ch
Feedback
EHPM - Ethiopian Health Professionals' Movement

EHPM - Ethiopian Health Professionals' Movement

前往频道在 Telegram

显示更多
未指定国家未指定类别

📈 Telegram 频道 EHPM - Ethiopian Health Professionals' Movement 的分析概览

频道 EHPM - Ethiopian Health Professionals' Movement (@ehpmofficial) 是活跃参与者。目前社区聚集了 57 440 名订阅者,在 其他 类别中位列第

📊 受众指标与增长动态

невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 57 440 名订阅者。

根据 невідомо 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 0,过去 24 小时变化为 0,整体触达仍然可观。

  • 认证状态: 未认证
  • 互动率 (ER): 平均受众互动率为 0%。内容发布后 24 小时内通常能获得 N/A% 的反应,占订阅者总量。
  • 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 0 次浏览,首日通常累积 0 次浏览。
  • 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 0

📝 描述与内容策略

尚未提供频道描述。

凭借高频更新(最新数据采集于 12 六月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 其他 类别中的关键影响点。

57 440
订阅者
无数据24 小时
无数据7
无数据30
帖子存档
How should the seniors be actively involved በሚለው ላይ ረጅም ጊዜ ወስዶ መወያየትን ይጠይቃል... ግዴታ ነው

💥💥INBOX💥💥 ትላንት ዶ/ር ዳንኤል ፍርድ ቤት ሲቀርብ ፖሊስ ለጊዜ ቀጠሮ ማራዘሚያ ያነሳቼው ምክናየቶች:- 1ኛ. ተጠርጣሪው በማረሚያ ቤቱ አመራሮች አመቻችነት በገባለት ኤሌክትሮኒክስ ተጠቅሞ በእስር ላይ እያለም ካልተያዙ ባልደረቦቹ ጋር አብሮ አመጹን እያስቀጠለ ነው። ለዚህም የረዳው ከሀኪሞች በተጨማሪ አመራሮችን ጨምሮ ፖሊሶችና ሌሎች የህግ ባለሙያወች አብረወት እዬሰሩ በመሆኑ ነው። 2ኛ. ታጥቀው ጫካ ውስጥ ከሚታገሉ ኃይሎች ጋር ትስስር እንዳለው የተረጋገጠ ማስረጃ ስላለን ይህን ችሎት ጨምሮ እንዳይረበሽ ከሌሎች ታራሚወች ነጥለን ነው ወደ ፍ/ቤት ያቀረብነው። 3ኛ. ቤተሰቦቹና የሙያ ባለደረቦቹ በአድማው ምክናየት ለጠፋ የሰው ህይወት ማስረጃ ለመሰብሰብ የተጎጂን ቤተሰቦች ዛቻና ወከባ ስለፈጠሩባቼው ተጽእኖ ደርሶብናል። 4ኛ. ጤና ቢሮ ማስረጃ ለመስጠት ዘግይቶብናል 5ኛ. INSA የወሰደው ሞባይል ስልክና ላፕቶፕ የኤሌክትሮኒክስ ማስረጃ አልመለሰልንም። እነዚህን ምክናየቶች ለማቅረብ ከፖሊስ ኮሚሽን ሁለት ፖሊሶች የቀረቡ ሲሁን ኮማንደር ታደለ ዳኛው የተባለው የመንግስት ታማኝ የሚሊተሪ ዩኒፎርም ለብሶ ውሸትን እውነት ለማስመሰል በፍርድ ቤቱ ዳኞች ፊት እየማለ ሲከራከር በጆሯችን ሰምተነዋል፣ በዐይናችን አይተነዋል። ኮማንደር ታደለ ዳኛው የሐኪም ጥላቻው ስር የሰደደ እንደሆነ በተግባር አይተናል። የሌሎችን ፖሊሶች ክብር ሚነካ ገጽታ የያዘ አክተር ሆኖ ቀርቧል። በዕውነት በዚህ መንገድ ሚበላ እንጀራም አለ እንዴ። በዕርግጥ በጣም ባለሐብት እንደሆነ ሰምተናል። ያለው ሀብት ቢከፋፈል 100 ሐኪሞችን እንደሚያስተዳደርም ሰምተን ተገርመናል። ወንጀለኛው ማን ይሆን? ይህች ሀገር የማን ናት? ጊዜ ይመልስው ይሆን? ዶ/ር ተ.ደ Senior Resident

በዚህ ተመዝገቡ

ቀን 12/6/2018 ለጤና ሚኒስቴርአዲስ አበባጉዳዩ፡ በ2018 ዓ.ም (2025 እ.አ.አ) የሕክምና ስፔሻሊቲ መግቢያ ፈተና (ERMP) ውጤት ላይ የቀረበ አቤቱታ ​እኛ የ2018 ዓ.ም የሕክምና ስፔሻሊቲ መግቢያ ፈተና (ERMP) ተፈታኝ ሐኪሞች፣ በቅርቡ በኮምፒውተር (CBT) አማካኝነት በተሰጠው ፈተና ሂደትና ውጤት ላይ የታዩ ከፍተኛ ግድፈቶችን በመጥቀስ ይህንን የቅሬታ ደብዳቤ አቅርበናል። ​ፈተናው በቴክኒክም ሆነ በይዘት ረገድ የሚከተሉት መሠረታዊ ችግሮች የታዩበት መሆኑን  እንገልጻለን፡- ፩. ​የቴክኒክ ብልሽት (የምስሎች አለመታየት) በፈተናው ወቅት የራጅ (X-ray) ምስሎችን አይቶ ለመመለስ የሚጠይቁ ጥያቄዎች የነበሩ ቢሆንም፣ ምስሎቹ በሲስተሙ ላይ ባለመታየታቸው ተፈታኞች ጥያቄዎቹን መመለስ ሳይችሉ ቀርተዋል። ይህም በሲስተሙ ብቃት ላይ ጥርጣሬ ከመፍጠሩም በላይ ውጤታችን ላይ ቀጥተኛ ተጽዕኖ አሳርፏል። ፪. ​ከፍተኛ የጥያቄዎች ድግግሞሽ በዘንድሮው ፈተና ላይ ካለፉት ዓመታት የተወሰዱ ጥያቄዎች ከ35% በላይ (መጠነኛ ማስተካከያ ብቻ የተደረገባቸውን ሳይጨምር) ተደግመው ቀርበዋል። አንድ አገር አቀፍ ፈተና እንዲህ ያለ ከፍተኛ የድግግሞሽ መጠን መያዙ የፈተናውን ሚስጥራዊነትና ተዓማኒነት (Exam Integrity) ጥያቄ ውስጥ የሚጥል ከመሆኑም በላይ፣ አዲሱን ተፈታኝ በትክክል ለመመዘን የሚያስችል የጥራት ደረጃ ላይ እንዳልነበረ ያሳያል። ፫. ​የውጤት መዛባትና የእርማት ስህተት፦ ብዙ ተፈታኞች ከፈተናው በኋላ የሰሩትን ስሌት ሲያሰሉ ከፍተኛ ውጤት እንደሚጠብቁ እርግጠኛ ቢሆኑም፣ ሲስተሙ የሰጣቸው ውጤት ግን እጅግ የወረደ ሆኖ ተገኝቷል። ይህም በኮምፒውተር እርማት (Grading Algorithm) ወቅት የቴክኒክ ስህተቶች ወይም የመልስ አቆጣጠር ችግሮች (Bugs) እንዳሉ በግልጽ ያሳያል። ፬. የይዘት አለመመጣጠን (Blueprint Violation) ፈተናው አስቀድሞ በተቀመጠውና ተፈታኞች እንዲዘጋጁበት በተደረገው የፈተና ማዕቀፍ (Blueprint) መሠረት አልተዘጋጀም። በተወሰኑ የሕክምና ዘርፎች ላይ ብቻ ያተኮረና ሌሎችን ዘርፎች ያገለለ ሆኖ በመገኘቱ፣ የተፈታኞችን አጠቃላይ ዕውቀት በትክክል መመዘን አልቻለም። ​ይህ ፈተና የብዙ ሐኪሞችን የቀጣይ የትምህርት እና የሥራ ዕጣ ፈንታ የሚወስን የላቀ ሙያዊ ጉዳይ በመሆኑ፣ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ የሚከተሉትን እርምጃዎች በአስቸኳይ እንዲወስድልን እንጠይቃለን፡- ​የፈተናው ሂደትና የሲስተሙ ትክክለኛነት በቴክኒክ ባለሙያዎች እንዲመረመር/እንዲያስመረምር፤ ​የመልስ ቁልፎቹ በከፍተኛ የሕክምና ባለሙያዎች በድጋሚ ታይተው ስህተቶች እንዲታረሙ፤ ​የምስል አለመታየትና የጥያቄ ድግግሞሽ ያመጣው ተፅዕኖ ታይቶ ውጤታችን በድጋሚ እንዲሰላ። ​የሕክምና ማኅበረሰቡ በፈተናው ሂደት ላይ ያለውን አመኔታ ለመመለስና ፍትሃዊነትን ለማረጋገጥ ሚኒስቴሩ የሚሰጠው አፋጣኝ ምላሽ ወሳኝ መሆኑን እንገልጻለን። ​ከአክብሮታዊ ሰላምታ ጋር፣ የ2018 ዓ.ም (2025) ERMP ተፈታኝ ሐኪሞች

**“To those who left this Telegram channel, and to those thinking of leaving: Remember why we came together in the first place. Our aim is ONE. Our struggle is the SAME. Walking away won’t solve anything — it only weakens the very fight you care about. Don’t let frustration or fear make you step back now. This is the moment to stand stronger, not scatter. Staying united is not foolish — but abandoning your own cause is. We are many. Our voice is powerful only when we stand together. If we stay united, no one can ignore us. If we divide, nothing will change. So stay. Stand firm. Let’s finish what we started — together.”**

LinkedIn connect me

Lions on telegram are always at the back while we become to start the strangle

RE-Stike IS inevitable prepare your selfs

All Health Professionals in Central Ethiopia Please Join with the Link below‼️ Only Those who work in Central Ethiopia! https://t.me/+m-T19PM0OfZkZDI0 Unity is Power‼️ Now or Never‼️ Continue Commenting on MOH Recent Post❕

💥Despite submitting our official letter via email and to personal Telegram accounts, MOH officials have refused to accept it. This is expected but unacceptable. Enough is enough. The countdown continues: Only 18 days until the inevitable strike‼️ ታህሳስ 6 is Approaching! Be ready! Let’s fight for our legitimate rights before both the Government and Marburg kills us and our families‼️

Yehe eko our choice eko nw ayebalem We problem only ka systemu gar becha nw enej not education bro

አይደብርም እራበን እያልን እዚህ የራሥህን ጥቅም ሥታውል

No change from the previous, the solution is in our hand!! striking until our demand solve.

ውድ የሀገራችን የጤና ባለሞያዎች እነዚህን የኢትዮጵያ የጤና ባለሞያዎች ንቅናቄ የማህበራዊ ገፆች በመቀላቀልና ለባልደረቦቻችሁም በማጋራት ከቦርዱ የሚተላለፉ መልክቶችንና የሚደረጉ ውይይቶችን እንድትሳተፋ በአክብሮት እንጠይቃለን:: አንድ አይነት መረጃ እንዲኖረን ይህ ትንሿ እርምጃ ናት። እንበርታ! አንድነት ሀይል ነው! ከተባበርን ድል ከእኛ ጋር ነው! መልካም የእረፍት/የስራ ቀን! Telegram https://t.me/EHPMOFFICIAL Facebook https://www.facebook.com/share/1CuLPMTHsj/ X(Twitter) https://x.com/Ehpm2025?t=VY-7IdvA2cnqYRm_XVt8Cw&s=09

No more ERMP thie yr