en
Feedback
FACE THE TRUTH

FACE THE TRUTH

Open in Telegram

አብዱልከሪም እባላለሁ ! እዚህ ቻናል ላይ እስልምናን የተመለከቱ ፖለቲካዊ ሀሳቦችን , ታሪካዊ ክስተቶችን እንዲሁም የኃይማኖት ንፅፅር መረጃዎችን አቀርባለሁ። [ የትኛውም ማህበር እንዲሁም ፓርቲ አባል አይደለሁም ] --- ዘና በሉ... ፈገግ እያልን እንማማር አላህ ያግዘን !! (B T G O G).

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel FACE THE TRUTH

Channel FACE THE TRUTH (@facethetruth22) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 416 subscribers, ranking 5 937 in the Religion & Spirituality category and 2 374 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 416 subscribers.

According to the latest data from 09 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -43 over the last 30 days and by -12 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 21.29%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 22.72% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 3 069 views. Within the first day, a publication typically gains 3 276 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 235.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
አብዱልከሪም እባላለሁ ! እዚህ ቻናል ላይ እስልምናን የተመለከቱ ፖለቲካዊ ሀሳቦችን , ታሪካዊ ክስተቶችን እንዲሁም የኃይማኖት ንፅፅር መረጃዎችን አቀርባለሁ። [ የትኛውም ማህበር እንዲሁም ፓርቲ አባል አይደለሁም ] --- ዘና በሉ... ፈገግ እያልን እንማማር አላህ ያግዘን !! (B T G O G).

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 10 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

14 416
Subscribers
-1224 hours
-917 days
-4330 days
Posts Archive
ሙሉ ራቆት ሆኖ መዞር በክርስትና የሚበረታታ ተዓምር ነው በመፅሐፍ ቅዱስ እግዚአብሔር ኢሳያስን 3 አመት ራቆቱን ለተዓምር በሚል በግብፅ እና ኢትዮጵያ እንዲዞር አድርጎታል። አምላክ ሰዎች እንዲሸፈኑ ያዛል እንጂ ጭራሽ ተዓምር ነው በሚል ልብስ አስወልቆ ዙሩ አይልም ። 🔘 ከላይ ያለው ቪድዮ በጉዳዩ ላይ በቲክቶክ የላይቭ ፕሮግማችን ከአንድ የክርስቲያን ወገናችን ጋ ያወራነው 🔘      ✍  Abdulkerim            [FACE THE TRUTH ]            https://t.me/Facethetruth22 ------------------------------------------------------

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን በመፅሐፍቶቿ እና በአደባባይ የምትናገረው የምታስተምረው ይለያያል ። በአደባባይ ይቅርታ ማድረግ ጨዋ መሆን ቀኝ ለሚመታ ግራ መስጠት መተናነስ ሲሆን በመፅሐፍቷ ግን
+2
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን በመፅሐፍቶቿ እና በአደባባይ የምትናገረው የምታስተምረው ይለያያል ። በአደባባይ ይቅርታ ማድረግ  ጨዋ መሆን ቀኝ ለሚመታ ግራ መስጠት  መተናነስ ሲሆን በመፅሐፍቷ ግን  -  ተናግሮ የሚያስቀይመኝን  የእግዚአብሔር ቃል ችግር ላይ ይጣለው አስጨንቆ በተሳለ የመለኮት ሰይፍ አንገቱን ይበጥሰው  ብለው አሜን ይላሉ - የሚቃወማቸውን እንኳን ሰውነቱ ፈራርሶ አንገቱ በሰይፍ ይሰየፍ ነው የሚለው። 🎆 ደሞ ይህን ለክርስቲያን ወገንህ ታሳየውና የባሰ ልጁ እኔ ፍቅር ሳሳይህ ለካ ተሳስቻለሁ በቃ ልሰይፍህ እንዳይልህ ተጠንቀቅ !            ✍  Abdulkerim            [FACE THE TRUTH ]            https://t.me/Facethetruth22 ------------------------------------------------------

ሴት ልጅ ሹሩባ አትሰራ ይላል መፅሐፍ ቅዱስ 🎆ሴት ልጅ በክርስትና በጣም ክብሯ ከመውረዱ የተነሳ ወርቅ ምናምን ሳይሆን የሆነ ዋጋ ያለው የከበረ ጌጥ እንኳን አያድርጉ ሹሩባም አይሰሩ ይላል ።   📕  1ኛ ጢሞቴዎስ 2፥9-10 “እንዲሁም ደግሞ ሴቶች በሚገባ ልብስ ከእፍረትና ራሳቸውን ከመግዛት ጋር ሰውነታቸውን ይሸልሙ፤ እግዚአብሔርን እንፈራለን ለሚሉት ሴቶች እንደሚገባ፥ መልካም በማድረግ እንጂ በሽሩባና በወርቅ ወይም በዕንቍ ወይም ዋጋው እጅግ በከበረ ልብስ አይሸለሙ።” 🎆 የዚህን ምክንያት ሲያስቀምጥ እዛው ጥቅስ ዝቅ ብሎ  ሴት በነገር ሁሉ ትገዛ በዝግታ ትኑር  እኛ ወንዶች በመፈጠር እንቀድማለን እነሱ ቡኃላ ነው የመጡት ይለናል ። ነገሩ በቀደመ ነው ። 📕 1ኛ ጢሞቴዎስ 2 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹¹ ሴት በነገር ሁሉ እየተገዛች በዝግታ ትማር፤ ¹² ሴት ግን በዝግታ ትኑር እንጂ ልታስተምር ወይም በወንድ ላይ ልትሰለጥን አልፈቅድም። 13 አዳም ቀድሞ ተፈጥሮአልና፥ በኋላም ሔዋን ተፈጠረች።” 🎆 ሴቶች በመፈጠር ቡኃላ ሆነው እንኳን የታለሉት እነሱ ናቸው ይላል አዳም አልታለለም ሴቷ ናት እንጂ እያለ ለምን ሴት በዝግታ እና ሳታጌጥ ሹሩባ ሳትሰራ አርፋ ቁጭ ማለት እንዳለባት ይናገራል ።  📕  1ኛ ጢሞቴዎስ 2፥14 “የተታለለም አዳም አይደለም፥ ሴቲቱ ግን ተታልላ በመተላለፍ ወደቀች፤” 🌐 በእስልምና ሴት ልጅ በወርቅ ውድ በሆነ ሀር ሌሎችም ማጌጥ ሹሩባም መሰራት ትችላለች አታስቡ እናንተ ዕንቁ ናችሁ ። 📕 Sunan an-Nasa'i 5148 የአላህ መልዕክተኛ ﷺ እንዲህ አሉ  "ከህዝቦቼ ( ከኡማዬ) ለሴቶች ወርቅ እና ሀር ተፈቅዷል። ለወንዶች ተከልክሏል ።" أَخْبَرَنَا عَلِيُّ بْنُ الْحُسَيْنِ الدِّرْهَمِيُّ، قَالَ حَدَّثَنَا عَبْدُ الأَعْلَى، عَنْ سَعِيدٍ، عَنْ أَيُّوبَ، عَنْ نَافِعٍ، عَنْ سَعِيدِ بْنِ أَبِي هِنْدٍ، عَنْ أَبِي مُوسَى، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ ‏ "‏ أُحِلَّ الذَّهَبُ وَالْحَرِيرُ لإِنَاثِ أُمَّتِي وَحُرِّمَ عَلَى ذُكُورِهَا ‏"‏ ‏ 🎆 አደራ ጳውሎስ እንዳይሰማ  በእስልምና  ወርቅ የተከለከለው ለወንዶች ነው ብንለው በቃ ጦርነት ነው የሚያውጅብን              ✍  Abdulkerim            [FACE THE TRUTH ]            https://t.me/Facethetruth22 ------------------------------------------------------

photo content

ሹሩባ ፁጉርን መሰራት ለሴት ልጅ በክርስትና አይቻልም 😃

ኢብሮ ዛሬ ይለያል እኔ ቤት ከዚህ ቡኃላ follow ምናምን አልተባበርም። አነፃፃሪ ነኝ እያለ በራሱ የመጣ ሰው ። አታስገቡ ምደሬተሮቼ i said this ከአመት በፊት ማንንም አታስገቡ ዕውቀት ያሌለው ሰው ። ራሴን እያየሁ ነው ዛሬ

አልሃምዱሊላህ ኢብሮ እያወራ ነው። ማንም እየተነሳ ንፅፅር ሰሪ ነኝ አይበል እያለ። ማን ነኝ ብላቹ ነው እያለ ነው። ከ1 አመት በፊት እኔ ስጮህ ነበር 😁😁

ይህ ቪድዮ  በጣም ስላሳቀኝ ነው። ይህ ሁሉ አንበሳ ተሰብስቦ የሆነ አሳማ ዘና እያለ ሲያልፍ ያየ አንድ ጎብኚ በመገረም ይህን አለ "ህልም ላይ መሆን አለብኝ ! እንዴት  ? አንበሶቹ ሙስሊሞች ናቸው መሰለኝ " 🔘 ምግብ በክርስትና 🔘 🎆 በክርስትና ግን ምግብ ችግር የለውም ለጣዖት የተሰዋ ለጠንቋይ ለጂኒ የታረደ ቢሆን እንኳን ጣጣ የለውም። ምግብ ከአምላክ አያርቅም ነው የሚሉት የፈለከውን አግበስብስ። 📕 መፅሐፍ ቅዱስ 1ኛ ቆሮንቶስ 8፥8 “መብል ግን ወደ እግዚአብሔር አያቀርበንም፤ ባንበላም ምንም አይጎድለንም ብንበላም ምንም አይተርፈንም።” 📕  የማርቆስ ወንጌል  7:18 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹⁸ እርሱም፦ እናንተ ደግሞ እንደዚህ የማታስተውሉ ናችሁን? ከውጭ ወደ ሰው የሚገባ ሊያረክሰው ምንም እንዳይችል አትመለከቱምን? ¹⁹ ወደ ሆድ ገብቶ ወደ እዳሪ ይወጣል እንጂ ወደ ልብ አይገባምና፤ መብልን ሁሉ እያጠራ አላቸው። 🎆በእስልምና ግን ለጤና የሚጎዳ የበከተ ነገር መንፈሳዊ እምነታችንን የሚፃረር የአላህ ስም ሳንጠራ የታረደ ነገር ሁሉ አይፈቀድም። 📕 ቁርዓን ምዕራፍ 16:115 إِنَّمَا حَرَّمَ عَلَيْكُمُ الْمَيْتَةَ وَالدَّمَ وَلَحْمَ الْخِنزِيرِ وَمَا أُهِلَّ لِغَيْرِ اللَّهِ بِهِ ۖ فَمَنِ اضْطُرَّ غَيْرَ بَاغٍ وَلَا عَادٍ فَإِنَّ اللَّهَ غَفُورٌ رَّحِيمٌ በእናንተ ላይ እርም ያደረገው በክትንና ደምን፣ የአሳማንም ስጋ፣ ያንንም (በመታረድ ጊዜ) በእርሱ ከአላህ ስም ሌላ የተነሳበትን ብቻ ነው፡፡ አመጸኛም ወሰን አላፊም ሳይኾን (ለመብላት) የተገደደ ሰው (ይፈቀድለታል)፡፡ አላህ መሓሪ አዛኝ ነውና፡፡     ✍  Abdulkerim            [FACE THE TRUTH ]            https://t.me/Facethetruth22 ------------------------------------------------------

እንደ ኢየሱስ አምላክን የሚያመልክ አለ ?? ኢየሱስ ከጠንካራ የአምላክ ባሪያዎች 1ዱ ነው። 1️⃣  ሙሉ ለሊት ወደ አምላክ ሲፀልይ ነበር የሚያድረው።  መቼስ ለሊት ሙሉ ከራሱ ጋ እያወራ አይደለም 😁 — ሉቃስ 6፥12 “በነዚህም ወራት ይጸልይ ዘንድ ወደ ተራራ ወጣ፥ ሌሊቱንም ሁሉ ወደ እግዚአብሔር ሲጸልይ አደረ።” 2️⃣ ተኝቶ ከቆየ ወይም ሌላ ነገር ላይ ከነበረ ሳይነጋ ፀሀይ ሳይወጣ ተነስቶ ምድረ በዳ ሄዶ ይፀልይ ነበርሱብሂ ሰላት በሉት “ማለዳም ተነሥቶ ገና ሌሊት ሳለ ወጣ ወደ ምድረ በዳም ሄዶ በዚያ ጸለየ።”   — ማርቆስ 1፥35 3️⃣  እያለቀሰ በፍርሃት ነበር ወደ አምላክ  የሚፀልየው ተጨንቆ ያውም ወዙ  ሲወርድ ደም የሚንጠባጠብ የሚመስል ያህል “በፍርሃትም ሲጣጣር አጽንቶ ይጸልይ ነበር፤ ወዙም በምድር ላይ እንደሚወርድ እንደ ደም ነጠብጣብ ነበረ።”   — ሉቃስ 22፥44 4️⃣  ሲፀልይ እኔ ያልኩት ይሁንልኝ አይልም ነበር ፍጡር ስለሆነ የሚፈልገውን ይጠይቅና ከተቻለ ይሁን ይልና ከዛ  እኔ የምወደው ይሁን አይልም ነበር  አንተ ያልከው ይሁን እያለ ነበር የሚፀልየው “ ቢቻልስ፥ ይህች ጽዋ ከእኔ ትለፍ፤ ነገር ግን አንተ እንደምትወድ ይሁን እንጂ እኔ እንደምወድ አይሁን አለ።”   — ማቴዎስ 26፥39 5️⃣ አምላክ ዱዓውን ሲሰማው ያመሰግን ነበር በጣም ትሁት ባሪያ ነው ኢየሱስ “ድንጋዩንም አነሡት፦ ኢየሱስም ዓይኖቹን ወደ ላይ አንሥቶ፦ አባት ሆይ፥ ስለ ሰማኸኝ አመሰግንሃለሁ።”   — ዮሐንስ 11፥41 (አባት ማለት በመፅሐፍ ቅዱስ አስገኚ ፈጣሪ እንደማለት ነው ። ) 🎆 አምላክ ኢየሱስን በቁርአንም በመፅሐፍ ቅዱስም ምርጥ ባሪያ እንደሆነ ተጠቅሷል። ኢየሱስ ትልቅ ደረጃ ተሰጠኝ ብሎ የሚኮራ አልነበረም ለአላህ ባሪያ ነበር :: የሚኮሩትን አላህ እንደሚቀጣቸው ተናግሯል። 📕 ሱራ 4:172 لَّن يَسْتَنكِفَ الْمَسِيحُ أَن يَكُونَ عَبْدًا لِّلَّهِ وَلَا الْمَلَائِكَةُ الْمُقَرَّبُونَ ۚ وَمَن يَسْتَنكِفْ عَنْ عِبَادَتِهِ وَيَسْتَكْبِرْ فَسَيَحْشُرُهُمْ إِلَيْهِ جَمِيعًا አልመሲሕ (ኢየሱስ) ለአላህ ባሪያ ከመኾን ፈጽሞ አይጠየፍም፡፡ ቀራቢዎች የኾኑት መላእክትም (አይጠየፉም)፡፡ እርሱን ከመገዛት የሚጠየፍና የሚኮራም ሰው (አላህ) ሁሉንም ወደ እርሱ በእርግጥ ይሰበስባቸዋል፡፡ 📕 መፅሐፍ ቅዱስ ኢሳይያስ 42፥1 “እነሆ ደግፌ የያዝሁት ባሪያዬ፤ ነፍሴ ደስ የተሰኘችበት ምርጤ፤ በእርሱ ላይ መንፈሴን አድርጌአለሁ፥ እርሱም ለአሕዛብ ፍርድን ያወጣል።” __                ✍  Abdulkerim            [FACE THE TRUTH ]            https://t.me/Facethetruth22 ------------------------------------------------------

ዛሬ በማልበርግ ቫይረስ 1 ሰው ሞቷል። እስካሁን ቫይረሱ የያዛቸው ሰዎች ቁጥር 8 ሲሆን 4ቱ ሞተዋል። ራሳችሁን ጠብቁ ። ስለ ቫይረሱ ከላይ ፅፍያለሁ ይህን (ማልበርግ ቫይረስ) ተጭናችሁ አንብቡ ። ሼር አድርጉት ። ______ ✍  Abdulkerim   [FACE THETRUTH ]      @Facethetruth22

🎆 ከኒቃብ ጋ በተያያዘ ሰሞኑን ትምህርት ሚኒስቴር ሴቶች ኒቃብ በትምህርት ተቋት  እንዳይለበስ ሊከለክል እያሰበ መሆኑን እያየን ነው። የሚቀርቡት ምክንያቶች በጣም የወረዱ ናቸው። ከኃይማኖት ወጣ ብለን እንኳን ብናየው ምንም መሠረት የለውም ። እስቲ ለሚያነሱት ነጥብ ኃይማኖት ላይ ሳንደገፍ ምላሽ እንስጥ 1️⃣ ደህንነትን ስጋት ላይ ይጥላል ?? 🔘 በመጀመሪያ አንድ ሴት የግል ነፃነት እና በሰውነቷ ላይ መብት አላት። የምትኖርበት ማህበረሰብ እዚህ ድረስ አውራ ነው  ይሸፈን ያለበት ድረስ ሸፍና  የተቀረውን የሰውነት ክፍል  በምን መልኩ ለህዝብ መታየት አለበት የሚለውን የመወሰን መብት አላት። ሙሉ በሙሉ እሸፈናለሁ ካለች መብቷ ነው። ነገር ግን ይህች አገልግሎት ስትፈልግ የመንግስት ተቋማት ማንነቷን የመለየት የመጠየቅ መብት አላቸው። ለዚህ ደግሞ ህጋዊ መንገድ አለ  የትኛውም ተቋም  ትምህርት ቤት , ፍርድ ቤት .... የተለያዩ ቦታዎች ያንን ስጋት ለማጥራት  ሴት የጥበቃ አካላትን በመጠቀም ከመታወቂያ ጋ ፊትን ገልጦ ማየት, አሻራ  እና የመሳሰሉ መንገዶችን በመጠቀም ስጋቱን ማጥራት እንጂ ወሰን አልፎ የሴቷን personal freedom እና Autonomy የመጣስ መብት የለብውም። 2️⃣ አለባበሱ ሌሎችን ይረብሻል ?? 🔘 ማንም ሰው ያለ መሠረታዊ እና ተጨባጭ ምክንያት ቢሰጋ ለእሱ ስጋት ተብሎ የሌላ ሰው መብት አይጣስም። እኔ ለምሳሌ ክርስቲያኖች ሲዘምሩ ያሰጋኛል ብል ዝማሬያቸው መቆም አለበት ?? No ! ። ዝማሬው በትክክል አደጋ እንደሚያስከትል ማረጋገጥ አለብኝ። በተመሳሳይ የኒቃብ ልብሱ ጨርቁ ምን እንደሚያስፈራ መቀመጥ አለበት። 3️⃣ እንደ ሌላው ሴት ትገለጥ ከሌሎች በምን ተለየች 🔘  ውጫዊ ገፅታዋን አሳይታ በሰዎች ግምት ውስጥ ያለመግባት እና በሰዎች እይታ ያለመገምገም መብት አላት። የተገለጡት ለመታየት ለመገምገም ፍቃደኛ ናቸው የተወሰኑት ጭራሽ ቦታም የላቸውም። ይህች ሴት ግን ለራሷ ቦታ አላት በሚያያት ሁሉ ያለመገምገም እና ያለመመዘን መብት አላት።  ቁንጅና ውድድር አልመጣችምኮ። እንደው የእሷን ምስል አንተ አዕምሮ ላይ በነፃ እንዲቀረፅ አትፈልግም አለቀ። መብቷ ነው። ___      ✍  Abdulkerim            [FACE THE TRUTH ]            https://t.me/Facethetruth22 ------------------------------------------------------

photo content
+1

ማርበርግ ቫይረስ በኢትዮጵያ ሰሞኑ ጂንካ ላይ የተከሰተው ይህ ቫይረስ  እስካሁን   ከተያዙት ሰዎች  3ቱ መሞታቸውን ጤና ሚኒስትር ገልጿል።  ወደ አዲስአበባ እና ሀዋሳ ተገኝቷል የሚሉ መረጃዎች እየወጡ ነው ነገር ግን በቀጥታ አልተረጋገጠም። 🎆 የአለም ጤና ድርጅት (WHO) እንዳስቀመጠው ከሆነ ይህ ቫይረስ እስከ 88% የመግደል ratio ሲኖረው  በጊዜ የጤና ዕገዛ ማግኘት ratioውን ይቀንሰዋል ብሏል።  ።ለማንኛውም መጠንቀቁ የተሻለ ነው 🎆 ምልክቶቹ ምን ምን ናቸው ?? 🔘 ከአፍ , አፍንጫ ወይም ከቆዳ ስር ደም መፍሰስ 🔘 ከባድ ራስምታት እና ብርድ ብርድ ማለት 🔘  ማስቀመጥ እና ትውከት ... .. 🎆 እንዴት ወይም በምን መንገድ ይተላለፋል ? በአየር አይተላለፍም ። የሚተላለፈው በንክኪ ሲሆን በሽታው ከያዘው ሰው ጋ መነካካት የተለያዩ droplets ስለሚኖሩ በንክኪ የመተላለፍ ዕድሉ ከፍተኛ ነው። የታማሚውን እምባ , ደም , ትውከት , ሽንት .... በመሳሰሉ ፈሳሾች በሚደረግ ንክኪ ይተላለፋል ። 🎆  ይህ የማልበርግ ቫይረስ የተለያዩ ሀገራት ተከስቶ የነበረ ሲሆን  ቁጥራዊ መረጃዎች ምን ይመስላሉ የሚለውን ስናይ (  መረጃዎቹ ከአለም ጤና ድርጅት የተወሰዱ ናቸው)  🌐በ 2023  Equatorial Guinea ላይ 40 የተረጋገጠ case ተገኝቶ and 35 ቱ ሞተዋል ። 🌐 በ 2012 Uganda ላይ 15 ሰው ተይዞ 4 ሰው ሞቷል 🌐 በ2004-2005 Angola  ላይ 374 ሰው ተይዞ 329 ሰው ሞቷል። 🌐 Democratic Republic of Congo ከ1998-2000 ላይ 154 ሰው ተይዞ 128 ሰው ሞቷል ። ሙሉ መረጃ ከየአለም ጤና ድርጅት ለማግኘት ይህን  World Health Organization: ማስፈንጠሪያ  ተጭነው መረጃ ማግኘት ይችላሉ ። _             ✍  Abdulkerim            [FACE THE TRUTH ]            https://t.me/Facethetruth22 ------------------------------------------------------

photo content

የሰሞኑ መነጋገሪያ ይህ ማርኮ የተባለው ሰው ኮሮና ቫይረስ ከመምጣቱ ወይም ከመከሰቱ 6-7 አመታት በፊት በትዊተር ወይም X ላይ " corona virus እየመጣ ነው " ብሎ ፅፎ ነበር ። እንግዲህ ሚ
የሰሞኑ መነጋገሪያ  ይህ ማርኮ የተባለው ሰው ኮሮና ቫይረስ ከመምጣቱ ወይም ከመከሰቱ  6-7 አመታት በፊት በትዊተር ወይም X ላይ " corona virus እየመጣ ነው " ብሎ  ፅፎ ነበር ። እንግዲህ  ሚዲያውን  በሰፊው ይዞታል። እንዴት ሊያውቅ ቻለ  እየተባለ ነው ። እናንተ እንዴት ይመስላቹሃል ?? እኔ መልሴን  ቲክቶክ ላይ  አጋርቻለሁ ማየት ትችላላችሁ https://vm.tiktok.com/ZMAckhVEe/ ( ሊንኩን ስትጫኑት አንዳንዴ በውስጥ ሊልክ ይችላል እናም እኔ የላኩላችሁ እንዳይመስላችሁ 😃) ✍  Abdulkerim            [FACE THE TRUTH ]            https://t.me/Facethetruth22 ------------------------------------------------------

እግዚአብሔር በዕጣን እንደሚቀና  ታውቃላችሁ ?? 🌐 ቤታችሁ ዕጣን ይኖራል ያው ደስ የሚል ሽታ ለማሽተት ..... እናንተ የምትጠቀሙት ዕጣን የሆነ ሰው በራሱ formula የሰራው ዕጣን ነው ። እግዚአብሔር ሰው የሰራውን ዕጣን አይጠቀምም መሠለኝ ለራሱ ለብቻው እንዲጨስለት ሌላ በልዩ formula ይሰራልኝ  ብሎ አሰርቶ ነበር 🎆 መጀመሪያ ሙሴን ዕጣን እንዲያዘጋጅ አዘዘው  በራሱ የቅይጥ formula 📕  ዘጸአት 30፥34 “እግዚአብሔርም ሙሴን አለው፦ ጣፋጭ ሽቱ ውሰድ፤ የሚንጠባጠብ ሙጫ፥ በዛጎል ውስጥ የሚገኝ ሽቱ፥ የሚሸትትም ሙጫ፥ ጥሩም እጣን ውሰድ፤ የሁሉም መጠን ትክክል ይሁን።”   — 📕 ዘጸአት 30፥35 “በቀማሚ ብልሃት እንደ ተሠራ፥ በጨው የተቀመመ ንጹሕና ቅዱስ ዕጣን አድርገው።”   🎆 ተሰርቶ ካለቀ ቡኃላ  የምመጣበት ወይም የምንገናኝበት  ድንኳን ጋ አስቀምጡልኝ አለ ። “ከእርሱም ጥቂት ትወቅጣለህ፥ ታልመውማለህ፤ ከዚያም ወስደህ አንተን በምገናኝበት በመገናኛው ድንኳን ውስጥ በምስክሩ ፊት ታኖረዋለህ። እርሱም የቅዱሳን ቅዱስ ይሁንላችሁ።”   — ዘጸአት 30፥36 🎆 አሁን ነው ነጥቡ  የዕጣኑን አሰራር  formula ያው ሲያሰራ ስለነገራቸው ቡኃላ ለራሳቸው  እየሰሩ ቤታቸው እንዳያጨሱ  ማንም ይህን አይነት በዚህ formula የተሰራ ዕጣን እንኳን ለቤት ለመጠቀም ለማሽተት እንኳን አንድ ሰው ቢሰራ ይጠፋል ብሎ ለእኔ ብቻ ይጭስልኝ ብሏል። 📕  ዘጸአት 30 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ³⁷ እንደ እርሱ የተሠራ ዕጣን ለእናንተ አታድርጉ፤ በእናንተ ዘንድም ለእግዚአብሔር የተቀደሰ ይሁን። ³⁸ ሊያሸትተውም እንደ እርሱ የሚያደርግ ሰው ከሕዝቡ ተለይቶ ይጥፋ። 🔴አሁን ጥያቄዬ  ስታስቡት የዚህ ትልቅ አለም ፈጣሪ ሁሉ በእጣን ከእኛ ጋ ይታገላል ትላላችሁ ?          __            ✍  Abdulkerim            [FACE THE TRUTH ]            https://t.me/Facethetruth22 ------------------------------------------------------

photo content

ቪድዮው በጣም qualityው ደበዘዘ አጠፋውት በቃ ይለፋችሁ 😃

የሰሞኑ መነጋገሪያ ይህ ማርኮ የተባለው ሰው ኮሮና ቫይረስ ከመምጣቱ ወይም ከመከሰቱ 6-7 አመታት በፊት በትዊተር ወይም X ላይ " corona virus እየመጣ ነው " ብሎ ፅፎ ነበር ። እንግዲህ ሚ
የሰሞኑ መነጋገሪያ  ይህ ማርኮ የተባለው ሰው ኮሮና ቫይረስ ከመምጣቱ ወይም ከመከሰቱ  6-7 አመታት በፊት በትዊተር ወይም X ላይ " corona virus እየመጣ ነው " ብሎ  ፅፎ ነበር ። እንግዲህ  ሚዲያውን  በሰፊው ይዞታል። እንዴት ሊያውቅ ቻለ  እየተባለ ነው ። እናንተ እንዴት ይመስላቹሃል ?? እኔ መልሴን  ቲክቶክ ላይ  አጋርቻለሁ ማየት ትችላላችሁ https://vm.tiktok.com/ZMAcrMxTu/ ( ሊንኩን ስትጫኑት አንዳንዴ በውስጥ ሊልክ ይችላል እናም እኔ የላኩላችሁ እንዳይመስላችሁ 😃) ✍  Abdulkerim            [FACE THE TRUTH ]            https://t.me/Facethetruth22 ------------------------------------------------------