en
Feedback
EHPM - Ethiopian Health Professionals' Movement

EHPM - Ethiopian Health Professionals' Movement

Open in Telegram

Show more
The country is not specifiedThe category is not specified

📈 Analytical overview of Telegram channel EHPM - Ethiopian Health Professionals' Movement

Channel EHPM - Ethiopian Health Professionals' Movement (@ehpmofficial) is an active participant. Currently, the community unites 57 440 subscribers, ranking in the Other category.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 57 440 subscribers.

According to the latest data from невідомо, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 0 over the last 30 days and by 0 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 0%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects N/A% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 0 views. Within the first day, a publication typically gains 0 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

Channel description not provided.

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 12 June, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Other category.

57 440
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
How should the seniors be actively involved በሚለው ላይ ረጅም ጊዜ ወስዶ መወያየትን ይጠይቃል... ግዴታ ነው

💥💥INBOX💥💥 ትላንት ዶ/ር ዳንኤል ፍርድ ቤት ሲቀርብ ፖሊስ ለጊዜ ቀጠሮ ማራዘሚያ ያነሳቼው ምክናየቶች:- 1ኛ. ተጠርጣሪው በማረሚያ ቤቱ አመራሮች አመቻችነት በገባለት ኤሌክትሮኒክስ ተጠቅሞ በእስር ላይ እያለም ካልተያዙ ባልደረቦቹ ጋር አብሮ አመጹን እያስቀጠለ ነው። ለዚህም የረዳው ከሀኪሞች በተጨማሪ አመራሮችን ጨምሮ ፖሊሶችና ሌሎች የህግ ባለሙያወች አብረወት እዬሰሩ በመሆኑ ነው። 2ኛ. ታጥቀው ጫካ ውስጥ ከሚታገሉ ኃይሎች ጋር ትስስር እንዳለው የተረጋገጠ ማስረጃ ስላለን ይህን ችሎት ጨምሮ እንዳይረበሽ ከሌሎች ታራሚወች ነጥለን ነው ወደ ፍ/ቤት ያቀረብነው። 3ኛ. ቤተሰቦቹና የሙያ ባለደረቦቹ በአድማው ምክናየት ለጠፋ የሰው ህይወት ማስረጃ ለመሰብሰብ የተጎጂን ቤተሰቦች ዛቻና ወከባ ስለፈጠሩባቼው ተጽእኖ ደርሶብናል። 4ኛ. ጤና ቢሮ ማስረጃ ለመስጠት ዘግይቶብናል 5ኛ. INSA የወሰደው ሞባይል ስልክና ላፕቶፕ የኤሌክትሮኒክስ ማስረጃ አልመለሰልንም። እነዚህን ምክናየቶች ለማቅረብ ከፖሊስ ኮሚሽን ሁለት ፖሊሶች የቀረቡ ሲሁን ኮማንደር ታደለ ዳኛው የተባለው የመንግስት ታማኝ የሚሊተሪ ዩኒፎርም ለብሶ ውሸትን እውነት ለማስመሰል በፍርድ ቤቱ ዳኞች ፊት እየማለ ሲከራከር በጆሯችን ሰምተነዋል፣ በዐይናችን አይተነዋል። ኮማንደር ታደለ ዳኛው የሐኪም ጥላቻው ስር የሰደደ እንደሆነ በተግባር አይተናል። የሌሎችን ፖሊሶች ክብር ሚነካ ገጽታ የያዘ አክተር ሆኖ ቀርቧል። በዕውነት በዚህ መንገድ ሚበላ እንጀራም አለ እንዴ። በዕርግጥ በጣም ባለሐብት እንደሆነ ሰምተናል። ያለው ሀብት ቢከፋፈል 100 ሐኪሞችን እንደሚያስተዳደርም ሰምተን ተገርመናል። ወንጀለኛው ማን ይሆን? ይህች ሀገር የማን ናት? ጊዜ ይመልስው ይሆን? ዶ/ር ተ.ደ Senior Resident

በዚህ ተመዝገቡ

ቀን 12/6/2018 ለጤና ሚኒስቴርአዲስ አበባጉዳዩ፡ በ2018 ዓ.ም (2025 እ.አ.አ) የሕክምና ስፔሻሊቲ መግቢያ ፈተና (ERMP) ውጤት ላይ የቀረበ አቤቱታ ​እኛ የ2018 ዓ.ም የሕክምና ስፔሻሊቲ መግቢያ ፈተና (ERMP) ተፈታኝ ሐኪሞች፣ በቅርቡ በኮምፒውተር (CBT) አማካኝነት በተሰጠው ፈተና ሂደትና ውጤት ላይ የታዩ ከፍተኛ ግድፈቶችን በመጥቀስ ይህንን የቅሬታ ደብዳቤ አቅርበናል። ​ፈተናው በቴክኒክም ሆነ በይዘት ረገድ የሚከተሉት መሠረታዊ ችግሮች የታዩበት መሆኑን  እንገልጻለን፡- ፩. ​የቴክኒክ ብልሽት (የምስሎች አለመታየት) በፈተናው ወቅት የራጅ (X-ray) ምስሎችን አይቶ ለመመለስ የሚጠይቁ ጥያቄዎች የነበሩ ቢሆንም፣ ምስሎቹ በሲስተሙ ላይ ባለመታየታቸው ተፈታኞች ጥያቄዎቹን መመለስ ሳይችሉ ቀርተዋል። ይህም በሲስተሙ ብቃት ላይ ጥርጣሬ ከመፍጠሩም በላይ ውጤታችን ላይ ቀጥተኛ ተጽዕኖ አሳርፏል። ፪. ​ከፍተኛ የጥያቄዎች ድግግሞሽ በዘንድሮው ፈተና ላይ ካለፉት ዓመታት የተወሰዱ ጥያቄዎች ከ35% በላይ (መጠነኛ ማስተካከያ ብቻ የተደረገባቸውን ሳይጨምር) ተደግመው ቀርበዋል። አንድ አገር አቀፍ ፈተና እንዲህ ያለ ከፍተኛ የድግግሞሽ መጠን መያዙ የፈተናውን ሚስጥራዊነትና ተዓማኒነት (Exam Integrity) ጥያቄ ውስጥ የሚጥል ከመሆኑም በላይ፣ አዲሱን ተፈታኝ በትክክል ለመመዘን የሚያስችል የጥራት ደረጃ ላይ እንዳልነበረ ያሳያል። ፫. ​የውጤት መዛባትና የእርማት ስህተት፦ ብዙ ተፈታኞች ከፈተናው በኋላ የሰሩትን ስሌት ሲያሰሉ ከፍተኛ ውጤት እንደሚጠብቁ እርግጠኛ ቢሆኑም፣ ሲስተሙ የሰጣቸው ውጤት ግን እጅግ የወረደ ሆኖ ተገኝቷል። ይህም በኮምፒውተር እርማት (Grading Algorithm) ወቅት የቴክኒክ ስህተቶች ወይም የመልስ አቆጣጠር ችግሮች (Bugs) እንዳሉ በግልጽ ያሳያል። ፬. የይዘት አለመመጣጠን (Blueprint Violation) ፈተናው አስቀድሞ በተቀመጠውና ተፈታኞች እንዲዘጋጁበት በተደረገው የፈተና ማዕቀፍ (Blueprint) መሠረት አልተዘጋጀም። በተወሰኑ የሕክምና ዘርፎች ላይ ብቻ ያተኮረና ሌሎችን ዘርፎች ያገለለ ሆኖ በመገኘቱ፣ የተፈታኞችን አጠቃላይ ዕውቀት በትክክል መመዘን አልቻለም። ​ይህ ፈተና የብዙ ሐኪሞችን የቀጣይ የትምህርት እና የሥራ ዕጣ ፈንታ የሚወስን የላቀ ሙያዊ ጉዳይ በመሆኑ፣ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ የሚከተሉትን እርምጃዎች በአስቸኳይ እንዲወስድልን እንጠይቃለን፡- ​የፈተናው ሂደትና የሲስተሙ ትክክለኛነት በቴክኒክ ባለሙያዎች እንዲመረመር/እንዲያስመረምር፤ ​የመልስ ቁልፎቹ በከፍተኛ የሕክምና ባለሙያዎች በድጋሚ ታይተው ስህተቶች እንዲታረሙ፤ ​የምስል አለመታየትና የጥያቄ ድግግሞሽ ያመጣው ተፅዕኖ ታይቶ ውጤታችን በድጋሚ እንዲሰላ። ​የሕክምና ማኅበረሰቡ በፈተናው ሂደት ላይ ያለውን አመኔታ ለመመለስና ፍትሃዊነትን ለማረጋገጥ ሚኒስቴሩ የሚሰጠው አፋጣኝ ምላሽ ወሳኝ መሆኑን እንገልጻለን። ​ከአክብሮታዊ ሰላምታ ጋር፣ የ2018 ዓ.ም (2025) ERMP ተፈታኝ ሐኪሞች

**“To those who left this Telegram channel, and to those thinking of leaving: Remember why we came together in the first place. Our aim is ONE. Our struggle is the SAME. Walking away won’t solve anything — it only weakens the very fight you care about. Don’t let frustration or fear make you step back now. This is the moment to stand stronger, not scatter. Staying united is not foolish — but abandoning your own cause is. We are many. Our voice is powerful only when we stand together. If we stay united, no one can ignore us. If we divide, nothing will change. So stay. Stand firm. Let’s finish what we started — together.”**

LinkedIn connect me

Lions on telegram are always at the back while we become to start the strangle

RE-Stike IS inevitable prepare your selfs

All Health Professionals in Central Ethiopia Please Join with the Link below‼️ Only Those who work in Central Ethiopia! https://t.me/+m-T19PM0OfZkZDI0 Unity is Power‼️ Now or Never‼️ Continue Commenting on MOH Recent Post❕

💥Despite submitting our official letter via email and to personal Telegram accounts, MOH officials have refused to accept it. This is expected but unacceptable. Enough is enough. The countdown continues: Only 18 days until the inevitable strike‼️ ታህሳስ 6 is Approaching! Be ready! Let’s fight for our legitimate rights before both the Government and Marburg kills us and our families‼️

Yehe eko our choice eko nw ayebalem We problem only ka systemu gar becha nw enej not education bro

አይደብርም እራበን እያልን እዚህ የራሥህን ጥቅም ሥታውል

No change from the previous, the solution is in our hand!! striking until our demand solve.

ውድ የሀገራችን የጤና ባለሞያዎች እነዚህን የኢትዮጵያ የጤና ባለሞያዎች ንቅናቄ የማህበራዊ ገፆች በመቀላቀልና ለባልደረቦቻችሁም በማጋራት ከቦርዱ የሚተላለፉ መልክቶችንና የሚደረጉ ውይይቶችን እንድትሳተፋ በአክብሮት እንጠይቃለን:: አንድ አይነት መረጃ እንዲኖረን ይህ ትንሿ እርምጃ ናት። እንበርታ! አንድነት ሀይል ነው! ከተባበርን ድል ከእኛ ጋር ነው! መልካም የእረፍት/የስራ ቀን! Telegram https://t.me/EHPMOFFICIAL Facebook https://www.facebook.com/share/1CuLPMTHsj/ X(Twitter) https://x.com/Ehpm2025?t=VY-7IdvA2cnqYRm_XVt8Cw&s=09

No more ERMP thie yr

EHPM - Ethiopian Health Professionals' Movement - Statistics & analytics of Telegram channel @ehpmofficial