en
Feedback
FACE THE TRUTH

FACE THE TRUTH

Open in Telegram

አብዱልከሪም እባላለሁ ! እዚህ ቻናል ላይ እስልምናን የተመለከቱ ፖለቲካዊ ሀሳቦችን , ታሪካዊ ክስተቶችን እንዲሁም የኃይማኖት ንፅፅር መረጃዎችን አቀርባለሁ። [ የትኛውም ማህበር እንዲሁም ፓርቲ አባል አይደለሁም ] --- ዘና በሉ... ፈገግ እያልን እንማማር አላህ ያግዘን !! (B T G O G).

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel FACE THE TRUTH

Channel FACE THE TRUTH (@facethetruth22) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 416 subscribers, ranking 5 937 in the Religion & Spirituality category and 2 374 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 416 subscribers.

According to the latest data from 09 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -43 over the last 30 days and by -12 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 21.29%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 22.72% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 3 069 views. Within the first day, a publication typically gains 3 276 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 235.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
አብዱልከሪም እባላለሁ ! እዚህ ቻናል ላይ እስልምናን የተመለከቱ ፖለቲካዊ ሀሳቦችን , ታሪካዊ ክስተቶችን እንዲሁም የኃይማኖት ንፅፅር መረጃዎችን አቀርባለሁ። [ የትኛውም ማህበር እንዲሁም ፓርቲ አባል አይደለሁም ] --- ዘና በሉ... ፈገግ እያልን እንማማር አላህ ያግዘን !! (B T G O G).

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 10 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

14 416
Subscribers
-1224 hours
-917 days
-4330 days
Posts Archive
🎙 Abdulkerim     [FACE THE TRUTH ]        https://t.me/Facethetruth22 ------------------------------------------------------     

🎙 Abdulkerim     [FACE THE TRUTH ]            https://t.me/Facethetruth22 ------------------------------------------------------

photo content

🎙 Abdulkerim     [FACE THE TRUTH ]            https://t.me/Facethetruth22 ------------------------------------------------------

ሰሞኑ የማሪያም ምስል ዛፍ ላይ ታየ ብለው እየቀወጡት ነው የተላላጠው ነገር ሲያዩ አዕምሮአቸው ስሎባቸው መሆኑን አልተረዱም። ለእኔ ለምሳሌ የግሬ እጅ እና የሆነ እንሰሳ ሲወጣ ነው የሚታየኝ። ለማንኛውም ቪድዮ ሰርቼበታለሁ ግብታችሁ ተመልከቱ https://vm.tiktok.com/ZMDjCoXHC/ ( ሊንኩን ስትጫኑ አንዳንዴ ቪድዮውን በውስጥ ይልካል ያኔ እኔ የላኩላችሁ እንዳይመስላችሁ 😂) Abdulkerim            [FACE THE TRUTH ]            https://t.me/Facethetruth22 ------------------------------------------------------

የመላእክትን አምላክ አላህን አምልኩ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች መላእክትን ማለትም እነ ገብርኤል ሚካኤል ምናምን አናመልክም ይሉና ከላይ ያለውን ቪድዮ እንዳያችሁት ድብን ያለ ሽርክ አምላክ ላይ ያጋራሉ ። 🔘 ግጥሙ የሚከተለው ነው "ከእሳት ያወጣል ከነደደው ቅዱስ ገብርኤል ለወደደው " 🎆 ይህ ግጥም ፍፁም ስህተት የሆነ የአንድ አምላክ አተምህሮን የሚጋጭ ነው ። "ለወደደው " የሚለው ቃል በፍቃዱ እሱ ለፈለገው አካል እርዳታ የሚሰጥ አድርጎ ነው የሚገልፀው።  የገብርኤል  መውደድ አለመውደድ ምንም የሚጠቅ የሚጎዳ አይደለም ። ገብርኤል ቢወድህ ፊትለፊቱ እየነደድክ ቢያይህ እንኳን አምላክ ሳይፈቅድ  ምንም ሊያደርግ አይችልም ።  ገብርኤል እንኳን በሰላም የሚኖረው በአምላክ እዝነት ነው።  🎆 በነገራችን ላይ ኢየሱስ በተጨነቀ ጊዜ ወደ አምላክ ነበር የሚጣራው እንደው አንዴ አምላክን ከለመንኩ መላእክትን ይሰጠኛል ሲል ነበር  እንኳን መላእክትን ሊጠራ  አምላክን ጠይቄው መልአክትን ይሰጠኛል ነው ያለው። አምላክ ካዘዛቸው ወደዱ አልወደዱ ምንም አያመጡም። 📕 ማቴዎስ  26፥53 “ወይስ አባቴን እንድለምን እርሱም አሁን ከአሥራ ሁለት ጭፍሮች የሚበዙ መላእክት እንዲሰድልኝ የማይቻል ይመስልሃልን?”   ( አባት ማለት አስገኚ ማለት ነው አይሁድ አምላክን አባት ይሉታል ስላስገኛቸው ሚልኪያስ 2:10 ተመልከቱ) 🔘 ከላይ ጥቅሱን እንዳነበባችሁት ኢየሱስ አምላክን ለምኖ መላእክትን አምላክ ሊሰጠው እንደሚችል ይናገራል። ኢየሱስ አምላክ ነኝም አላለም መላእክትንም ለምኖ አያውቅም እንደዛ አስተምሮም አያውቅም ። 🎆 ቁርዓንም ላይ አምላካችን አላህ እርሱ ሊጎዳን ቢያስብ ማንም ገብርኤል ቢሆን ሚካኤል  ሊያድነን እንደማይችል እንዲሁም አላህ ሊጠቅመን በጎ ነገር ቢያደርግልን ማንም ያንን ማስቆም እንደማይችል ይነግረናል። 📕 ቁርአን ምዕራፍ 10:108 وَإِن يَمْسَسْكَ اللَّهُ بِضُرٍّ فَلَا كَاشِفَ لَهُ إِلَّا هُوَ ۖ وَإِن يُرِدْكَ بِخَيْرٍ فَلَا رَادَّ لِفَضْلِهِ ۚ يُصِيبُ بِهِ مَن يَشَاءُ مِنْ عِبَادِهِ ۚ وَهُوَ الْغَفُورُ الرَّحِيمُ አላህም ጉዳትን ቢያደርስብህ ከእርሱ ሌላ ለእርሱ ገላጭ/ዞር የሚያደርግ የለውም፡፡ በጎንም(መልካምም) ነገር ቢሻልህ ለችሮታው መላሽ/ተከላካይ የለም፡፡ ከባሮቹ የሚሻውን በእርሱ ይለይበታል፡፡ እርሱም መሓሪ አዛኝ ነው፡፡ 🌐ወገኖቻችን ከዚህ ጣዖት አምልኮ ወጥታችሁ አንዱን አምላክ አላህ በብቸኝነት ታመልኩ ዘንድ ጥሪያችን ነው። _               ✍️ Abdulkerim            [FACE THE TRUTH ]            https://t.me/Facethetruth22 ------------------------------------------------------

የቤተክርስቲያን አገልጋይ እያገባ ነገር ነውና ፓስተሩ  ቃል እያስገባቸው ምናምን .... መጨረሻ ላይ ቀለበት እንዲያደርጉ ሊል ሲል ቀለበት አልተዘጋጀም እና ምን ቢል ጥሩ ነው በመንፈስቅዱስ ቀለበቱን አስረናል ።😂 ውይይት ላይ ሲከብዳቸው  ብቻ በመንፈስ ቅዱስ ካልሆነ አይገባህም የሚሉ ነበር የሚመስለኝ ....  ለካ ችግር በተፈጠረ ቁጥር ነው .              Abdulkerim            [FACE THE TRUTH ]            https://t.me/Facethetruth22 ------------------------------------------------------

ሙስሊሞች ትርጉሙን ንገሩኝ እያለ ነው 🔘ባለፈው ካስታወሳችሁ አንድ አባት ሸሀውዚን ሸሀውዚን እያሉ የሌለ ነገር ሲዘባርቁ ከዛም ሲጠየቁ እኔን ያስተማረኝ ሊቅ አለ ከእሱ ሰምቼ ነው እሱን ጠይቁት ብሎ አስቆን። ይህም ልጅ ባዶ ነገር ሸምድዶ  እየጠየቀን ነው። በነገራችን ላይ ክርስትናንም እንዲሁ በባዶ ሽምደዳ እንጂ መፅሐፋቸውን ተረድተውት አይደለም ። አሁን እስቲ ለልጁ ትርጉሙን ንገሩት የተናገረው ከእኔ አቅም በላይ ነው 😂 _____ Abdulkerim            [FACE THE TRUTH ]            https://t.me/Facethetruth22 ------------------------------------------------------

ከላይ በምስሉ ላይ የምትመለከቷት ክርስቲያን ሴት  ሙሉ በሙሉ በመሸፈን ኒቃብ በማድረግ ይህን የአለባበስ መንገድ እያሳየች ትገኛለች ። 🔘ምን ማንሳት ፈልጌ መሰላችሁ ሰውነትን መሸፈን ፊትን ጨምሮ ሙሉ በሙሉ መሸፈን የጥንት ቤተክርስቲያን አባቶች ትምህርት መሆኑን ታውቃላችሁ ? የዚህ ዘመን ክርስቲያኖች ብዙዎቹ አያውቁም። ከ325 AD ኒቂያ ጉባኤ በፊት የቀደሙ  ትልቅ ቦታ ከሚሰጣቸው አባቶች አንዱ  Clement of Alexandria ነው። ከ150 -215 AD ኖሮ የሞተ ነው። ስለሴት ልጅ አለባበስ በመፅሐፉ ላይ የሚከተለውን ይናገራል። 🔵Clement of Alexandria 📕The Instructor , Book III , chapter 11 " Let her be entirely covered, unless she happen to be at home. For that style of dress is grave, and protects from being gazed at. And she will never fall, who puts before her eyes modesty, and her shawl; nor will she invite another to fall into sin by uncovering her face.  " ቤት ውስጥ እስካልሆነች ድረስ ሙሉ በሙሉ ትሸፈን። ይህ አይነቱ የአለባበስ ዘይቤ ድብቅ [Solemn] የሆነ እና ሌሎች በተለየ እይታ እንዳይመለከቷት ይጠብቃል። ........... እሷም ፊቷን በመግለጥ ሌላን አካል ኃጢአት ላይ እንዲወድቅ አትጣራም ። " 🎆 እንዳነበባችሁት ሴት ልጅ ሙሉ በሙሉ ስትሸፈን ለእሷ እንደሚጠቅም ካወራ በኋላ  እሷም  ሰዎችን ለኃጢአት አትጠራም ሲል የተጠቀመው " ፊቷን በመግለጥ በመክፈት " የሚል ነው። ይህ ክርስቲያኖች ወገኖች የሴት ልጅ መሸፈን ሲባል ፊትን አያካትትም ሌላን የሰውነት አካል ነው ለሚሉት ከባድ መዶሻ ነው። ዛሬ ላይ ግን በግለፅ እንደምናየው ሙሉ እርቃናቸውን በሚባል ደረጃ ተገላልጠው ነው የሚወጡት ። ጥሩ የተባሉት ክርስቲያኖች እንኳን  በትክክል ሳይሸፈኑ ምንም ነገር የማይሸፍን የሚያሳይ ክፍት የሆነ ነጠላ  ጥለው ይሄዳሉ።  የቀደሙት ክርስቲያኖች ግን ፊታቸው ሳይቀር ዛሬ ሙስሊሞች እንደሚለብሱት ኒቃብ ነበር የሚያደርጉት።       ✍  Abdulkerim            [FACE THE TRUTH ]            https://t.me/Facethetruth22 ------------------------------------------------------

photo content

አምላክን ማን ያስተዳድረዋል ?? 📕 1ኛ ቆሮንቶስ 11፥3 “ነገር ግን የወንድ ሁሉ ራስ ክርስቶስ፥ የሴትም ራስ ወንድ፥ የክርስቶስም ራስ እግዚአብሔር እንደ ሆነ ልታውቁ እወዳለሁ።” እዚህ ላይ "ራስ " የሚለው ወይም በግሪኩ κεφαλή የሚለው ቃል በመሠረታዊ ትርጉሙ የሰውነት ክፍል የሆነውን ጭንቅላታችን  የሚያሳይ ሲሆን ቃሉ figuratively ሲገባ ግን የስልጣን ከፍታን ብልጫን ያሳያል። በኢትዮጵያ መፅሐፍ ቅዱስ ማህበር የተዘጋጀው  የመፅሐፍ ቅዱስ መዝገበ ቃላት ላይ ገፅ 67 ላይ ራስ የሚለው ቃል የስልጣን ብልጫን እና የኃይልን ምንጭን ያሳያል ሲል ያስቀምጣል። 🎆 አሁን ከላይ ያለውን የመፅሐፍ ቅዱስ ጥቅስ እንበትነው። 🔘የሴት ራስ  ወንድ ነው ። ገዢዋ በስልጣን የሚገዛት አስተዳዳሪዋ ወንድ ነው ። 🔘 የወንድ ራስ ክርስቶስ ነው ወንዶችን ደግሞ የሚገዛው የሚያስተዳድረው ክርስቶስ ነው ማለትም የተቀባው ኢየሱስ ነው ። 🔘 የክርስቶስ ራስ እግዚአብሔር ነው ኢየሱስን ደግሞ የሚገዛው የሚያተዳድረው  እግዚአብሔር ነው ። ታድያ ሰው እንዴት ገዢ እና አስተዳዳሪ ያለውን አካል  አምላክ ተደርጎ ይያዛል ❓❓ በነገራችን 1ኛ ቆሮንቶስ 15:28 ላይ ኢየሱስ ላይ ኢየሱስ ለአብ እንደሚገዛ ይናገራል። ይህ ግራ የሆነባቸው የፕሮቴስታንት ክርስቲያኖች ነገሩን ከመሸፋፈን በግልፅ በመቀበል መበላለጥ መኖሩን ሰፋ አድርገው ገልፀዋል ልጥቀስላችሁ  ። 📕 መፅሐፍ ቅዱስ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ገፅ 1759 " በሥላሴ አካላት መካከል አብ የበላይ አስተዳዳሪ ነው ። ወልድ የአብን ፈቃድ የሚፈፅም ነው መንፈስ ቅዱስ በአብ እና ወልድ የሚላክ ነው .." 🌠 እነዚህ ሰዎች እያሉ ያሉት እንደ መንግስት ተቋም ዋና አስተዳዳሪ , ስራ አስፈፃሚ እና ተላላኪ ያለው 3 የተገጠለ አምላክ ነው የሚያመልኩት ። 😃። አስተዳዳሪው ስራ አስፈፃሚውን ውረድና ተገደል ብሎት ነው ኢየሱስ የተገደለው የተቀጠቀጠው ?? ዮሐንስ 12:27 ላይ  አድነኝ እያለው አልሰማ አለው 😭 ክፉ አስተዳዳሪ ነው ። 🌠  ከእንደዚህ አይነት የተዛባ እና መሠረት አልባ ባዶ ፍልስፍና  አላህ ይጠብቀን።       ✍  Abdulkerim            [FACE THE TRUTH ]            https://t.me/Facethetruth22 ------------------------------------------------------

ክርስቲያኖች አምላክን ወደ ሶስት ማንነት ወይም አካላት ከፋፍለው ማለትም አብ  ወልድ እና መንፈስቅዱስ በማንነት ሦስት በመለኮት አንድ በማለት እንደሚያምኑ ይታወቃል ። ከእነዚህ ውስጥ አንዱ በሆነው በመንፈስ ቅዱስ ስም ቤተክርስቲያን ተሰይሞ ነገር ግን ህዝቡ አያውቀውም😃 ለዛ  የቤተክርስቲያኑ ስም በመልአኩ ሚካኤል ስም ተለወጠ ይለናል ቪድዮው ላይ የተመለከታችሁት መምህር ። 🔘 ክርስቲያኖች ከአምላክ ርቀው ሄደዋል አንዱ አምላክ ወለደ ብለው ኢየሱስ ሲጨምሩ ከዛ ከአምላክ የወጣ መንፈስ ለብቻው  ብለው መንፈስ ቅዱስን ሲደርቡ የአምላክ እናት ብለው ማሪያምን ሲደርቡ  ሚካኤል ፈጥኖ ደራሽ ያሳደገኝ ነው  ይለያል እያሉ ሌሎች ደግሞ  ገብርኤል ይለይብናል እያሉ... አይ በተክለሃይማኖት አትምጡብኝ የሚሉ በዝተው ........ በቃ አምላክ ተረስቷል።  አንዱ አምላክ ብቻውን የሚመለከው እስልምና ላይ ነው።      ✍  Abdulkerim            [FACE THE TRUTH ]            https://t.me/Facethetruth22 ------------------------------------------------------

እጇን ቁረጥ ይላል መፅሐፍ ቅዱስ 🌐 ከእስልምናው ስንጀምር  ሰዎችን ማዳን ለሰዎች መልካም መሆንን ክፉን በጥሩ እንድንመልስ ያዘናል። ነገር ግን ገፍቶ መጥቶ ጉዳት የማድረስ ብሎም ነፍሳችንን የሚያሳጣን ነገር ሲኖር እንድንከላከል ይፈቅድልናል። እንደው ከሞት ከጉዳት ለመትረፍ በምናደርገው ትግል እያጠቃን ያለው ሰው ቢገድለን የሰማዕትነት ሸሂድ ደረጃ እንደምናገኝ ሀዲስ ላይ ተቀምጧል ። 📕  Sunan an-Nasa'i 4095 የአላህ መላክተኛ (ﷺ) እንዲህ አሉ : ማንም ንብረቱን ለመጠበቅ እየታገለ ቢገደል ሰማዕት (ሸሂድ) ነው ። ማንም ቤተሰቦቹን እየጠበቀ እየተከላከለ ቢገደል ሰምዓት ነው። ማንም ለኃይማኖቱ እየተከላገለ የተገደለ ሰምዓት ነው። ለቤተሰቦቹ እየታገለ [የተገደለ ሰው ሰማዕት ነው። ማንም ለራሱ እየተከላከለ የተገደለ ሰምዓት ነው። مَنْ قُتِلَ دُونَ مَالِهِ فَهُوَ شَهِيدٌ وَمَنْ قُتِلَ دُونَ أَهْلِهِ فَهُوَ شَهِيدٌ وَمَنْ قُتِلَ دُونَ دِينِهِ فَهُوَ شَهِيدٌ وَمَنْ قُتِلَ دُونَ دَمِهِ فَهُوَ شَهِيدٌ  🎆 ወደ ክርስትና ወደ መፅሐፍ ቅዱስ ስንመጣ ግን ከዚህ በተቃራኒ  ነው። አንድ ሴት ባሏ እየተደበደበ ባሏን ከሚደበድበው ሰው ለማትረፍ አቅም ስላሌላት የዛን ሰው ደካማ ክፍሎች ለምሳሌ አይን , ብልት ... ቦታዎችን በማጥቃት ባሏን ብታስጥል እጇ ይቆረጣል። ለመከላከል እንደሆነ ቢታወቅ እንኳን በቃ ብልት ነካሽ ይቆረጣል ነው ። 📕 ኦሪት ዘዳግም 25:11-12 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹¹ ሁለት ሰዎች እርስ በርሳቸው ቢጣሉ፥ የአንደኛውም ሚስት ባልዋን ከሚመታው ሰው እጅ ታድነው ዘንድ ብትቀርብ፥ እጅዋንም ዘርግታ ብልቱን ብትይዝ፥ ¹² እጅዋን ቍረጥ፤ ዓይንህም አትራራላት። 🔘 ታድነው ዘንድ ይላልኮ ባሏን ለማዳን በመንካቷ እጇን ቁረጥ ?? እና የልጆቿ አባት ሲገደል ቆማ ትመልከት ?? ጀግና አትባል እሱ ይቅር ቢያንስ እጇን አትቁረጡት። ያው መፅሐፍ ቅዱስ የግለሰቦች የግል ሀሳብ ስብስብ መፅሐፍ ስለሆነ ነገሮችን አስፍቶና አርቆ አያይም። ፀሀፊው ብልት አይነካም ብለው አሲዘውታል በቃ ብልት ነካች ቁረጥ እጅ አለ።  Self-defense የሚባለውን ነገር አላጠናም ።      ✍  Abdulkerim            [FACE THE TRUTH ]            https://t.me/Facethetruth22 ------------------------------------------------------

photo content

🔴 ሙስሊሞች ለምንድነው አርብ ቀንን የተለየ ቦታ የምትሰጡት  ??  🎙🎙  Abdulkerim    https://t.me/Facethetruth22 -----------------------------------------------

🔴 ሙስሊሞች ለምንድነው አርብ ቀንን የተለየ ቦታ የምትሰጡት ?? 🎙🎙 Abdulkerim    https://t.me/Facethetruth22 -----------------------------------------------

ሁለት አይነት ፊት ነው ያለው ምርጫው የእናንተ ነው። ⚫️ እርግማን ይቻላል ወይስ አይቻልም ??      1️⃣ ኢየሱስ 🌠 ኢየሱስ  ለሰው ሲሰብክ የሚከተለውን ይላል  📕የሉቃስ ወንጌል  6፥28 “የሚረግሙአችሁንም መርቁ፥ ስለሚበድሉአችሁም ጸልዩ።” 🌠 ለራሱ ጊዜ ሲሆን አይፀልይም አይመርቅም  እንደው ይራገማል ርቦት ምግብ ፈልጎ የሆነ የበለስ ዛፍ ጋ ሄዶ ጊዜዋ ስላልሆነ አላፈራችም ረገማት ደረቀች። ዕፅዋት ይራገማል ። 📕 ማርቆስ 11:14 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹⁴ መልሶም፦ ከአሁን ጀምሮ ለዘላለም ማንም ከአንቺ ፍሬ አይብላ አላት። ደቀ መዛሙርቱም ሰሙ። ⚫️ ቀጣይ ቀን ላይ ኢየሱስ እና ሐዋርያት  ማለዳ ሲያልፉ በለሷ ደርቃ አገኟት ። እርግማኑ ሰራ ! 📕 የማርቆስ ወንጌል  11:20-21 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ²⁰ ማለዳም ሲያልፉ በለሲቱን ከሥርዋ ደርቃ አዩአት። ²¹ ጴጥሮስም ትዝ ብሎት፦ መምህር ሆይ፥ እነሆ፥ የረገምሃት በለስ ደርቃለች አለው።       2️⃣ ጳውሎስ 🌠ጳውሎስ ለሰው ሲሰብክ 📕 ሮሜ 12፥14 “የሚያሳድዱአችሁን መርቁ፥ መርቁ እንጂ አትርገሙ።” 🌠 ለራሱ ጊዜ ሲሆን ይራገማል 1ኛ ቆሮንቶስ 16፥22 “ጌታን ኢየሱስ ክርስቶስን የማይወድ ቢኖር የተረገመ ይሁን። ጌታችን ሆይ፥ ና።” 🎆  ከሰው የመጣ ኃይማኖት እና መመሪያ መፅሐፍ ስታነቡ የተምታታ ሀሳቦችን ፍሬ አልባ ነገሮችን የያዘ ሆኖ ታገኙታላችሁ።           ✍  Abdulkerim            [FACE THE TRUTH ]            https://t.me/Facethetruth22 ------------------------------------------------------

ሰሞኑ ግብረሰዶም (ተመሳሳይ ፆታ ግንኙነት) እንደበዛ እያየን ነው። ከዚህ ቡሀላ ነገሩ እስኪስተካከል እገዳ አውጥቻለሁ ወንድ ሆኖ ማንም ሰው "አብዱ " ብሎ እንዳይጠራኝ ። "የኢስላም ወንድሜ አብዱልከሪም " https://t.me/Facethetruth22 ------------------------------------------------------