ፍኖተ- አማራ ሚዲያ (Finote- Amhara ) Midea
Open in Telegram
የተመሠረተው የአማራን ሕዝብ ለማንቃት፣ ለማደራጀት እና ለማስተባበር ነው። የአማራ ሕዝብን ✅ ፖለቲካዊ ✅ ማህበራዊ ✅ ኢኮኖሚያዊ ታሪካዊ ጥያቄዎችን ለማሰማት እና የአማራን ሕዝብ በማንቃት ሰፊውን ሕዝብ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ይሰራል። ወደዱም ጠሉም የኃላ ታሪካችን በእኛ እጅ ይፃፋል። አማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ ( አፋብን)
Show more2 929
Subscribers
+224 hours
+3727 days
+36730 days
Posts Archive
የአፋብን 1ኛ ዕዝ 14ኛ ኮር ለተከታታይ ቀናት ሲያደርግ የቆየውን ጥልቅ ግምገማ በስኬት በማጠናቀቅ፣ ድርጅታዊና ወታደራዊ ተልኮን ለማስፈፀም ብቁ ናቸው ያላቸውን አመራሮች ያደራጀ ሲሆን በግምገማው የኮሩና በስሩ ያሉ ክ/ጦር አመራሮች በንቃት ተሳትፈዋል።
ይህ አደረጃጀት በየደረጃው ያሉ አርበኞችን አፈፃፀምና ብቃት መሠረት በማድረግ የተከናወነ ሲሆን፣ የኮሩን የወደፊት ድርጅታዊና ወታደራዊ ተልዕኮዎች በተሻለ ቁመና ለማስፈጸም ያለመ ነው።
በዚህም የግምገማ ፕሮግራም የአፋብን አመራሮች፣የ1ኛ እዝ አመራሮች በመገኘት ጥልቅ ግምገማ በማድረግ የስራን ልምድና የስራ አፈፃፀም ጥንካሬን እንድሁም የአመራር ጥበብና ብቃትን ከግምት ውስጥ በማስገባት የኮሩን አመራር አደረጃጀት ሰርተዋል።
ወደ ኮሩ የተመደቡ አመራሮችም ትግሉን የማስቀጠል ታሪካዊ አደራ ከትግሉ ሰምዓት ስላለብና የህዝባችን መከራ ለማሳጠር ቆርጠን ለመታገልና ለማታገል ቃለ-መሀላ በመፈፀም አጠናቀዋል።
📌
አዲስ የተመደቡ የ14ኛ ኮር አመራሮች ዝርዝር
1, አርበኛ ሰለሞን አሊ.. የ14ኛ ኮር ሰብሳቢ
2, አርበኛ እንዳሻው ጌታሁን ..ወታደራዊ አዛዥ
3, አርበኛ መሀመድ አሊ.. ም/ወታደራዊ አዛዥ
4,አርበኛ ዳኒኤል ዋጋው ..ወ/አስተዳደር ሀላፊ
5 አርበኛ ሱልጣን የሱፍ ..ፓለቲካመምሪያ ሀላፊ
6, አርበኛ ሲሳይ አድሱ ..ሎጀስቲክ መምሪያ
7,አርበኛ ሞላ አባተ ..ዘመቻ መምሪያ
8,አርበኛ ጌታቸው ማሩ ..ም/ዘመቻ መምሪያ
9, አርበኛ አማረ አባተ ..ም/ዘመቻ መምሪያ
10, አርበኛ ጌትነት አለሙ...ስልጠና መምሪያ
11, አርበኛ አበራ ከበደ ም/ስልጠና
12, አርበኛ ኡመር ምሰው...ም/ስልጠና
13, አርበኛ ገረመው አልታሰብ ም/ወታደራዊ አስተዳደር
14, አርበኛ ተስፋየ ገዱ ...መሀንድስ
15, አርበኛ ----------መረጃና ደህንነት
16, አርበኛ-------------ም/መረጃና ደህንነት
17, አርበኛ አስናቀው ገብሬ ...ቃኝ መሪ
18, አርበኛ እድገት አያሌው .... መገናኛ
19, አርበኛ አብርሀም ይሁኔ....ም/መገናኛ
20, አርበኛ ቢያመሽ መኮነን ....የሰው ሀይል
21, አርበኛ --------------.....ም/የሰውሀይል
22, አርበኛ ኑሩ መኮነን .....ፋይናስ
23, አርበኛ አማን አደራው ....ሂሳብ ሹም
24, 👉ህግ አገልግሎት
1,አርበኛ መቶ አለቃ አያሌው አበበ
2,አርበኛ እያሱ ፋንታው
3,አርበኛ ሰለሞን ተገኘ
25, መቶ አለቃ ከተማው ....ወታደራዊ ፖሊስ
26, አርበኛ ሰለሞን አማረ ....ግዥ
27, አርበኛ ኢብራሂም አሊ ....ም/ሎጀስቲክ
28, አርበኛ አሰፋ አባተ....ስንቅና እደላ
29, አርበኛ ሙሀመድ ፋንታው ....ኦርድናስ
30, አርበኛ መካሻው ደምሴ ....ም/ኦርድናስ
31, አርበኛ ደሳለኝ እጅጉ .....ስቶር
32, ዶ/ር ዘላለም አዳነ....ጤና መምሪ
33, ዶር እሸቱ ሀይሌ ......ም/ጤና መምሪያ
34, አርበኛ ገ/መሰቀል ካሳው....ነዘቅ
35, አርበኛ አባተ አለሙ.....ትራንስፖርት
36, አርበኛ ይመር ሀይሌ....ቃል አቀባይ
37, አርበኛ መላኩ መስፍን ...ኢንደክትሪኔሽን(ስርፀት)
38, አርበኛ በለጠ ተፈራ ሚኒ-ሚድያ ክፍል
39, አርበኛ ሰለሞን ሞላ ...ኢንስፔክሽን(ወታደራዊ ተቋም ቁጥጥርና ክትትል
40, አርበኛ -------- ኦድትና ቁጥጥር
41, አርበኛ አስፋው አበበ ....የኮር ፀሀፊ
በማድረግ አደረጃጀቱ በተሳካ ሁኔታ ተከናዉኗል!!
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል።
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን !!
አፋብን ወሎ ቤተ አማራ ምኒልክ ዕዝ ሚዲያና ኮሙኒኬሽን መምሪያ!!
ነሀሴ08/12/2018 ዓ.ም
7/70 ክፍለ ጦር ወታደራዊ ቁመናውን በማዘመን ለሁለንተናዊ ድልና ለግዳጅ ራሱን በተሃድሶ አዘጋጀ!!
ነሐሴ 08/2018 ዓ.ም
ጀብደኛው የአፋብን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት አሳምነው ዕዝ 7/70 ክፍለ ጦር ተቋማዊና ወታደራዊ ብቃቱን ይበልጥ የሚያጠናክርበትን ሰፊ የተሐድሶ መርሃ ግብር በደማቅ ሁኔታ አካሄደ። በሃይማኖት አባቶች ጸሎትና ቡራኬ የተከፈተው ይህ የተሀድሶ መርሃ ግብር የድርጅት፣ የዕዝ፣ የኮር እንዲሁም የክፍለ ጦር ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት በዕዙ ባህልና መዝናኛ ቡድን ያሸበረቁ አማራዊ ተውኔቶች ታጅቦ ተከናውኗል።
ለግማሽ ምዕተ ዓመት ያህል የዘነበበትን የመከራና የጭቆና ዶፍ ለመመከት የአማራ ህዝብ አምጦ የወለዳቸው እንቁ የዘመናችን የቁርጥ ቀን ልጆች መካከል አንዱ የሆነው 7/70 ክፍለ ጦር፣ ህዝቡን ከመጥፋትና ከውርደት ታድጎ ወደ ታሪካዊ የክብር ማማ ለማሸጋገር ራሱን ለህዝባዊ አላማ አሳልፎ የሰጠ የትግል ግንባር ቀደም ኃይል ነው። ለ13ኛ ጊዜ በጠላት ወረራና በእሳት ከተቃጠለው የደም ምድርና ጽኑ ማህበረሰብ ተሰባስቦ የተደራጀ መሆኑ ልዩ ያደርገዋል።
በሸዋ ጠቅላይ ግዛት ምድር በጀግንነት ታሪኩ የሚታወቀው፤ በመከራ ቀን እንደ ንብ የሚናደፍ ለመጣበት ጠላት የማይበገር የታሪካዊቷ የአጣዬ ምድር ፍሬና የአማራ ህዝብ የቁርጥ ቀን ጠበቃ ነው። ክፍለ ጦሩ በሂደት ያጋጠሙትን ውስጣዊ ክፍተቶች በመሙላት፣ በአዳዲስ አመራሮች ወታደራዊ ቁመናውን ለማዘመንና ለቀጣይ ድርጅታዊ ግዳጆች ራሱን በከፍተኛ ዝግጁነት አድሶ ተከስቷል።
በዚሕ የተሐድሶ መድረክ ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት የአፋብን ተ/ምክትል ሊቀመንበርና የፖሊት ቢሮ አባል አርበኛ መከታው ማሞ ባስተላለፉት መልዕክት፦ የትግሉን ቁርጠኝነት ገልጸው፤ "ሶፍት ላኩላቸው" ላሉን መንጋዎች፡ እኛ ደግሞ "ዳይፐር ላኩላቸው" ነው መልሳችን ሲሉ ገልፀዋል።
በሌላ በኩል የአፋብን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት አሳምነው ዕዝ ሰብሳቢና የአፋብን ስራ አስፈጻሚ አባል አርበኛ ደሳለኝ ሲያስብሸዋ፦ "ትግላችን ግብን እንዲመታ መሰረታዊ ሀዲዱን ዘርግተን እየተጓዝን ነው" ሲሉ ገልጸዋል። እዲሁም የአሳምነው ዕዝ ዋና ወታደራዊ አዛዥ አርበኛ አማን እሸቱ በበኩላቸው የወታደራዊ ዝግጅትን ደረጃ በማጎላት "ራሳችሁን ለቀበሌና ለወረዳ ሳይሆን፣ ለመጨረሻው ታላቅ ግዳጅ አዘጋጁ" ሲሉ ለሰራዊቱ ወታደራዊ መመሪያ አስተላልፈዋል።
በመጨረሻም የተሐድሶ መርሃ ግብሩ ባሕልና መዝናኛ ክፍል ባዘጋጃቸው ህዝባዊና ወታደራዊ ኪነት ደምቆ ውሏል። ክፍለ ጦሩ አዳዲስ አመራሮችን በመመደብ፣ ሕዝባቸውንና ሠራዊታቸውን በተጣለባቸው ኃላፊነት አመራሮቹ፡ በታማኝነት፣ በቁርጠኝነት፣ በቅንነት እዲያገለግሉ ቃለ-መሀላ በመፈፀም መርሃ ግብሩ ተጠናቋል።
" ክብር ለትግሉ ሰማዕታት!
" ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
የአፋብን ሸዋ ጠቅላይ ግዛት አሳምነው ዕዝ የህዝብ ግንኙነት መምሪያ
+3
ሁለት የአገዛዙ ሰራዊት አባላት 64ኛ ክ/ጦር ተቀላቀሉ!!
1ኛ.አቡሌ ኩምሳ 4ኛ ክ/ጦር አንድ ጥቁር ክላሽ 150 ጥይት ከወገብ ትጥቅ 2 ቦንብ
2ኛ. ዳመን ቸርነት ፖራ ኮማንዶ እስኬስ መሳሪያ በመያዝ ሸበል በረንታ መረገጭ ንዑስ ከተማ እና እነማይ ወይራ ጠልማ ቀበሌ የአገዛዙን ብልሹ አሰራር ተስፋ በመቁረጥ ወደ ፋኖ ተቀላቅለዋል።
አዲስ ትውልድ፣ አዲስ አስተሳሰብ፣ አዲስ ተስፋ!!
ሀምሌ 07/2018 ዓ.ም
አፋብን ቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 64ኛ ክ/ጦር ሕዝብ ግንኙነት
#በሁለት_ግንባር_በተቀሰቀሰዉ_ውጊያ_44ኛ_ክፍለ_ጦር_ድል_ተቀዳጄ‼
[ ነሐሴ 7/2018 ዓ.ም ]
አፋብን ጎጃም ጠቅላይ ግዛት ቴዎድሮስ ዕዝ 105ኛ ኮር 44ኛ ክፍለ ጦር በሚያስተዳድረው ከእንጅባራ_ቲሊሊ _ሰከላ ቀጠና በተቀሰቀሰው አውደውጊያ የአገዛዙ ሀይል ቅስም ሰባሪ የሆነ ሽንፈት አስተናግዷል።
የእሳት ረመጥ ወደ ሆነዉ የ44ኛ ክፍለ ጦር ቀጠና በተንቀሳቀሰዉ የብልፅግና ሎሌ ላይ በተከፈተዉ ዉጊያ 105ኛ ኮር 44ኛ ክፍለ ጦር ጣፋጭ የሆነ ድል አስመዝግቧል።
ጠላት ከጠዋቱ 1:30 አካባቢ ከኮሶበር ወደ ምርክታ የ44ኛ ክፍለ ጦር ሻለቃ መቀመጫ ቀጠና የተንቀሳቀሰ ቢሆንም በነበልባሎቹ ተመቶና ተመክቶ፣ሙትና ቁስለኛዉን እየተሸከመ ወደ መጣበት እንጅባራ ከተማ ተመልሷል።
በሌላ ግንባር #አሽፋ_መገንጠያ አካባቢ ከሶስት ሰሃት በላይ በወሰደው እልህ አስጨራሽ ዉጊያ በፋኖ ፍፁም የበላይነት ተወስዶበት የአረመኔዉ አገዛዙ ሀይል ቅስም ሰባሪ የሆነ ሽንፈት አስተናግዷል።
"በሶስት ቀን የአማራን ህዝብ ትጥቁን ብቻ ሳይሆን ቀበቶዉን ጭምረሰ አስፈታዋለሁ" በማለት ፎክሮ የገባዉ ገለባ ሰራዊት ለድፍን ሶስት አመታት በእሳት እየተለበለበ በቀጠለበት፤
በሶስቱ የጦርነቱ አመታት መጨረሻ ምዕራፍ ፤ የአዉሬዉ ስርዓተ መንበር ሊፈርስ ቀናት እየተቆጠሩ ባለበት፣ በዉጊያና በጉዞ የናወዘዉን ሰወ_በላ ሰራዊት ነፍስ አስይዞ ከቲሊሊ ወደ ሰከላ ወታደራዊ ቁሳቁስና አመራር ለማስተላለፍ ሞክሮ ሁለት ቀናት በወሰደዉ እጀባ ከባድ ኪሳራ አስተናግዷል።
አረመኔዉ ሰራዊት #ከእንጅባ #ቡሬ #ቲሊሊ #ሰከላ ያለ የሌለ ሀይሉን ዙ_23 ጭምር በመያዝ በከባድ መሳሪያ የታገዙ ዉጊያ ቢያደርግም ፋኖ ያለምንም መሳዉትነትና ጉዳት፤ ጠላት ከ20 በላይ ሀይሉ ተመቶበት ሬሳዉን እየጣለ ቁስለኛዉን እየተሸከመ ወደ መጣበት ፈርጥጧል።
አፋብን ጎጃም/ጠ/ግ ቴ/ዕዝ 105ኛ ኮር 44ኛ ክፍለ ጦር ህዝብ ግንኙነት!
በራያ ግንባር በግዳጅ ላይ የሚገኙት የጠላት ብልፅግና ሰራዊት ከስምሪት ቀጠና በመጥፋት የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ ወሎ ቤተ-አማራ ምኒልክ ዕዝ የ102ኛ ኮርን ተቀላቀሉ።
ዛሬ ነሐሴ 07/2018ዓ/ም በሰሜን ወሎ ዞን በራያ ቆቦ ወረዳ የጠላት የሰሜን ምስራቅ ዕዝ 1ኛ ኮር 45ኛ ክፍለጦር 4ኛ ሻምበል አዛዥ እና የሰሜን ምስራቅ ዕዝ 802ኛ ኮር 49ኛ ክፍለጦር 3ኛ ሻለቃ 2ኛ ሻምበል አባል ከነ ሙሉ ትጥቃቸው ወደ ምኒልክ ዕዝ ምስራቅ አማራ የ102ኛ ኮርን ተቀላቀሉ።
ከተቀላቀሉት የጠላት የሰራዊት አባላት ሀምሳ አለቃ ጫላ ተኩ የሰሜን ምስራቅ ዕዝ 1ኛ ኮር 45ኛ ክፍለጦር 1ኛ ሬጅመንት 4ኛ ሻበል አዛዥ እና ሙሉጌታ አሰፋው ጡሩነህ የሰሜን ምስራቅ ዕዝ 802ኛ ኮር 49ኛ ክፍለጦር 3ኛ ሻለቃ 2ኛ ሻምበል አባል ትናንትና አመሻሹን የ102ኛ ኮር ፋኖን ተቀላቀሉ።
ወደ ፋኖ ከመጡት የብልፅግና የሰራዊት አባላት መካከል 2 ጥቁር ክላንሽ ኮፍ መመሳሪያ፣ 400 የክላሽ ጥይት 4 ኤፍ ዋን ቦምብ እና 6 የክላሽን ኮፍ ካዝና በመያዝ ተቀላቅለዋል።
በተጨማሪም ሌሎች የሰሜን ምስራቅ ዕዝ 802ኛ ኮር 48ኛ ክፍለጦር የ6ኛ ሻለቃ ሁለት የሰራዊት አባል ሻምበል ታከለ ዋጋው እና ታምራት ዳባ ደበሌ አገዛዙን በመክዳት በጀሌ(ያለመሳሪያ) የ102ኛ ኮርን ተቀላቅለዋል።
ሰሞኑን ከራያ ግንባር እስከ ወልድያ፣ ደሴና ኮምቦልቻ ድረስ ከባድ ውጥረት መንገሱን ተከትሎ በየቀኑ ቢያንስ ከ30 በላይ የሚሆኑ ወታደሮች ከነ ሙሉ ትጥቃቸው በራያ ግንባር ከስምሪት ቀጠናቸው እየወጡ መሆኑን መረጃዎች ያመለክታሉ።
ሠራዊቱ "በማን ደም፡ የማን ስልጣን ሊፀና" በሚል ከጥርናፌው በመውጣት እየጠፋ ሲሆን፡ ከፍተኛ አዛዦች እነ ጀኔራል አሰፋ ቸኮልን ጨምሮ የፈረሰውን ጦር እንደገና ለማስተሳሰር እየሞከሩ ቢሆንም ነገር ግን ዛሬ ያስተሳሰሩት ነገ ፈርሶ እያደረባቸው የሚይዙት የሚጨብጡትን እንዳጡ የውስጥ መረጃዎች ገልፀዋል ሲል ምኒልክ ዕዝ የ102ኛ ኮር ህዝብ ግንኙነት ክፍል
ወይ ፍንክች አጅሪ እኔ ነኝ ማን እንደሆንኩኝ አሳይሃለሁ። ይህ ሆዳም አማራ ወንድሙ ካሳ የሚባል ገንዳ ፊት በኤፍራታ ግድም ወርዳ ነው ተወልዶ ያደገው ይህ ሰው በቅርቡ በኤፍራታ ግድም ወርዳ የፋኖ ቤተሰቦችን ከአገዛዙ ጋር በመሆን ህፃናትን ያሳግታል አልፎም ተርፎሞ ከአብይ አህመድ መከላከያ ጋር አብሮ በአጣዬ እና በዙሪያው ባሉ ቀበሌዎች ሴቶች እህቶቻችን ያስደፍራል ወንድሞቻችንን ከመከላከያ ጋር በመመሳጠር ከብልፅግና ማጎሪያ ቤት አጉሮ ከሞት የተረፉት እስከ ሚሊዮን ገንዘብ እየተቀበለ የአማራን ህዝብ እየዘረፈ ለግል ጥቅሙ እየሰራ እንደሚገኝ የሚታወቅ ሃቅ ነው።
ይህ በ እንዲህ እንዳለ በአጣዬ ዙሪያ በሚኖሩት ማህበረሰብ ውስጥ እየገባ የፋኖ እህል አስቀምጣችኋል በማለት እየዘረፈ ይሸጣል ሆኖም ይህ ሆድ አምላኩ ወንድሙ ካሳ በአማራ ፋኖ የነፃነት ጦርነት በአማራ ህዝብ ላይ ያልሰራው ያላስረሸነው የአማራ ወጣት የለም ብንል ማጋነን አይሆንም ።
ዛሬ ላይ ለአማራ ህዝብ የሰላም አባሳደር መስለው ከብልፅግና ጋር ያላቻ ጋብቻ ተጋብተው የሚኖሩ እንደ ተመስገን ጥሩነህና ቀንድ አውጣው የመሳሰሉ ደናቁርት ዛሬ ላይ ውኃ ሞልቶባቸው መሸጋገሪያ አጠው የተቸገሩበት መሆኑን ከእርሱ ከዚህ ከአማራው ባንዳ ከወንድሙ ካሳ የቅርብ ጓዶቹ መስማት ችለናል አጣዬ ከተማ ከአስራ ሶስት ግዜ በላይ በአገዛዙ ቅጥረኞች ስትቃጠልና ስትደበደብ ወንድሙ ካሳ የጡት ቆራጩ ኃይል ጋር በመሆን የማህበርሰቡን ትጥቅ በማስፈታትና አገዛዙን ከፊት ሆኖ በመምራት ግንባር ቀደመው ባንዳ ነው።
ሆኖም በየትኛውም አለም የምትኖሩ የአማራ ህዞቦች የአብይ ወንበር አስጠባቂ ብአዴኖች ግባተ መሬታቸውን የምፈፅምበት ቅርብ ነው ስለዚህም በየትኛውም አለም የምትኖሩ አማራዊያ እኛ የዚህን ባንዳና ወራዳ ሌባ ከመጀመሪያው እስከ መጨረሻው ተከታታለን በሔደበት ሔደን ለፍርድ የምናቀርብበት ስዓት ስለሆነ ሁላችንም በአይን ቁራኛ አብረን እንድንከታተለው ስንል በአክብሮት እንገልፃለን
ሞት ለአብይ አልመድና ወንበርና አስጠባቂ ብአዴን ካድሪዎች።
የአገዛዝ ወነበር አስጠባቂ በሞትና በህይወት ሞቶ በሃሳበ በመወተርተር ላይ ያለው የቀንድ አውጣው ነፍስ ገዳይ ሚኒሻና የብርሃኑ ጁላ መከላከያ እያሰቃዩት ያለውን ህዝባችን ነፃ የምናወጣበት ግዜ ቅርብ ነው። Dave Amhara
"የብልፅግናውን አገዛዝን ለመቅበር በቁርጠኝነት ለመነሳት ዝግጁ ነን ሲሉ የዳውንት ወረዳ ማህበረሰብ ተናገሩ"!
የአፋብን ወሎ ቤተ-አማራ ጀብደኛው ምኒልክ ዕዝ ከአውደውጊያ ጎን ለጎን ሕዝብ የማንቃት፣ የትግል ግምገማ እንዲሁም ጊዜዊ የመንግስት አስተዳደር የምስረታ ሂደቶች ተጠናክረው ቀጥለዋል።
በሰሜን ወሎ ዞን ዳውንት ወረዳ ውስጥ በሚገኙ ሶስት ቀበሌዎች የተጠናከረ ሕዝባዊ መድረክ የተካሄደ ሲሆን በሕዝባዊ መድረኩ ላይ የተገኙ ማህበረሰብ የነቃ ተሳትፎ ያካሄደ ሲሆን በመድረኩም ላይ ስለ አማራ ትግል መነሻና ገፊ ምክኒያቶች፣ የሕልዉና ትግል አላማና መዳረሻ ግብ፣ በወቅታዊነት ከማህበረሰቡ የሚጠበቅ አቋም፣ ስለአጋርነትና ትብብር፣ ስለ ጊዜያዊ የመንግስት አስተዳደር ምንነትና አስፈላጊነት እንዲሁም በሌሎች ጉዳዮች ዙሪያ ሰፊ ማብራሪያ በሚኒልክ ዕዝ ከፍተኛ አመራሮች ተሰጥቷል።
የምኒልክ ዕዝ አደረጃጀት መምሪያ ኋላፊ አርበኛ አሰፋ መሰለ የትግል ሂደት ሰፊ ማብራሪያዎች የሰጡ ሲሆን "በትግል ስም ሰርጎ ገቦች በዳውንት ሕዝብ ላይ የተፈፀመውን ሞራላዊ ስብራት ጀብደኛው ምኒልክ ዕዝ እንደሚክሳቸው አብራርተዋል"።
በአካባቢው ሲንቀሳቀስ የነበረው የፋኖ ኃይል ትጥቁን ከትግል ጠላፊዉ ከባንዳዉ ፈንታዉ ሙሀባዉ እና ሌሎች ጩልሌዎች መጠበቁን አድንቀዋል።
" የአማራን ሕዝብ ትግል ለማኮላሸትና ብዙ ጀግኖች መስዕዋትነት የከፈሉበትን ትግል ለማኮላሸትና የአማራን ሕዝብ ተንበርካኪና ወዶ ገብ ለማድረግ ብዙ የተለፋና የዳውንት ሕዝብ ደግሞ ይህን ታሪካዊ ሸፍጥ የታዘበና በውሉ የታገላቸው ስለሆነ አርበኛው ለሕዝቡ ምስጋና አቅርበዋል"።
የምኒልክ ዕዝ እቅድ ዝግጅትና ግምገማ መምሪያ ኋላፊ አርበኛ ኢ/ር አራጋው ያለው" የአማራ ሕዝብ የገጠመውን መዋቅራዊና መንግስታዊ ጭፍጨፋ ለመቀልበስ በበሰለ ፓለቲካ፣ በነቁ አማራዎች እየተመሩ እንደ ሕዝብ በስርዓቱ ላይ ማዕበል መፍጠር ይኖርብናል ብለዋል"። አርበኛው አክለውም "ትግላችንን ለመቋጨትና የአገዛዙን እድሜ ለማሳጠር የመጨረሻው ሰዓት ላይ በመድረሳችን የዚህ ታሪክ አካል መሆን እንዳለበት አሳስበዋል"።
በዚህ ህዝባዊ መድረክ የምኒልክ ዕዝ ህዝብ ግንኙነት መምሪያ አርበኛ ብርሃን አረጋ፣የምኒልክ ዕዝ ምክትል ሕዝብ አስተዳደር መምሪያ ሃላፊ አርበኛ ጋሻው ሙሉጌታ፣ የ16ኛ ኮር ፓለቲካ መምሪያ ኋላፊ አርበኛ መምህር መኩሪያ አጋዤ፣ የ16ኛ ኮር ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ኋላፊ አርበኛ እሸቱ አባተ እንዲሁም የ31 ክፍለጦር አመራሮች ተገኝተዉ የየግል ሃሳቦችን እና ማብራሪያዎችን ሰጥተዋል።
መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!!
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብን ወሎ ቤተ አማራ ምኒልክ ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ!
ነሐሴ 07/2018 ዓ.ም
የሬጅመንት አዛዡ የበረኸኛው ቀስተ ደመና ፋኖን ተቀላቀለ‼️
አማራን ለማጥፋት ሁለንተናዊ የጥፋት ተግባርን እየፈጸመ የሚገኘው የወራሪው የብልጽግና ሥርዓት በአሁኑ ሰዓት በሚፈጽመው እኩይ ተግባር በገዛ ሠራዊት ዘንድ እምነትን እያጣ ሠራዊቱ በየቀጣናው በቡድንና በተናጠል እየሆነ ወደ ፋኖ እየተቀላቀለ ይገኛል።
በዛሬው ዕለትም በወራሪው መከላከያ ሠራዊት አጠራር የ10ኛ ክፍለ ጦር 3ኛ ሬጅመንት #ዋና_አዛዥ የሆነው #መቶ_አለቃ_ውድነህ እጅጉ የበረኸኛው ቀስተ ደመና ፋኖን መቀላቀሉን ንስር አማራ ከፋኖ ዘመን ባሳዝነው አረጋግጣለች
07/12/2018 ዓ.ም
ነሐሴ 07/2018ዓ.ም
አፋብን ጎንደር ጠቅላይ ግዛት በላይ ዕዝ 204ኛ አስቻለው ደሴ ኮር በእብናት ወረዳ ቋሊሳ ከተማ የዕዝ፣ የኮሩ እና የክፍለ ጦር አመራሮች በተገኙበት ስኬታማ የህዝብ መድረክ አካሄደ።
በውይይቱ ላይ የአፋብን ጎንደር ጠቅላይ ግዛት በላይ ዕዝ ሰብሳቢ አርበኛ ዮሐንስ ንጉሱ ፣ ተቀዳሚ ምክትል ሰብሳቢ አርበኛ ሰለሞን አጣናው ፣ የፋይናንስ ኃላፊው አርበኛ ሀብታሙ ሙላው እና ሌሎች የዕዝ፣ የኮርና የክፍለ ጦር አመራሮች በተገኙበት ከከተማው ህዝብ ጋር ሰፊ የምክክር መድረክ ተካሂዷል።
ህዝባዊ ውይይቱ የጎንደርን አንድነት በማጽናትና በትግሉ አሁናዊ ቁመና ላይ ያተኮረ ሲሆን፣ የትግሉን ጠንካራና ደካማ ጎኖች ደግሞ በጥልቀት ለመገምገም የሚያስችል መድረክም ነበር።
ህዝቡም ለአጠቃላይ የትግሉ ስኬትና ውጤታማነት ሲባል ከደጀንነት ባለፈ ስለ ፋኖ የትግል አካሄድ፣ ቀጣይ ስለሚከተላቸው ስትራቴጂዎችና አፋጣኝ ማስተካከያ ስለሚሹ አሰራሮች ላይ ግልጽና ጠንካራ አስተያየቶችን ሰጥቷል።
በመድረኩ ማጠናቀቂያ ላይ ከተሳታፊዎች የተነሱትን ጥያቄዎችና አስተያየቶች መሰረት በማድረግ ከአመራሩ በኩል ምላሽና ማብራሪያ የተሰጠ ሲሆን፣ የታዩ ደካማ ጎኖችን በማረምና ጠንካራ ጎኖችን በማስቀጠል የህዝቡንና የሰራዊቱን ትስስር ይበልጥ በማጠናከር ትግሉን ወደተሻለ ምዕራፍ ለማሸጋገር የሚያስችል የጋራ ስማምነት ላይ ተደርሷል ሲል መረጃውን ያደረሰን የኮሩ የህዝብ ግንኙነት ነው።
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
አፋብን ጎንደር ጠቅላይ ግዛት በላይ ዕዝ ሕዝብ ግንኑነት መምሪያ !
የአፈልጉኝ የእረዳታ ጥሪ !!
~
በአ/አ በፊደራል ፖሊስ ደህንነቶች አድራሻው ከጠፋና የት እንዳለ የማይታወቀው አንድ አመት ከስድስት ወር ያስቆጠረው መ/ር ደመቀ አቤ የአፋልጉኝ ጥሪ ቤተሰቦቹና ባለቤቱ ይማፀናሉ።
ስሙ መ/ር ደመቀ አቤ የትውልድ ቦታው ም/ጎጃም እነማይ ወረዳ ሲሆን ከመጀመረያ ደረጃ የት/ት ህይወቱ ከአንድ እስከ ሶስተኛ ደረጃ በመያዝ የሚታወቅ ተሸላሚ ተማሪ ነበር። በመሆኑም ይህ ጥቁሩ ግስላ መ/ር ደመቀ አቤ የሁለት ልጅ አባት ሲሆን የወለዳቸውን ልጆቹንና ቤተሰቡን ለማስተዳደር በአዲስ አበባ ጀሞ አንድ አባይ ት/ቤት በመምህርነት ሙያ ተሰማረቶ ትውልድ በመቅረፅ፣ ትውልድን በእውቀት በመገንባት ያስተምር ነበር።
ከፖለቲካ ጋር ምንም አይነት ግንኙነት የሌለው፣ ህፃናትን በት/ት የእውቀት ባለቤት በማድርግ የሚታወቀው፣ በአ/አ ጀሞ አንድ አባይ ት/ቤት ሲያገለግል የኖረው መ/ር ደመቀ አቤ በአ/አ 2013 ዓ.ም 14ቱ የስላሴ ፅዋ ማህበር አባላት ጋር ታስሮ የነበር ቢሆንም በወቅቱ ከየትኛውም ፖለቲካ ጋር ግንኙነት እንደለለው በማወቅ ፍርድ ቤት በነፃ ለቆት ወደ ግል ስራው ተመልሶ ሲሰራ ቆይቷል።
በቀረበበት የአዲስ አበባ ፍርድ ቤቶች እሱ ከመ/ርነት ሙያ ውጭ ምንም እንደማያውቅ በማስረዳት ከአገዛዙ እስር ቤቶች በነፃ መውጣቱን ለቤተሰቦቹና ለጎዶቹ ይናገር የነበረው መ/ር ደመቀ አቤ በአገዛዙ ከፍተኛ ደህንነቶች ተደጋጋሚ ክትትልና እርፍት አልባ ፍተሻዎች አማካኝነት የተነሳ በጣም የሚወደውን የት/ት ሙያ በመልቀቀቅ በአ/አ ጎፋ ገብሬኤል በአንድ የእንግዳ ማረፊያ ላይ እንግዳ ተቀባይ በመሆን ስራውን በጥሩ ሁኔታ እየሠራ ሁለት ልጆቹንና ቤተሰቡን ያስተዳደር ነበር። ይሁን እንጂ በስራ ቦታው ላይ እያለ ጎፋ በሚገኘው እንግዳ ማረፊያ ላይ በፊደራል ደህንነቶች የካቲት 08/2017 ዓ.ም ለአንድ ጉዳይ ትፈለጋለህ በማለት ከወሰዱት ጀምሮ በአ/አ የተለያዩ እስር ቤቶችና ፖሊስ ጣቢያዎች አድራሻውን ለማወቅ በተደጋጋሚ ቢጠይቁም አድራሻውን የሚያሳውቃቸው የመንግስት አካል እስካሁን አልተገኘም?
በመሆኑም በአ/አ እና በሌሎች ክልሎች የምትኖሩ ሀገር ወዳድ ኢትዩጵያውን ህፃናትን የእውቀት ባለቤት በማድርግ የሚታወቀው መ/ር ደመቀ አቤ በፊደራል መንግስት ደህንነቶች ከታፈነና የታገተበት ቦታ አድራሻው ከጠፋ አመት ከስድስት ወር በላይ ስለሆነው መ/ር ደመቀ አቤ የታሰረበት እስር ቤትና ያለበትን ቦታ የሚያውቅ ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያውያንና የኢትዮጵያ ሰባዊ ተማጋች ድርጅት/ኢሰመጎ/ ቤተሰቡን ከማስተዳደር ውጭ ምንም የማያውቀው ልጃችንን ያለበትን ቦታ እንድትጠቆሙን ከታች በተጠቀሰው ስልክ ቁጥር ደውሎ ላሳወቀን ወረታ ከፋይ ነን በማለት የአፋልጉኝ ጥሪ አስተላልፈዋል ወላጅ ቤተሰብና የልጅ እናቱ👇👇👇
09 30 77 29 40
