en
Feedback
Eotc Task Force

Eotc Task Force

Open in Telegram

ወቅታዊ ጉዳይ

Show more
7 367
Subscribers
No data24 hours
+2117 days
+33630 days
Posts Archive
+9
ሥርዐቱ ገዳማውያንን በድሮን እያወደመ መነኮሳትን የሚጨፈጭፈው በ ስሕተት ወይም በአከባቢው ላይ የታጠቁ ኀይሎች በአከባቢው ኖረው አይደለም ሆን ተብሎ ታስቦበት የተፈጸመ ነው።ለምን? 👉 ሥርዐቱ ኦርቶዶክስን ከምንጩ ለማድረቅ ገዳማትን ማውደም እንዳለበት አቅዶ እየሠራ ስለሆነ 👉 መነኮሳትን ማጥፋት ኦርቶዶክሳውያንን ተስፋ ማስቆረጥ 👉 ለወደፊት ለመፍጠር ላሰቡት አዲስ አገር እንቅፋት ይሆናሉ ብለው ያሰቡ የቤተ ክርስቲያንና ታሪኮችን እና አሻራዎችን ለመደምሰስ 👉ከዓረብ ሀገራት እርዳታ የሚደረግለት ዋና ዓላማው ገዳማውያንን እንዲያወድም ስለሆነ

+9
ሥርዐቱ ገዳማውያንን በድሮን እያወደመ መነኮሳትን የሚጨፈጭፈው በ ስሕተት ወይም በአከባቢው ላይ የታጠቁ ኀይሎች ኖረው አይደለም ሆን ተብሎ ታስቦበት የተፈጸመ ነው።ለምን? 👉 ሥርዐቱ ኦርቶዶክስን ከምንጩ ለማድረቅ ገዳማትን ማውደም እንዳለበት አቅዶ እየሠራ ስለሆነ 👉 መነኮሳትን ማጥፋት ኦርቶዶክሳውያንን ተስፋ ማስቆረጥ 👉 ለወደፊት ለመፍጠር ላሰቡት አዲስ አገር እንቅፋት ይሆናሉ ብለው ያሰቡ የቤተ ክርስቲያንና ታሪኮችን እና አሻራዎችን ለመደምሰስ 👉ከዓረብ ሀገራት እርዳታ የሚደረግለት ዋና ዓላማው ገዳማውያንን እንዲያወድም ስለሆነ

ሐምሌ 16 2018ዓ.ም በጉና ወረዳ አምስት ሞተረኞች ከዳኛሜለው ወደ አባጀማ ሲሔዱ ቆቦ የምትባል ቦታ ላይ በአክራሪ የእስልምና ታጣቂዎች ተይዘው ሦስቱ ኦርቶዶክሳውያን ተለይተው ተወስደዋል ሞቶሮቻቸው ተቃጥለዋል  ሁለት ሙስሊም ሞተረኞች ግን ተለቀዋል።የታገቱት ኦርቶዶክሳውያን እስካሁን በምን ዓይነት ሁኔታ ላይ እንዳሉ አይታወቅም

በወሀቢዝም የፈራረሱ ሀገራት ✍ኢራቅ= በISIS ✍ሶሪያ =ISIS እና Islamic Al-Nusra ✍የመን=AQAP&ISIS ✍አፍጋኒስታን=በታሊባን ✍ናይጄሪያ ሰሜኑ ክፍል=ቦኮሃራም ✍ሶማሊያ =የመፍረስ አደጋ ተጋርጦባታል 👉ኢትዮጵያ ለመፈራረስ ሽር ጉድ ላይ ናት

ወሀቢያ የፈለፈላቸው አሸባሪዎች አልቃይዳ(Al-qaida) ✍በ1988(G.C)በአፍጋኒንስታን በፓኪስታን ክልል ተመሠረተ ✍መሥራቹ Osama Biladen ይባላል ✍ የሚከተለው ርዕዮተዓለም :-Salafi Jihadisim(Global Jihad)ዓለም አቀፍ ጅሃድ ✍ዓለም አቀፋዊ ትስስር አለው(Global Network) ✍በ2009(G.C)አሜሪካ ላይ  ጥቃት አድርሷል ✍ በስሩ ያሉ መዋቅሮች፦ 1) AQAP:-Al-qaida In The Arabian Peninsula(አልቃይዳ በአረቢያ ባሕር ዳርቻ) © የሳዑዲና የ የመን ቅይጥ አልቃይዳ  ቅርንጫፍ ነው © በ2009(G.C)ተመሠረተ ©የአልቃይዳ ክልልዊ ቅርንጫፍ © የመን ላይ ጥቃት በመፈጸም ይታወቃል 2) AQIM(Alqaida In The Islamic Maghreb) © አልቃይዳ በእስላማዊ ማግሬብ መነሻው: አልጄሪያ የሚንቀሳቀስባቸው አካባቢ: ሰሜን አፍሪካ እና ሳህሊ (ማሊ፣ ኒጀር፣ ሞሪታኒያ) ግንኙነት: የአልቃይዳ ክፍል (2007 ጀምሮ) ©እገታ፣ ሽምቅ ውጊያ ፣ ድንበር ተሻጋሪ  ጥቃቶችን ይፈጽማል 3)ISIS ©ISIS=Islami Istate Of Iraq and Syria ✍በ 2006(G.C) ተመሠረተ ✍ ከ 2013-2014(G.C)ተስፋ ✍ መነሻ፦ ሶሪያና ኢራቅ ✍ መሥራች፦አቡ በከር አልባግዳዲ ✍ ከአልቃይዳ ተገንጥሎ የወጣ ነው ✍ ክልላዊ እንቅስቃሴ ✍Caliphate (Religious Authority +Plotical Authority)መመሥረት የISIS ክልላዊ ቅርንጫፎች ✍ISWAP (Islamic State West Africa Province) Nigeria, Niger, Chad, Cameroon ✍ISIS-K (Khorasan Province) Afghanistan, Pakistan ✍ISIS-Sinai Province Egypt (Sinai Peninsula) ✍ISIS-Maghreb Libya, Algeria, North Africa Regional militants under ISIS ideology ✍Islamic Istate In Somalia(ISIS) Boko Haram(ቦኮሃራም) ✍ በ2002(G.C)በመሐመድ የሱፍ ተመሠረተ ✍የሚንቀሳቀስባቸው አካባቢ: ሰሜን-ምሥራቅ ናይጄሪያ Alshabab(አልሸባብ) 👉2006G.C ተመሠረተ ✍መነሻው፦ሶማሊያ 👉በሶማሊያ እንዲሁም በኬንያ ድንበሮች ላይ ጥቃቶችን ይፈጽማል ✍በኢትዮጵያ  በ ባሌ ውስጥ የሥልጠና ማዕከል አለው

ሁል ጊዜ የ "እናዝናለን"መግለጫ
ሁል ጊዜ የ "እናዝናለን"መግለጫ

የሱፊ( ነባር እስልምና) እና ወሀቢዝም(አዲሱ እስልምና) ልዩነት እስልምና በታሪኩ ከኢትዮጵያ በስተቀር ዓለም ላይ የተስፋፋው ሌሎችን በማጥፋት ነው።ብዙ የክርስቲያን ሀገራት በእስልምና ወረራ ፈራርሰዋል፣የክርስትና ታሪካቸውም አክተሟል፣የክርስትና እሴቶችን አሻራዎች ሙሉ በሙሉ ጠፋተዋል። ከ18 መክዘ  የተነሳው " አዲሱ እስልምና" ደግሞ ከነባሩ እስልምና የከፋ ጉዳት በዓለም ላይ እያደረሰ ነው። ጥንታዊ እስልምና የሆነው ሱፊያ ያለበትም ቢሆን ከ ከሌሎቾ እምነቶችጋር አልፎ አልፎ አለመግባባቶች ይኖራሉ የወሀቢያው ግን ይለያል። ሱፊዝም እና ወሃቢዝም  ሁለቱም ተውሂድን(የአላህ አንድነት) ቢያረጋግጡም በትርጓሜ(Interpretation)፣ በሥልጣን አወቃቀር(Authority)፣ በስነ-ሥርዓት(Ritual Practice) እና በባህላዊ ግንኙነት(Caltural Engagement) ልዩነት አላቸው። 1) ታሪካዊ መነሻ ሱፊዝም(Sufisim) ✍ሱፊዝም በ8ኛና 9ኛ ክፍለ ዘመን እንደ መንፈሳዊ እና እንደ አስኬቲክ እንቅስቃሴ ተፈጠረ። ዋና አላማው የልብ መንጻት (ተዝክያ) እና ከአላህ ጋር የቀረበ መንፈሳዊ ግንኙነት ነው። ወሀቢዝም(Wahabisim) ✍ወሃቢዝም በ18ኛው ክፍለ ዘመን በነጅድ በ ሙሐመድ ኢብን አብድ አል-ወሃብ ተጀመረ። ከ ሙሐመድ ቢን ሳዑድ ጋር ያደረገው ግንኙነት የመጀመሪያውን የሳዑዲ መንግስት መሠረት አደረገ። ዓላማው እስልምናን ከተብለው አዳዲስ ልምዶች (ቢድዓ) ማጥራት ነበር። የእምነት መሠረቶች(Theological Foundations) ✍ሱፊዝም ተውሂድን(የአላህን አንድነት ማስተዋል) እንደ ውስጣዊ መንፈሳዊ ተሞክሮ(Expretntial Union) ይቆጥራል። በእምነታቸው መሠረት ቅዱሳን ተብሎ የሚታወቁትን ምንልጃን ይቀበላል ✍ወሃቢዝም ግን በትርጓሜ ላይ ያተኮረ  አንድነት (Monoetheism)ይቀበላል ፣ምልጃን(Intercession) አይቀበልም። ✍ሱፊ ፦የሼክ–ተማሪ (ሙሪድ) ሥርዓት ላይ የተመሠረተ፤ መንፈሳዊ ሥርዓተ-ትውልድ ሰንሰለት  አለው። ✍ወሃቢዝም (Wahhabism): ጽሑፍ-መሠረት አቀራረብ፤ ቁርኣንና ሐዲስን በቀጥታ እና እንደወረደ (literal) ትርጓሜ የሚመለከት ነው።መንፈሳዊ ሼክን አይቀበልም ✍ሱፊ እምነቱን ከሚኖርበት አከባቢ ባህል ጋር አዋሕዶ ይኖራል ✍ወሀቢዝም ከባህል የተቆረኘ እምነትን አይፈልግም ✍በማኅበራዊ ሕይወት በኩል ሱፊ ከ ሌሎች እምነቶች ጋር የመኖር ልምድ አለው ✍ወሀቢያ ግን ከሌሎች እምነቶች ጋር መኖርን አይፈቅድም ። ✍ዛሬ ከክርስቲያኖች ጋር ሰላምታ አትለዋወጡ፣ከክርስቲያኖች ላይ ምንም እንዳትገዙ፣በአንድ ትምህርት ቤት አትማሩ ወዘተ..የሚሉት የወሀቢዝምን ርዕዮተ ዓለም የሚያቀነቅኑ ናቸው። ✍በኢትዮጵያ ሀገራችን ያለው እስልምና በፍጥነት ሱፊያ ወደ ከወቢዝም እየተለወጠ ይገኛል።መጅሊሱን ፣ፖለቲካውን ፣ኢኮኖሚውን እና ድጂታል ሚዲያን የተቆጣጠረው ይኸው ጽንፈኛ ቡድን ነው። ማጣቀሻ(Reference) ©Commins, David. The Wahhabi Mission and Saudi Arabia. I.B. Tauris, 2006. ©Haykel, Bernard. “On the Nature of Salafi Thought.” 2009. ©Knysh, Alexander. Sufism: A New History of Islamic Mysticism. Princeton, 2017. Lacroix, Stéphane. ©Awakening Islam. Harvard, 2011. ©Voll, John O. “Sufism and Global Islam,” 2015. ይቀጥላል.......

ወሀቢዝም በዓለም ላይ የተስፋፋባቸው መንገዶች 20ኛው ክፍለ ዘመን ወሀቢዝም ከክልላዊ እንቅስቃሴ ወደ ዓለም አቀፍ ተፅእኖ እንዲደርስ ያገለገሉ ዋና መንገዶች እነዚህ ናቸው። 1. የመንግሥት ድጋፍ 1932 ከዘመናዊ ሳዑዲ አረቢያ መመስረት በኋላ፣ ወሀቢዝም የመንግሥት ዋና ሀይማኖታዊ መርህ ሆነ። ✍የአክራሪ እስልምና ሚኒስቴሮች ተመሰረቱ ✍መስጂዶች በመንግሥት ድጋፍ ተገነቡ ✍ክልላዊ ባለስልጣኖች ተጠናከሩ ✍የነዳጅ ገቢ ይህን ድጋፍ እጅግ አጠናከረው። 2. የትምህርት ተቋማት ወሀቢዝም  በጣም ከተስፋፋባቸው ዋነኛው  መንገድ አንዱ  ትምህርት ነበር። ✍Islamic University of MedinaMuslim World League ✍ለውጭ ተማሪዎች የነፃ ትምህርት እድል ስኮላርሺፕ (Scholarship) ይሰጣቸውና  መድረሳዎችን ኢማሞችንና መምህራንን አሰለጠኗቸው እነርሱም ወደ ሀገራቸው ወደ አገራቸው ተመልሰው "አዲስ" የሀይማኖት አመራሮች ሆኑ። 3. መስጂድ ግንባታ እና መሠረተ ልማት ✍በአፍሪካ፣ እስያ እና አውሮፓ መስጂዶች ተገነቡ ✍ኢስላማዊ ማዕከላት ተመሰረቱ ✍ቁርአንና መጻሕፍት ተሰራጩ ✍መስጂዶች የትምህርቱ ማስፋፊያ ማዕከላት ሆኑ። 4. በህትመት እና በሚዲያ ✍ብዙ ሚሊዮን ቁርአን ታተመ ✍የሐንባሊ እና የማሻሻያ መጻሕፍት ተተረጎሙ ✍ቢድዓን (መውሊድን(የነብዩን ልደት ማክበርን)፣እነርሱ ቅዱሳን ብሎ የሚያምኑ ሰዎችን መቃብር መሳለምን)የሚቃወሙ ጽሑፎች ተሰራጩ ✍በኋላ ሳተላይት ቲቪና ዲጂታል ሚዲያን ወሀቢዝምን ለማስፋፊያነት ተጠቅመውበታል። 5. በጎ አድራጎት ድርጅቶች ኢስላማዊ በጎ አድራጎት ድርጅቶች፦ ✍ትምህርት ቤቶች መገንባት ✍የእርዳታ ፕሮግራሞች ✍የማህበራዊ ድጋፍ መስጠት 6. የቀዝቃዛ ጦርነት (Cold War) አውድ ✍ሳዑዲ አረቢያ ኮሚዩኒዝምን ለመቃወም ራሷን የሱኒ እስልምና ጠባቂ አደረገች ✍አፍጋኒስታን ጦርነት ዓለም አቀፍ የእስላማዊ ኔትዎርኮችን(ትስስሮችን) አጠናከረ 7. ስደት እና የሥራ እንቅስቃሴ ✍የሥራ ስደት ወደ ሳዑዲ አረቢያ    ✍ለሥራ የሄዱ ሰዎች ወደ ሀገራቸው ሲመለሱ ከነባሩ የእስልምና የሚቃረን ጽንፍ ረገጥና አዲስ የእልልምና አስተሳሰብ ይዘው ይገባሉ ✍ዓለም አቀፍ ኢስላማዊ የማህበራዊ ኔትዎርክ(ትስስር) ይቀጥላል....

photo content

  ወሀቢያ ምንድን ነው ? ከየት መጣ? ወሀቢያ በ18ኛው መቶ ክፍለ ዘመን መሐመድ ኢብን አብደል ዋሂብ /1703-1792 ዓ.ም./ በተባለ ሰው የተመሠረተ የእስልምና ርእዮተ ዓለም ነው። ኢብን አብደል ዋሂብ ከ18ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ጀምሮ የብዙ እስላሞችን ቀልብ የሳበውን አዲሱን አክራሪ እስልምና መሠረት የጣለ ነው። ተከታዮቹ ራሳቸውን ዋሂዲኖች ብለው ይጠራሉ። ትርጉሙም “በተውሂድ የሚያምኑ” ማለት ነው። መሐመድ ኢብን አብደል ዋሂብ የተወለደው በማዕከላዊው ዐረቢያ ከሪያድ በስተ ስሜን ዑያናህ በተባለ ሥፍራ ከሃንባሊ የእስልምና ት/ቤት ጋር ግኑኝነት ከነበራቸው ቤተሰቦች ነው። አብዛኞቹ ቤተዘመዶች ከዚህ ት/ቤት የወጡ መምህራን ናቸው። በልጅነቱ በወግ አጥባቂው የሱኒ እስልምና ትምህርት ተኮትኩቶ አደገ፡ ከዚያም ለበለጠ ዕውቀት ወደ መካ እና መዲና ተጓዘ። በሃራማየን ት/ቤት በዘመኑ ዋና የአክራሪ እስልምና አቀንቃኞች ከነበሩት ከመሐመድ ሐያት አል ሲንዲ ከፍተኛ ዕውቀት አግኝቷል። በዚያም በተለይም ሃዲትን በተመለከተ በቂ የሆነ ዕውቀት ለመጨበጥ ችሏል። አብደል ዋሂብ በሃዲት በተገለጠው የጥንቱ እስልምና አሁን በሚያየው እስልምና መካከል ያለው ልዩነት ያሳስበው ነበር። በልዩ ልዩ ቦታዎች ተዘዋውሮ ዕውቀቱን ካጎለመሰ በኋላ ወደ ሀገሩ ወደ ናጅድ ከተማ ተመለሰ። በዚያም ሕዝቡ የያዘውን የተለመደ ዓይነት እስልምና በመተው ቃል በቃል ቁራዓንን በሱኒ የእስልምና መርህ መሠረት እንዲከተል ማስተማር ጀመረ። ምንም እንኳን መጀመርያ ላይ ብዙዎች ቢቃወሙትም የዳሪያው ገዥ ሙሀመድ ኢብን ሳዑድ ጥሪውን በመቀበል የሃሳቡ ደጋፊ ሆነ። በአክራሪው የእስልምና መምህርና በጦረኛው መሪ መካከል የተጀመረው ወዳጅነት ወታደራዊ የሆነ እስላማዊ መንግሥት ለመመሥረት በቃ። ይህ እስላማዊ ወታደራዊ መንግሥት በአጭር ጊዜ ውስጥ ግዛቱን ወደ ሌላው የዐረቢያ ልሳነ ምድር ማስፋፋት ቻለ። ይህ ኃይል በ1802 ዓ.ም. በደቡብ ኢራቅ የነበሩትን የሺአቶች ቦታዎች አስለቀቀ፡ በ1803 ዓ.ም. ደግሞ መካን ተቆጣጠረ። በዚያም የመጀመርያው ጠንካራ የሳዑዲ መንግሥት ተመሠረተ። በወቅቱ የእስልምናውን ዓለም አንድ አድርገን እንገዛለን ብለው የተነሱት ኦቶማን ቱርኮች ሁኔታው ስላሰጋቸው በግብጽ የነበረውን ጦር ወደ ሳዑዲ ላኩት። በዚህ ምዕራባዊውን አሠራር ይዞ የነበረው የኦቶማን ቱርክና አዲስ በመነሳሳት ላይ በነበረው ዐረባዊው አክራሪነት መካከል በተደረገው ጦርነት የሳዑዲ ወሀቢያዎች ለጊዜው ተሸነፉ። በ1818 ዓ.ም. የመጀመሪያው የሳዑዲ መንግሥት ተጠናቀቀ። ወሀቢዝም ማናቸውንም ዓይነት የሱፊ እስልምና አካሄዶችን አይቀበልም። የተቀደሱ ሰዎች የሚባል ነገርን አያውቅም፡ በዚህ ዓይነት አምልኮ የተስፋፉ ስዎችም ከእስልምና ያፈነገጡ በመሆናቸው ሞት ይገባቸዋል ይላል። ከቁርዓንና ከሱና በስተቀር ሌላ የእስልምና መጽሐፍ አይቀበልም። እስልምና ብቸኛ የድኅነት መንገድ ነው ይህንን ደግሞ ሰዎች በውድም ሆነ በግድ መቀበል አለባቸው፡ ስለዚህም የተቀደሰ ጦርነትን ማካሄድ አስፈላጊ ነው ይላል። /ሱረቱ 8:65/ ይህ የወሀቢዝም አስተሳሰብ በሶማልያ ከሚገኘው የአልሸባብ ቡድን እስከ አል ቃኢዳ ድረስ ያሉ የዘመናችን አሸባሪዎች የሚመሩበት አስተሳሰብ ነው። የሀገራችን እና የቤተ ክርስቲያናችን የዘመኑ ፈተናም ይህ ነው። ወሃቢዝም በየሀገሩ በተለያየ ስም ይጠራ እንጂ አሠራሩ ተመሳሳይ ነው፡ እስልምናን አክራሪ በሆነ መንገድ ኃይል ቀላቅሎ መጠቀም ነው። የወሀቢዝም መነሻም መስፋፊያውም ሳዑዲ ዐረቢያ ነው። በተለይም ኢትዮጵያ ውስጥ ለሚደረገው የአክራሪ እስልምና እንቅስቃሴ ዋናው ድጋፍ የሚገኘው ከሳዑዲ ነው። 20ኛው ክፍለ ዘመን የወሀቢዝም ዓለም አቀፍ ስፋት    የ20 መክዘ የወሀቢያ መስፋፋት 1. የመንግሥት መመስረት (1932) ዘመናዊ ሳዑዲ አረቢያ በIbn Saud ተመሠረተ። ከዚህ በኋላ ወሀቢዝም የመንግሥት ዋና ሀይማኖታዊ መርህ ሆነ። ይህ ማለት፦ ✍የእምነት ትምህርት በመንግሥት ቁጥጥር ውስጥ ገባ ✍የእስልምናተቋማት በመንግሥት ድጋፍ ተጠናከሩ ✍የወሀቢ ትምህርት በአገር ውስጥ ተስፋፋ 2. የነዳጅ ድፍድፍ  (1970ኛው ዘመን) 1970ኛው ዘመን የነዳጅ ዋጋ  እየጨመረ ሲሄድ ሳዑዲ አረቢያ እጅግ ታላቅ ገቢ አገኘች። ይህ ገቢ የወሀቢ አስተሳሰብን ዓለም አቀፍ ለማስፋፋት ተጠቃሚ ሆነ።    በዚህ ምክንያት፦ ✍በአፍሪካ፣ እስያ እና አውሮፓ መስጂዶች ተገነቡ ✍ኢስላማዊ ማዕከላት እና ትምህርት ቤቶች ተመሠረቱ ✍ወሀቢዝምን የሚያቀነቅኑ መጽሐፍት ታተሙ ወደ ተለያዩ  ቋንቋዎች ተተረጎሙ ✍ለውጭ ተማሪዎች የትምህርት እድል (Scholarship) መስጠት 3. የትምህርትና  ተቋማት መስፋፋት ✍Islamic University of Medina ✍Muslim World League እነዚህ ተቋማት ከዓለም አቀፍ ተማሪዎችን በመቀበል የወሀቢያን አስተሳሰብ ይዘው ወደ አገራቸው እንዲመለሱ አደረጉ። 4.
አፍጋኒስታን ጦርነት (1979–1989)
በ1979 ሶቪየት ሀገር አፍጋኒስታንን በወረረች ጊዜ፣ ሳዑዲ አረቢያ ከአሜሪካ ጋር በመተባበር የሙጃሂዲን ኀይሎችን ደገፈች። ይህ ሁኔታ፦ የጂሃድ አስተሳሰብ እንዲስፋፋ አደረገ ዓለም አቀፍ እስላማዊ ኔትዎርኮች እንዲፈጠሩ በር ከፈተ። ይቀጥላል....

የእስልምና አጀማመር ከእስልምና በፊት ያለው የአረብ ማህበረሰብ (ጃህሊያ)  በጎሳ የተዋቀረ ነበር። ብዙዎቹ ጣዖታዊ እምነት ይከተሉ ነበር። 👉መካ የንግድና የሃይማኖት ማዕከል ነበረች። 👉እስልምና በ Muhammad (570–632) ተጀመረ። 👉610 ቁራን ወርዶ የተጠቃለለበት ነው ብለው ያምናሉ 👉ከእስልምና በፊት የነበረው የአረብ ማህበረሰብ (ጃህሊያ) በጎሳ የተዋቀረ ነበር። 👉ብዙዎቹ ጣዖታዊ እምነት ይከተሉ ነበር 👉ሙሐመድ ሲመጣ ግን ወደ እስልምናው ተጠቃቀሉ 👉622 ዓ.ም (ሂጅራ) በመዲና የመጀመሪያው እስላማዊ ማህበረሰብ ተቋቋመ። ይህ የፖለቲካ እና የሀይማኖት አንድነት መሠረት ሆነ። 👉ከዚያን ጊዜ በኋላ ባሉት ዓመታት እስልምና ባሳየው መስፋፋፋት የዓለምን ፖለቲካዊ፣ኢኮኖሚያዊና ወታደራዊ ይዞታ ለውጦታል።በሳዑዲ ዓረቢያ የተጀመረው ኢስላማዊ መንግሥት በአንድ ክፍለ ዘመን ውስጥ ይዞታውን በማስፋፋት በምዕራብ ከአትላንቲክ ጀምሮ በምሥራቅ እስከ መካከለኛው እስያ ደርሷል። ሙሐመድ እምነቱን ይጀምሩት እንጂ ያስፋፉት ተከታዮቻቸው ናቸው።መሐመድ ከሞቱ በኋላ እስልምና እንዴት ይመራ በሚለው ጥያቄ ክርክር ተነሳ። ከእርሱ በኋላ ተከታዮቹ መሪነትን ማን እንደሚወስድ በሚለው ጉዳይ ልዩነት ተፈጠረ። በዚህ ምክንያት በእስልምና ታሪክ “ፍትና (Fitna)” ተብሎ የሚጠራ የውስጥ ግጭት ተከሰተ። ከዚያ በኋላ የኡማያድ መንግሥት ተመሠረተ፤ በኋላም የአባሲድ መንግሥት ተተካ። የኡማያድ መንግሥት እስልምናን በሰፊው አስፋፋ፤ ከምሥራቅ እስከ ምዕራብ ድረስ ብዙ አገሮች ተካተቱ። በአባሲድ ዘመን ደግሞ ባግዳድ የእውቀት እና የሳይንስ ማዕከል ሆነች። ብዙ መጻሕፍት ተተርጎሙ፤ ፍልስፍና፣ ሕክምና፣ ሳይንስ እና ሌሎች ዕውቀቶች ተስፋፉ።እንዲያና እንዲህ እያ እስልምና እስልምና እየተስፋፋ ሄደ።   እስልምና ወደ ኢትዮጵያ  መቼ እና እንዴት ገባ? ✍እስልምና ወደ ኢትዮጵያ በ7ኛው ክፍለ ዘመን ገባ። ✍በ615 ዓ.ም በመካ ላይ የነበረው እስላሞችና የማሳደድ ዘመቻ እየጠነከረ ሲመጣ ነቢዩ Muhammad  ተከታዮቹን ወደ አቢሲኒያ (የዚህ ዘመን ኢትዮጵያ) እንዲሄዱ አደረገ። ✍በዚያን ጊዜ ኢትዮጵያን ይመራ የነበረው ንጉሥ አርማሕ ነበር። እርሱ ሙስሊሞቹን በእንግድነት ተቀበላቸው። ይህ ክስተት በእስላማዊ ታሪክ “የመጀመሪያው ሂጅራ” ተብሎ ይጠራል። ✍ ይህ እስልምናና ኢትዮጵያ መካከል ያለው የመጀመሪያ ሰላማዊ ግንኙነት ነበር። እስልምና በኢትዮጵያእንዴት ተስፋፋ? 1)  በንግድ መንገድ  (8ኛ–12ኛ ክፍለ ዘመን) የቀይ ባሕር እና የህንድ ውቅያኖስ ንግድ መንገዶች እስልምናን ወደ ምሥራቅ ኢትዮጵያ አስገቡ። ©ዘይላ ©ባርበራ ©ሐረር ነጋዴዎች በሰላማዊ መንገድ እስልምናን አስፋፉ። ይህ ስፋት በተለይ በአፋር፣ በሶማሌ እና በሐረርጌ ክልሎች ታይቷል። 2 የእስላማዊ ስልጣናት (12ኛ–16ኛ ክፍለ ዘመን) 1✍ የኢፋት ስልጣን(Ifat Sultanate) 2✍የአዳል ስልጣናት(Adal Sultanate) ይቀጥላል....

በዚህ ጉዳይ ደጋግመን ተናግረናል ማንነቱን የ ማታውቁት ሰው "ኑ እንደራጅ" ቢላችሁ በፍጹም መቀበል የለባችሁም። እምነቱ ሙስሊም የሆነ ሰው ስሙን ኀይለገብርኤል ብሎ ቀይሮ ከሆነ በምን እናውቃለን? የሚያወራን ሰው የመንግሥት ደኅንነት ቢሆንስ ?መሥራት የሚፈልግ በአከባባው ከሚያውቃቸው ሰዎች ጋር ይሥራ።ትክክለኛ ኦርቶዶክሳውያን ሊያወሩን ይችላሉ በሚዲያ ማን ምን እንደሆነ መለየት ይከብዳል።አንዳንዶች ፎቶ ፎቶና መታወቂያ ይላላካሉ የሌላ ሰውተልኮልን ቢሆንስ?

መሬት ላይ እየኖሩ እየበሉ እየጠጡ "እኔ መንፈሳዊ ነኝ ስለ ፖለቲካ አታውሩብኝ"ለሚሉ ዝንጉዑን አድርሱልኝ።ሲጀመር "ሃይማኖት እና ፖለቲካ ይለያያል" የሚለውን እሳቤ ያመጡት ምዕራባውያን ናቸው ሰውን ከእግዚአብሔር ለይተው ቂሳዊ ለማድረግ።እኛ ኦርቶዶክሳውያን እንጸልያለን ፣እንጾማለን፣እንቆርባለን፣እናስቀድሳለን ስለ ሀገራችንም እናወራለን ሀገራችን እንድትኖር እንሡራለን።ሀገር ከሌለች የት ሆነን የጽድቅ ሥራ እንሠራለን? በምድር ላይ የጽድቅ ሥራ ከላልሠራን ደግሞ በሰማይ ቦታ አይኖረንም።አዎ " እኔ መንፈሳዊ ነኝ ስለ ፖለቲካ አታውሩብኝ" የሚሉ ሰዎች እዚህ እኛን ማጣቡብ የለባቸውም ወደ ሰማይ ሄደው እዚያ ይኑሩ።

ሀገርና ቤተ ክርስቲያን ምን ዓይነት መከራ ውስጥ እንዳሉ የተረዳን አይመስለኝም
ሀገርና ቤተ ክርስቲያን ምን ዓይነት መከራ ውስጥ እንዳሉ የተረዳን አይመስለኝም

+1
"ትውልዱ ኦርቶዶክስና አማራን እየተበቀለው ነው"~አስቴር በዳኔ በኢትዮጵያ ምድር ኦርቶዶክስና አማራ ጠልነት የተራ ግለሰቦች ሳይሆን ፦ 👉ህገ መንግሥታዊ ነው 👉 እንደ አንድ ወሳኝ ማኅበረሰባዊ ሕይወት መስተጋብር ይቆጠራል 👉 እምነታዊ ነው 👉 ሕዝባዊ ነው ይኽች በኦርቶዶክስ ጠልነት ያበደች ሴት ስልክ ቁጥሯ +251947428444 ነው መደወል የሚፈልግ ካለ

+1
"ትውልዱ ኦርቶዶክስና አማራን እየተበቀለው ነው"~አስቴር በዳኔ በኢትዮጵያ ምድር ኦርቶዶክስና አማራ ጠልነት የተራ ግለሰቦች ሳይሆን ፦ 👉ህገ መንግሥታዊ ነው ነው 👉 እንደ አንድ ወሳኝ ማኅበረሰባዊ ሕይወት መስተጋብር ይቆጠራል 👉 እምነታዊ ነው 👉 ሕዝባዊ ነው ይኽች በኦርቶዶክስ ጠልነት ያበደች ሴት ስልክ ቁጥሯ +251947428444 ነው መደወል የሚፈልግ ካለ

ኦርቶዶክሳውያን ሆይ፦ 👉ትናንት የሆነብን የልብ ሙቀት መለኪያ(የሥነ ልቡና) ነው 👉ዛሬ እየሆነብን ያለው መግቢያ(የመከራ ማለማመጃ) ነው 👉ነገ ይሆንብን ዘንድ ያለው ግን ይከብዳል መፍትሔው፦በቃን ብሎ በኅብረት መነሳት

ኦርቶዶክሳውያንን ከአርሲ ምድር የማጽዳት መንግሥታዊ ፕሮጄክት ግቡን እየመታ ነው።ይህ የምሥራቅ አርሲ ዞን ጉና ወረዳ ኮሚንኬሽን ቢሮ ዘገባ ነው። በጉና ወረዳ በጃዊ ናኖ ቀበሌ ከማኅበረሰቡ ጋር "ስለ
+2
ኦርቶዶክሳውያንን ከአርሲ ምድር የማጽዳት መንግሥታዊ ፕሮጄክት ግቡን እየመታ ነው።ይህ የምሥራቅ አርሲ ዞን ጉና ወረዳ ኮሚንኬሽን ቢሮ ዘገባ ነው። በጉና ወረዳ በጃዊ ናኖ ቀበሌ ከማኅበረሰቡ ጋር "ስለ ሰላምና ልማት ተወያየን "ነው የሚሉት። በስብሰባው ላይ ከሙስሊሙ ማኅበረሰብ ውጭ ሌላ እምነት የለም።ከማን ጋር ነው ሰለ ሰላም የሚወያዩት? ገዳዮቹ እነርሱ የሚገደሉት ኦርቶዶክሳውያን ሆነው ሳሉ።ናኖ ጃዊ ቀበሌ ማለት በወርኃ ጥቅምት በአንድ ቀን 14 ኦርቶዶክሳውያን የተጨፈጨፉበት እነዚያ ሁለቱ ህጻናት አካላቸው በገጀራ የተቆራረጠበት ቦታ ነው።ታርዶም ሆነ ተሰዶ ኦርቶዶክሱ ከአርሲ ምድር እየተጸዳ ነው።አብዛኛው የገጠሩ ክፍል ከኦርቶዶክስ ጸድቷል።የሃገረ ስብኩቱ ሊቀ ጳጳስ ይኽን ደፍረው አይናገሩም ሁለት ቀን አለቀሱ በዝያው ዝም አሉ።እየሆነ ያለው ይኽ ነው።

የጊዜ ጉዳይ ነው ወገኖቹ ላይ በሚፈጸመው የዘር ማጥፋት ውስጡ ያረረ ወጣት አንድ ቀን መነሳቱ አይቀሬ ነው።ደግሜ እናገራለሁ የጊዜ ጉዳይ ነው ወጣቱ እንደ አንድ ልብ መካሪ እንደ ቃል ተናጋሪ ሆኖ ይነሳል በዓይን ጥቅሻ በከንፈር ንክሻ ይግባባል።የተገፋ ወተት ቅቤ ይወጠዋል እኛ ተገፍተናል በገዛ ሀገራችን ላይ ከ11ቀን ህጻን ጀምሮ እስከ 90 ዓሙት አዛውንት በጅምላ ተጭፍጭፈናል፣ተገድለን እንኳ እሬሳችን ማረፍ አልቻለም በእሳት ተቃጥሏል፣ዓለም የናቁ ገዳማውያን ከእስላም ሀገራት ድሮኖች ተጨፍጭፈዋል፣ሆን ተብሎ ታስቦበት በኢኮኖሚ እንድንደቅ ተደርጓል ሕዝባችን በየቦታው ሉልመና ተዳርጓል።አዎ በተገው አጋጣሚ ሁሉ ወጣቱን ማንቃት ማበራታት ማጀገን ያስፈልጋል።እግዚአብሔር ሁሌም ከተገፉት ጋር ነው እንደሚረዳን አንጠራጠርም።ብቻ እኛ እንንቃ ከልባችን እንሥራ እንደጋገፍ፣ከመለያየት ይልቅ ኅብሩትን፣ከማስመሰል ይልቅ እውነትን ገንዘብ እናድርግ።ያኔ እግዚአብሔር በካከላችን ይገኛል።