en
Feedback
ɴᴜƦ ɪSʟᴀᴍɪᴄ ᴍᴇᴅᴀɪ

ɴᴜƦ ɪSʟᴀᴍɪᴄ ᴍᴇᴅᴀɪ

Open in Telegram

#ኢስላማዊ ቀልድ እና ምክር መንፈስን በምክር የሚያክሙ፣ ፊትን በፈገግታ የሚያደምቁ ጠቃሚ መልእክቶች የሚተላለፉበት ቻናል። join በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ!

Show more
Ethiopia12 848The category is not specified
915
Subscribers
-324 hours
-157 days
-3430 days

Data loading in progress...

Similar Channels
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
July '26
July '26
+67
in 5 channels
June '26
+366
in 3 channels
Get PRO
May '26
+679
in 2 channels
Get PRO
April '260
in 2 channels
Get PRO
March '26
+9
in 0 channels
Get PRO
February '260
in 3 channels
Get PRO
January '26
+137
in 0 channels
Get PRO
December '25
+48
in 1 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
23 July0
22 July0
21 July+1
20 July+1
19 July+3
18 July+1
17 July0
16 July+2
15 July0
14 July0
13 July0
12 July0
11 July0
10 July+3
09 July+2
08 July0
07 July+5
06 July+29
05 July0
04 July+10
03 July+3
02 July+5
01 July+2
Channel Posts
እሷ ፦ የኔ ፍቅር እኔ ከሞትኩ ግን ሌላ ሚስት ታገባለህ ? እሱ ፦ አንቺ ከሞትሽማ ማበዴን እርግጠኛ ነኝ እሷ ፦ እኮ ግን ሚስት ታገባለህ እሱ ፦ የእብድ ነገር ምኑ ይታወቃል አገባ ይሆናል 😂😂

2
አረ ሼር እያረጋቹ ሰው እንጨምርበት ቻናላችን በጣም እየቀነሰ ይገኛል ለጎደኞቻቹ ሼር እያረጋቹ እንዲቀላቀሉን ንገሩዋቸው።ተባበሩን ሼር ባረከው እጅህ/ሽ አላህ ከሁሉ ወንጀልህ/ሽ ነጃ ያውጣህ/ሽ 🙏
አረ ሼር እያረጋቹ ሰው እንጨምርበት ቻናላችን በጣም እየቀነሰ ይገኛል ለጎደኞቻቹ ሼር እያረጋቹ እንዲቀላቀሉን ንገሩዋቸው።ተባበሩን ሼር ባረከው እጅህ/ሽ አላህ ከሁሉ ወንጀልህ/ሽ ነጃ ያውጣህ/ሽ 🙏
28
3
፨፨፨፨፨ ❤ኺያል❤ ፨፨፨፨፨ #ክፍል_❸ ከራሴው ጋር እየተሻማው በላው።ትንሽ ረሀቤን ሳስታግስ የተቀሩትን በቀስታ እመገብ ጀመርኩ አንድ በአንድ የተቀመጡትን ፍራፍሬዎች ጨረስኩኝ። ድንገት ግን ማን አስቀመጠው?አለኝ ሁሌም ጠይቆ መልስ የሚያጣው አዕምሮዬ ።ግን ማን አስቀመጠው?ጌታዬ ችሎታውን አሳየኝ ነው ?ማን ነው እንደዚህ ቸር ሚሆንልኝ ?ሰው ሳይሆን አይቀርም!እንዲሁም ዝም ብሎ ይህንንም ምግብ አላገኝም። ቀኑን ሙሉ ደሴቶን ሳስስ ዋልኩኝ ።ምንም የሰው ፍና ሳጣ የነገ ንጋቴ ላይ ምንም ሚቀመስ እንደማይኖር እያሰብኩ ትላንት ወደ ተኛሁበት ስፍራ ተመለስኩ። በራሴ ስግብግብነት ራሴን ረገምኩ።ምናለ የተወሰነ ባስቀረው የተወሰነ ቀናት እንኮን መቆየት እችል ነበር። እንደ ወትሮ ፀሀይ ለጨለማው ጥላኝ ከባህሩ ስር መደበቅ ይዛለች።ድቅድቅ ጨለማ ንፍስን ቀላቅሎ ከበበኝ። ጨረቃ እንደ ውብ ፈገግታ ሆና ሰማይ ላይ ተከለለች ዙሪያዎ ምንም አይነት ኮከብ አይታዩም ልክ እንደኔው ድቅድቅ ሆነዋል። ከኔ ምትለየው ፈገግ በማለቶ ብቻ ነው።ከጨረቃ ፈገግታና ድቅድቃት ጋር እንደተፋጠጥኩ ድንገት ከባህሩ ለመሻገር አስፈራህ? የሚል ድምፅ ሰማሁ።ተደናግጬ ዙሪያዬን ተመለከትኩኝ። አሁንም ከፍ ባለ ድምፅ ''ባህሩን ለመሻገር ምን አስፈራህ''እየተንተባተብኩ መሻገሪያ የለኝም። እዚህ እንዴት እንደመጣው አላውቅም እባክህ እርዳኝ🙏! እዚህ መሞቴ ነው።ለማይታየኝ ድምፅ በተማፅኖ መለመን ያዝኩ። ሞትን ከፈራህ ወደ ባህሩ ስጠም ሞት ድግስህ ይሆናል።ሞት ድግስ✊ #ከሞት እና ህይወት ያለ ሙትነት...ውስጥ እየኖርኩ አንዳንድ ህልሞች የተሸሸገባቸው ሰንዱቆች ናቸው።ፋቺያቸው ብቻ ነው ምናቀው ያሰብነውን እንደምናልም ሁሉ የታሰበልንን አለም እንድንጎበኝ ይዳርግ ይሆናል... ይቀጥላል... #ሼር እያረጋቹ ✍️:አ/ሰላም
46
4
❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤ ኺያል ክፍል ❸ ይለቀቅ 👍 አይለቀቅ👎 ❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
57
5
🗣: ንጉሱ ግጥም አነበበና እንዴት ነኝ? ብሎ ነስሩዲንን ጠየቀዉ "ምንም አትችልም። ልክ እንደ ህፃን ነህ።" ንጉሱ ተናደደና 3 ቀን አሳሰረው። በአራተኛው ቀን አሶጣውና አነበበለት...ከዛም እ አሁንስ እንዴት ነኝ? አለው። ነስሩዲን ዝም ብሎ ሄደ። ንጉሱ ተናዶ ወዴት እየሄድክ ነው? ሲለው ነስሩዲን፦ "ወደ እስር ቤት"🚶‍♂️          
68
6
፨፨፨፨፨ ❤ኺያል❤ ፨፨፨፨፨፨ ክፍል_❷ ድንጋዩ ላይ እራሴን አደላድዬ ተቀመጥኩኝ። ቁጭ እንዳልኩ ረዘም ያለ ጌዜ ከባህሩ ጋር ተፍጠጥኩኝ። ሊመሽ ነበርና ፀሀይ የዛሬዋን ቀን ተሰናብታ እያዘቀዘቀች ነው።ብርቱካናማ ጨረሯ ከባህሩ ጥጋጥግ ተዘርግተዋል። በዝግታ እየጠለቀች አጋማሿ ላይ ብርሀናማ አበባ መሰል ትታያለች።በግማሽ የጠለቀች ጀምበር ነፀብራቋ ከአድማስ ማዶ ብስራትን ተስፍን እያወጀች እኔ ያለሁበት ቁራጭ መሬትን ለፅልመት ነታ እያዘገመች ነው። ''እንዴት እዚህ መጣው?...ማነኝ? የት ነኝ?'' ጀምበር ስትጠልቅ ሀሳቤ ላይ የጥያቄ ፀሀይ አንፀባረቀ።ለጥያቄዎቼ ምንም አይነት መልስ የሌለኝ መሆኔ ሊገባኝ አልቻለም። ህልም ላይ ልሁን እንዴ? በሀሳብ ባህር እንደተንሳፈፍኩኝ የእንቅልፍ መርከብ ይዞኝ ነጎደ። #ፅልመት ውስጥ ያለ ንጋት... ፀሀይ ከጠለቀችበት ኮሮጆ በተቀራኒው አቅጣጫ ባለው ፈገግ እያለች ነው።ነፀብራቋ የባህሩን ንጣፍ ላይ አርፎ ባህሩን አብረቅራቂ ወርቅ አስመስሎታል። የባህሩ ዳርቻው የሚያሰማው የእሽሽታ ድምፅና የአዕዋፋቶች ዝማሬ ንጋቱን አድምቆታል።የንጋትን ብስራት ለማድረስ ንፋሶ በባህሩ ቅዝቃዜ ቀዝፍ በስሱ ፍት እየዳበሰች አካልን ታነቃለች። የዛፎቹ ድምፀት ከንፈሱ ፍጥነት ጋር  ተመጣጥኖ እሽሽታውን ያደራዋል። ትላንት አመሻሽ ላይ እንዳሰብኩት ህልም ላይ አነበርኩም ይልቅ ከአንድ ደሴት ላይ እንዴትና ለምን እንደመጣሁ ሳይቀር ማወቅ ተስኖኝ እገኛለው#ማንነቴም ተስኖኛል። ከተኛሁበት ድንጋያማ ስፍራ ተነስቼ ሚቀመስ ነገር ፍለጋ ዙሪያዬን ከተኛሁበት በቅርብ ርቀት የተዘገጃጀን ነገር አየሁኝ። ከአይነት አይነቱ ተኮልኩሎዋል።አይኔን ባለማመን አሸሽቼ ድጋሚ አስተዋልኩ በጥርጣሬ ቀረብኩ። ''ቆምጣጤ ፣ ብርቱካን ፣ ቴምርና ትርንጎ እንደ ዝርግ በሰፋ ቅጠል ተቀምጠዋል። ተስፋና ግራ መጋባት ወረረኝ ።ከምንም በላይ የረሀብ ዳንኪራውን ሲደልቅ የነበረውን ሆዴን ተከትዬ የተቀመጡትን እየተስገበገብኩኝ አነሳሁት። ከራሴው ጋር እየተሻማው... ይቀጥላል ...  ክፍል ❸ ቶሎ እንዲለቀቅ #ሼር አርጉ ✍️:አ/ሰላም
79
7
7👍3❤
72
8
♦️♦️♦️♦️♦️♦️♦️♦️♦️♦️♦️♦️ኺያል ክፍል ሁለት እንዲለቀቅ 10 👍 አርጉ።3:00 ይለቀቃል ♦️♦️♦️♦️♦️♦️♦️♦️♦️♦️♦️♦️
73
9
አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱ። ውድ የቻናላችን ቤተሰቦች እንዴት ናቹ? 20❤ አስገቡንና ምርጥ የፍቅር ታሪክ እንጀምራለን ብለን ነበር። አሁን በዕናንተ እርዳታና ትብብር ታሪኩን በአላህ ፍቃ
አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱ። ውድ የቻናላችን ቤተሰቦች እንዴት ናቹ? 20❤ አስገቡንና ምርጥ የፍቅር ታሪክ እንጀምራለን ብለን ነበር። አሁን በዕናንተ እርዳታና ትብብር ታሪኩን በአላህ ፍቃድ ጀምረናል በአላህ ፍቃድ እንጨርሰዋለን ።ትብብራቹን ቀጥሉበት #ሼር እያረጋቹ🙏
86
10
፨፨፨፨፨፨፨ ❤ኺያል❤ ፨፨፨፨፨፨፨ ክፍል❶ የተኛሁበት ሰፍራ ቅዝቃዜ ከሰመጥኩበት ሰመመን አዛነነኝ ዙሪያዬን እያሰስኩ የት እንዳለሁ ለማስታወስ ብሞክርም የት እንደሆንኩኝ ማወቅ ተስኞኛል። የት ነኝ ምንም መልስ ያላገኘሁበት ጥያቄ አይምሮዬን ያናውዘዋል ከተኛሁበት እርጥብ አፈር እራሴን እያላቀቅኩ ያለሁበት ለማስታወስ እጥራለሁ። ከፊቴ ላይ በዝግታ የሚፈስ ነገር ይሰማኛል ከአናቴ በኩል በሚፈልቅ ደም ፊቴ ታጥቦዎል ጠንከር ያለ ብርድ ውስጤን እያደረቀኝ የባይተዋርነት ንፍስ ፊቴን እየገረፈኝ ካአፈሩ ተላቅቄ ቆምኩኝ። ፊቴን የሸፈነው ደም በአይበሉባይ እየጠራረኩኝ ዙሪያዬን ቃኘው። ''የት ነኝ''? ''የት ነኝ''? ከባህር ዳርቻ ያለች ደሴት ዳር ያለሁ መሠለኝ ባህሩ ከዳር እስከዳር እንደሰማይ ተዘርግቶል የሰማይ ነፀብራቅ ከገፁ ላይ አብሮ በሰማያዊ ቀለም ተላወሰ። ምድር ላይ የተዘረጋ ሰማይ መስሏል ዙሪያዬን ከቃኘሁኝ ቡሀላ በደመነፍስ እግሬ ወደ መራኝ መራመድ ጀመርኩኝ በደካከመ እርምጃ እየተንከረፈፍኩ ወደ ደሴቱ አዘገምኩ። ጥቂት ዙሪያውን በዛለ ጉልበት አሰስኩት ምንም የሰው ዘር አለመኖሩ ካገለፅኩት ቦታ ተነስቼ እርግጠኛ ስሆን እፍኝ ተስፍዬ ተበተነ። እንዲሁ በዚች ሰው አልባ ደሴት ውስጥ መንምኜ ተኮማትሬ ስሞት ታየኝ። ደሴቱ ሰው ዝር ብሎበት የሚያውቅ አይመስልም ጥቅጥቃቱ እጅግ የበዛ ነው።እንደ ዘረግ ባሉ በተጠላለፉ እፅዋቶች ዙሪያውን ታጥሮዋል። አህዋፍቶች ክንፍቸውን ሲያማቱ የባህር ዳርቻ ሲወነጨም ከሚፈጥረው ድምፅ ውጭ ፍፁም ፀፅታ የተሞላበት ስፍራ ነው። እርምጃዬን እየቀነስኩኝ ለመቀመጥ የሚሆነኝ ቦታ አሰስኩ ወደ ባህር ዳርቻ ቀረብ ያለ ምቹ መቀመጫ ስፍራን አየሁ። ዲንጋዩ ለመቀመጥ የባህሩ ሰፊ ግዛት ለመኮምኮም ሆን ተብሎ የተዘጋጀ ይመስላል ድንጋዩ ላይ... ይቀጥላል... #ሼር እያረጋቹ አበረታቱን🙏 ✍️:አ/ሰላም
143
11
♦️♦️♦️♦️♦️♦️♦️♦️♦️♦️♦️♦️ ዛሬ ለማን ነው የምደግፉት? ♦️♦️♦️♦️♦️♦️♦️♦️♦️♦️♦️♦️
97
12
ማሽ አላህ 20 ❤ ገብቶል ነገ ክፍል 1 3:00 ይለቀቃል ሼር እያረጋቹ አበረታቱን🙏 @islamuc_media33 @islamic_media33
149
13
አረ ጀማው 20❤አስገቡት👆
143
14
No text...
14
15
ይሄን ታሪክ ልንጀንር ነው ክፍል አንድ እንዲለቀቅ ከፈለጋቹ 20❤ አርጉ። ✍️:ፀሀፊ_አል_ነው 📚:ርዕስ:ኺያል
ይሄን ታሪክ ልንጀንር ነው ክፍል አንድ እንዲለቀቅ ከፈለጋቹ 20❤ አርጉ። ✍️:ፀሀፊ_አል_ነው 📚:ርዕስ:ኺያል
214
16
ለሁላቹም መልካም ጁምዐ
ለሁላቹም መልካም ጁምዐ
143
17
https://t.me/sm_promotionn
135
18
🚨ፈጥኖ ማን ይመልስ ‼️🏃‍➡️🏃‍➡️ ትክክለኛውን  መልስ ያገኝ ሰው  ብዙ  ጠቃሚ ኢስላማዊ ቻናሎችን add የሚለውን በመጫን ያገኛል ። ጥያቄ፦  ቁርዓን ስንት ምዕራፍ አለው⁉
1
19
No text...
144
20
============== [💔መጅኑኑ ለይላ💔] ==============     #ክፍል_❹ በዛች ደቂቃ ደስታ፣ አለማመን፣ ፍርሀት፣ ቁጭት፣ ግርምት አየተፈራረቁ አናወዙት ከፊቱ የቆሙት ሰዎች ተገለባበጡበት ዓይኑ ላይ ቀለማቶች ተሸከረከሩ የዓይነቹን ሸፋሽፍት ገርበበሸ አድርጎ አስለምልሞ ከድኗቸዉ ከቆመበት ሚንበር  ቁልቁል ተዝለፍልፎ ወደቀ በደስታ ብዛት ያሳበደችዉ ዓለሙም ከእግሯ ስር ራሱን ስቶ ተዘረረ ያ ቀይ መልከኛ ገፁ በደም ጨቀየ። አካባቢዉ በጩኸት እና በግርግር ሲናድ ለይላ በድንጋጤ ከወደቀበት መሬት ላይ አፋፍሳ እየጮኸች ጉልበቷ ላይ አስተኛችዉ በእጆቿ ደሙን እየጠረገች ስቅስቅ ብላ አለቀሰች። ከመጅኑን ጭንቅላት የሚፈሰዉ ደም እንደ ዘምዘም ዉሀ ያለማቋረጥ ፈለቀ ከተሰበሰቡት ሰዎች ዉስጥ አንደኛዉ እጁን ወደ መጅኑን አንገትሰዶ በደም ዝዉዉሩ የሞት ሽረቱን ጉዳይ check አድርጎ ዝም አለለይላ እንደ እብድ እየጮኸች ''ምን ሆነ በህይወት አለ ? ተናገር እንጅ'' እያለች የጥያቄመአት አዥጎደጎደችበት ''እባክሽን ተረጋጊ ተረጋጊ ለይላ ሆይ እስትንፋሱ እስካሁን ድረስ አለ '' ብሎ ሰዉየዉ ለይላን ካረጋጋ በኃላ መጅኑንን ወደ ከበቡት ሰዎች ዙሮ ''አየር ያስፈልገዋል እስኪ ዞር ዞር በሉለት አታፍኑት'' እያለየከበቡትን ሰዎች በተናቸዉ። ከመጅኑን የሚፈሰዉ ደም በለይላ የሀር ቀሚስ ላይ ቀልሞ እሷ ትሁን እሱ የደሙት መለየት እስኪያቅት ድረስ በደም ተለቃልቀዋል እሷ ግን በዛ ሰዓት መላ አካላቷን ያጠመቃት ደም ልብ አላለችዉም። በእሷ መወደድ የባተለላት የሽሽግ ፍቅሯን መጅኑን ከእጇ ላይሲያጣጥር ማየት አቅሏን ነስቷታል የሴትነት ይሉኝታ አሳጥቶ አሳብዷታል ሰዉየዉ ካፈቀረችዉ ጀሰዱ ዉስጥ ነፍሱቶ እንዳለች ሲነግራት በጭንቀት ልትሾልክ የደረሰችዉ ነፍሷን አሳርፋ በእዝነ ልቦናዋ እፎይ ብላ በረጅሙ ተነፈሰችቶ። ከደቂቃዎች ቡኃላ ቤተሰቦቹ ዜናውን እንደሰሙ መተዉ ከለይላ ጉልበት ላይ የወደቀዉን ቀይስ አንስተዉ ወደ ቤት ወሰዱት። የዛን ዕለት የነጅድ አፈቀላጤዎች በገፍዋ መሰብሰቢያ ቦታቸዉ ስለ መጅኑን እና ለይላ ሲያነሱ ሲጥሉ ዋሉ ነገሩም ከእነሱ ወቶ ሳይዉል ሳያድር የተፈጠረዉ ሁሉ ከለይላ አባት ጆሮ ደረሰ ይቀጥላል... #ሼር እያረጋቹ🙏 ✍️:አ/ሰላም
158