦምሳ ከተማ "የሃገር ሽማግሎችና አባገዳዎች በአከባቢው ባህል መሠረት ለ ጳጳሳቱ የበሬ ስጦታ ተበረከተላቸው" የሚለው የውሸት ዜና መሆኑንና ስጦታውን የቃረበው የወረዳው አስተዳዳሪ አቶ ከሊል ገና መሆኑን መሆኑን ማጋለጣችን ይታወሳል። ወቅቱ ጾም በመሆኑ እንዲሁም" ጠላት ከፊታችሁ አለ ተመለሱ"በመባላቸው ጳጳሳቱና ሌሎች አብረዋቸው ያሉት ከፍተኛ ድንጋጤ ውስጥ ገብተው ስለነበር በሬውን አቦምሳ ከተማ ላሉት ስደተኞች ሰጥተው መመለሳቸውንም ሁላችንም የሰማነው እውነታ ነው።የወረዳው አስተዳዳሪ አቶ ከሊል  በፍፁም እናንተማ አትወስዱትም በማለት  በሬውን ወስዶታል።ለምን? ተብሎ ሲጠየቅ "ምን ተቸገራችሁና ነው በሬ የምንሰጣችሁ "የሚል ምላሽ ነው ለኦርዶክሳውያን ስደተኞቹ የሰጣቸው። 2)ለአሰኮ ተብሎ የመጣው እርዳታ ጳጳሳቱ ከመንገድ በመመለሳቸው ለአቦምሳ ከተማ በመሰጠቱ የወረዳው ባለሥልጣናትን አስቆጥቶአቸዋል።"እኛ እኛ ሳንፈቅድላችሁ ለምን እርዳታ ተቀበላችሁ"እያሉ የወረዳው ቤተ ክህነት ሀላፊውን እርዳታ የተሰጠበት የአቦምሳ መድኅንዓለም ቤተ ክርስቲያን አስተዳዳሪና ሌሎች አገልጋዮች በተደጋጋሚ ዛቻና ማስፈራሪያ ደርሶባቸው  ወረዳውን ለቀው ወጥተዋል። 3)  በወረዳው ኦርቶዶክሳውያን ላይ በሚፈጸመው ፍጅት ኢትዮ ቴሌኮምና  ባንኮች የ ለኢስላማዊ ታጣቂው ቡድን የኦርቶዶክሳውያንን መረጃ እያወጣ እንደሚሰጥ ተደርሶበታል።ምሳሌ፦  አዲስ ሲም ካርድ  ያወጡ ነገር  ግን ማውጣታቸውን ለማንም ሳይነጋሩ የሚጠቀሙ ኦርቶዶክሳውያን ላይ ከኢስላማዊ ታጣቂዎቹ ተደውሎባቸው ብር አምጡ እያሉአቸው ነው።ባንኮቹ ደግሞ በእያንዳንዱ የኦርቶዶክሳውያን አካውንት ላይ ያለውን የብር መጠን አሳልፈው ይሰጣሉ። 4) አክራሪ ታጣቂዎቹ ኦርቶዶክሱን አዘናግተው ጥቃት ለመፈጸም መርቲ ወረዳንና አጎራባች ወረዳዎችን ለቀው ወደ ወለጋ እንደሄዱ አድርገው የሐሰት መረጃዎችን እያሰራጩ ይገኛሉ። በየት አልፈው ነው ወደ ፈለጋ የሚሄዱት?ሕዝባችን በሐሰተኛ ወሬ ሊታለል አይገባም ሁሌም ዝግጁ ሆኖ ራሱን መከላከል አለበት። 5) በወረዳው ቤተሰቦቻቸው የተገደሉባቸው   ጉዳዩን ሚዲያ ላይ እንዳያውሉት ማስጠንቀቂያ ተሰጥቶአቸው ዝም እንዲሉ የተደረጉ ሰዎች አሉ 6) ባሎቻቸው የተገደሉባቸው ሴቶች መሬታቸው በወረዳው ባለሥልጣናት እየተነጠቁ ነው https://t.me/Eyo21e

<< አትገደል ተጋደል     አትሰደድ ተከላከል>> <>
<< አትገደል ተጋደል     አትሰደድ ተከላከል>> <<Hin Ajjeefamin Qabsuuri Hin Ari'atamin Ofirraa Qoli>>

እንደዚህ የወረደ ፁፍ እምትልኩልኝ ሰዎች ሱሪያቹን ሰቅላቹ አስፈራሩ ያው መፃፋቹ ግደሌ ስለሚላቹ እናውቃለን ደግሞ ወሬ አታብዙ እኔኮ አልተደበኩም የማን ጎፈሬ ታበጥራላቹ እስካሁን በናተ ወሬ እምፈራ
እንደዚህ የወረደ ፁፍ እምትልኩልኝ ሰዎች ሱሪያቹን ሰቅላቹ አስፈራሩ ያው መፃፋቹ ግደሌ ስለሚላቹ እናውቃለን ደግሞ ወሬ አታብዙ እኔኮ አልተደበኩም የማን ጎፈሬ ታበጥራላቹ እስካሁን በናተ ወሬ እምፈራ ስራዬን እማቆም ከመሰላቹ ሞኞች ናቹ አሁን በቃ ነቅተናል በሀገራችን በሃይማኖታችን መኖር ከከለከላቹን እንታገላቿለን እስክናሸንፋቹ ። አታላዝኑብኝ።

Repost from Eotc Task Force
በድሮ ዘመን በአንድ ጫካ ውስጥ የሚኖሩ መልካቸው ነጭ ፣ ጥቁር እና ግንባረ ቦቃ የሆኑ ሶስት በሬዎች ነበሩ። ሲኖሩ ሲኖሩ የትኛውም አውሬ ሲመጣ ክብ በመሥራት እየተዋጉ አላስጠጋ ይሉት ነበር። ከዕለታት አንድ ቀን አያ ነብር ሊበላቸው መላ ፈለገ። ከዛም አንድነታቸውን የሚንድ ሐሳብ ስላገኘ ቀረበና ጥቁሩን እና ግንባረ ቦቃውን በሬ “ይሄ ነጭ በሬ ያስጨርሳችኋል ፤ እሱ ባይኖር በጨለማ አትታዩም።” አላቸው። ይህን ክፉ ምክር የሰሙ ሁለቱ በሬዎች ተባብረው ነጩን በሬ አባረሩት። ነብሩም ነጩን በሬ ብቻውን አግኝቶ በላው። በሌላ ጊዜም ተመለሰና ለጥቁሩ በሬ “ግንባረ ቦቃው ካለ አሁንም ለአደጋ የተጋለጥህ ነህ።” አለው፡፡ በዚህም የተነሳ ሁለቱ በሬዎች ተጣልተው ተለያዩ። ነብሩም ግንባረ ቦቃውን በሬ በላው። በሌላ ቀንም አያ ነብሮ ጥቁሩ በሬ ጋር ሄደ..... በሬውም ዛሬ ምን ፈልገህ መጣህ? ልትበላኝ ነው? እኔ አምኜህ አንተ ያቀረብክልኝን ሐሳብ በሙሉ በተግባር ስፈጽም አልነበር? አለው። በዚህ ሰዓት አያ ነብሮ “አንተኮ የተበላከው መጀመሪያ ጓደኞችህን አሳልፈህ የሰጠህ ጊዜ ነው።” ብሎ ጥቁሩንም በሬ ቀረጣጥፎ በላው። በዚህም የነብሩ ዕቅድ ተሳካለት። እዚህ ላይ ልብ ልንለው የሚገባው ነገር ሁሌም ልዩነታችን ውበትና ጥንካሬ የሚኖረው በአንድነታችን ውስጥ ነው። አንድ ስንሆን እንቆማለን ስንከፋፈል ጠላት እየመነጠረ ያጠፋናል። ኦርቶዶክሳውያን የተዋሕዶ ልጆች ሆይ እባካችሁ አንድ እንሁን።

ሽርካ ትናንት  ሽርካ  ወረዳ በሶሌ ዲገሉ ቀበሌ  ጦርነት ሲደረግ መዋሉን መዘገቤ ይታወቃል ።ዛሬ ዝርዝር መረጃዎች ደርሰውኛል።ራሳቸውን ለመከላከል ከተሰባሰቡት ገበሬዎች መካከል አንድ ወጣት፣2 ሚሊሻ እና 4 የመከላከያ ሠራዊት ሲገደሉ 6መከላከያ ደግሞ ጉዳት ደርሶባቸዋል። 5ቱ በሶሌ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ተቀብረዋል፣አንዱ በሴሮ አከባቢ ባለው ቤተ ክርስቲያን የተቀበረ ሲሆን አንደኛው ሚሊሻ ወደ ትውልድ ቦታው ወደ ሳጉሬ ተወስዷል።ይኽ ሁሉ ወታደር የሚያልቀው የወረዳው አስተዳዳሪ በአቶ  ጣሂር አማኖ ሴራ ነው።ለ ጣሂር  ትእዛዝ የሚወርደው ከዞኑ ባለሥልጣናት ከእነ ኢብራሂም ከድር ነው።ለኢስላማዊ ታጣቂው ትጥቅ የሚቀርብለት ከወረዳው የመንግሥት መዋቅር ነው። በየ ቀበሌው  አንዳንድ ብሬን ያስፈልግልና ብር አዋጡ ተብሎ ከገበሬው ሁሉ ብር ተሰብስቦ ብሬኑ ተገዝቶ ነበር ነገር ግን  ለኦርቶዶክሱ አልደረሰም ለእነዚያ ግን በስውር ይሄድላቸዋል። ከዚህ በፊት  ሆን ተብሎ መብራት እንዲጠፋና ሕዝቡ   ወደ ቤቱ እንዲገባ ትእዛዝ ከተላለፈ በኋላ  አራጁ ቡድን  ከደጋማው ስፍራ ከቦራ ሉኩ ተራራ ወደ ታችኛውና ቆላማው ሰፈር የወረዳዋን ከተማ ጎቤሣን አቋርጠው እንዲያልፉ ተደርጓል።በነገራችን ላይ የአቶ ጣሂር አማኖ ባለቤት ሦስቱ ወንድሞችዋ የኢስላማዊ ታጣቂ  አባል ናቸው።ሰሚ ጠፍቶ እንጂ የመከላከያ ሠራዊቶቹ" የሚያስመታቸው የወረዳው አስተዳዳሪ  መሆኑን በግልጽ ተናገረዋል።በኦርቶዶክሳውያን ላይ የሚፈጸመው ጥቃት ስልታዊና መዋቅራዊ ነው የምንለው ለዚህ ነው።

"Ortodoksiin Salalee Caasaa mootummaatinis ta'ee humna hidhatee bosona jiruun barba'aa jira. Shawaan baay'ina uummata Ortodok
"Ortodoksiin Salalee Caasaa mootummaatinis ta'ee humna hidhatee bosona jiruun barba'aa jira. Shawaan baay'ina uummata Ortodoksii guddaa qabaachuu isaatiin dirree waraanaa ta'ee jira. Haleellaan Darraa irratti raawwatamu pirojeektii Ortodoksii dhabamsiisuu ti.

የሰላሌ ኦርቶዶክስ በመንግሥትም ጫካ ባለውም ኀይል እየወደመ ነው። ሸዋ ከፍተኛ የኦርቶዶክስ ቁጥር ያለበት በመሆኑ የጦርነት ቀጠና ሆኑአል።ደራ ላይ የሚፈጸመው ጥቃት ኦርቶዶክስን የማጥፋት የፕሮዴክት
የሰላሌ ኦርቶዶክስ በመንግሥትም ጫካ ባለውም ኀይል እየወደመ ነው። ሸዋ ከፍተኛ የኦርቶዶክስ ቁጥር ያለበት በመሆኑ የጦርነት ቀጠና ሆኑአል።ደራ ላይ የሚፈጸመው ጥቃት ኦርቶዶክስን የማጥፋት የፕሮዴክት አካል ነው።

ይኽ ባንዳ የከተማ መነኩሴ እኛ ለምን ትገድሉናላችሁ ስላልን"ሀገር ልታፈርሱ ነው"ይለናል

➻ኦርቶዶክስን ከሸዋ ምድር ማጽዳት ለምን አስፈለገ? ➻ልብ በሉ ኦርቶዶክሳውያን በሌሉበት አካባቢ በመላው ኦሮምያ አንጻራዊ ሰላም አለ! ➻ኦርቶዶክሱ የሚኖርበት አካባቢ ሰሜን ሸዋ፣ምሥራቅ ሸዋ፣ምዕራብ
+2
➻ኦርቶዶክስን ከሸዋ ምድር  ማጽዳት ለምን አስፈለገ? ➻ልብ በሉ ኦርቶዶክሳውያን በሌሉበት አካባቢ በመላው ኦሮምያ አንጻራዊ ሰላም አለ! ➻ኦርቶዶክሱ የሚኖርበት አካባቢ ሰሜን ሸዋ፣ምሥራቅ ሸዋ፣ምዕራብ ሸዋ፣ደቡብ ሸዋ፣በሌሎችም ኦርቶዶክሶች ባሉበት.. በኦርቶዶክሳውያን ላይ የመከራ ናዳ መውረድ ከጀመረ ስምንት ዓመት ሆነው። ➻በዚሁ አካባቢ በገጠሪቱ ያሉ ኦርቶዶክሳውያን፦ያልታገተ፣በሬው ያልታረደበት፣ንብረቱ ያልተወሰደበት፣ቤቱ ያልተቃጠለበት፣ቤተ መቅደሱ ያልተደፈረበት፣..አይገኝም። ➻ከኦሮምያ ምድር ኦርቶዶክስን ማጽዳት ለምን አስፈለገ? ➻አብዛኛውን ጊዜ ኦርቶዶክሱ፦ የሚታገተው፣የሚፈናቀለው፣የሚገደለው፣የሚታሠረው፣የሚወነጀለው፣ከሥራ የሚባረረው፣ከሸዋ ምድር ነው። ➻በነገራችን ላይ ኦርቶዶክሱን ከኦሮምያ ምድር ማጽዳት ብቻ አይደለም ከምሥራቅ አፍሪካ ኦርቶዶክሱን የማጥ.ፋት አላማ ነው እንጂ። ➻የዚህ ማሳያቸውን ተመልከቱት፦ኦርቶዶክሱ የሚበዛበትን አማራውን እና ትግራዩን በጦር ከበባ ያለ ዕረፍት ለምን እንደ ሚ.ገ*ድ.ሉት እና እንደ ሚያሰቃዩት ነገሩ ግልጽ ነው። ➻ምሥራቅ አፍሪካን ማስለም የሚል የኤምሬት እና የኦትማን ፕሮጀክት ነው። ➻የብልጽግና ልማት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስን ከነ መዋቅሯ ማጥፋት እና ማጥፋት ብቻ ነው።

አንዳንድ ሰዎች(እረኛ ነን ባዮችን ጨምሮ) እኛ "በገዛ ሀገራችን አንገደልም አንሰደድም"ስንል ኧረ ተው ሀገር ትፈርሳለች ይላሉ።እናንተስ ምን ትላላችሁ?

እስልምና የሰላም እምነትከሆነ መካከለኛው ምሥራቅ ለምን ሰላም አልሆነም?
እስልምና የሰላም እምነትከሆነ መካከለኛው ምሥራቅ ለምን ሰላም አልሆነም?