en
Feedback
FACE THE TRUTH

FACE THE TRUTH

Open in Telegram

አብዱልከሪም እባላለሁ ! እዚህ ቻናል ላይ እስልምናን የተመለከቱ ፖለቲካዊ ሀሳቦችን , ታሪካዊ ክስተቶችን እንዲሁም የኃይማኖት ንፅፅር መረጃዎችን አቀርባለሁ። [ የትኛውም ማህበር እንዲሁም ፓርቲ አባል አይደለሁም ] --- ዘና በሉ... ፈገግ እያልን እንማማር አላህ ያግዘን !! (B T G O G).

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel FACE THE TRUTH

Channel FACE THE TRUTH (@facethetruth22) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 417 subscribers, ranking 5 937 in the Religion & Spirituality category and 2 374 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 417 subscribers.

According to the latest data from 09 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -43 over the last 30 days and by -12 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 21.29%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 22.72% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 3 069 views. Within the first day, a publication typically gains 3 276 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 235.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
አብዱልከሪም እባላለሁ ! እዚህ ቻናል ላይ እስልምናን የተመለከቱ ፖለቲካዊ ሀሳቦችን , ታሪካዊ ክስተቶችን እንዲሁም የኃይማኖት ንፅፅር መረጃዎችን አቀርባለሁ። [ የትኛውም ማህበር እንዲሁም ፓርቲ አባል አይደለሁም ] --- ዘና በሉ... ፈገግ እያልን እንማማር አላህ ያግዘን !! (B T G O G).

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 10 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

14 417
Subscribers
-1224 hours
-917 days
-4330 days
Posts Archive
ኢየሱስ ትል ነኝ ብሏል ?? ከአንድ ክርስቲያን አስተማሪ ጋ የተረገ ውይይት 🎙 Abdulkerim   https://t.me/Facethetruth22 ------------------------------------------------------     

መሳቅ አይቻልም

የሆነ ጊዜ ጉንፋን ይዦኝ በምንም ድምፅ መቅራት አልቻልኩም ነበር በዚህ ሞከርኩ ። የሞከርኩትን ላሰማችሁ መሳቅ አይቻልም 👇👇👇👇👇👇👇👇

ጥያቄ እና መልስ መልሱ እስቲ ! 🎙 አብዱልከሪም   https://t.me/Facethetruth22 ------------------------------------------------------

🔘 እናስተንትን           🎙 Abdulkerim   https://t.me/Facethetruth22 ------------------------------------------------------     

🌐አምላካችን አላህ ክርስቲያኖች እና አይሁዶች አይወዷችሁም ሲል ተሳስቷል ?? 🎙 Abdulkerim   https://t.me/Facethetruth22 ------------------------------------------------------     

🔴ለምንድነው ግሪኮች ቱርክ ሀገር ሄደው Hagia sophia ፊት የግሪክ ባንድራ ይዘው ፎቶ የሚነሱት ?? 3:00 ሰዓት ላይ ሪከርድ አድርጌ ተርክልሀለሁ bro ከባድ ነገር ነው ያለው ጠብቀኝ 3:0
+3
🔴ለምንድነው ግሪኮች ቱርክ  ሀገር  ሄደው Hagia sophia  ፊት የግሪክ ባንድራ ይዘው ፎቶ የሚነሱት ?? 3:00 ሰዓት ላይ ሪከርድ አድርጌ ተርክልሀለሁ bro ከባድ ነገር ነው ያለው ጠብቀኝ 3:00 https://t.me/Facethetruth22 ------------------------------------------------------

ረመዷን እየመጣ ነው ውስጤ ምንም እየጓጓ አይደለም ለምትሉ ይህን ሪከርድ አድምጡ! 🎙 Abdulkerim   https://t.me/Facethetruth22 ------------------------------------------------------     

የክርስቲያን መምህራን ማጭበርበር ከላይ ያለው ቪድዮ ላይ ክርስቲያን መምህራን ምን ያህል እውነትን እንደሚደብቁ ህዝቡን እንደሚያታልሉ የሚያረጋግጥ ነው ። 🌐 መጀመሪያ ጥቅሱን ላስረዳችሁና ከዛ የመምህሩን ማጭበርበር  በግልፅ ታያላችሁ። እንደምታውቁት ነብያት መንገድ ናቸው መልዕክት ከአምላክ የሚደርሰን በእነሱ በኩል ነው። ለዛም መንገድ ሊባሉ ይችላሉ ። ኢየሱስ ለሐዋርያት ሲናገር ወደ አብ የሚያደርስ መንገድ መሆኑን ነግሯቸዋል   📕  ዮሐንስ 14፥6 “ኢየሱስም፦ እኔ መንገድና እውነት ሕይወትም ነኝ፤ በእኔ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም።” ጥቅሱ ላይ ኢየሱስ መንገድ እንደሆነ እናም በእሱ በኩል ወደ አብ እንደሚያደርስ ይናገራል። ከላይ በቪድዮው ላይ የምታዩት ታዋቂ የቤተክርስቲያን መምህር  ኢየሱስ መንገድ ነኝ እንዳለ ጠቅሶ ከዛ እዛው ላይ ወደ አብ የሚያደርስ መሆኑ  ተቀምጦ ሳለ ቀይሮት በራሱ ሲናገር  " መንገድ ነኝ አለ እውነት ነኝ አለ ... ያ መንገድ ወዴት ነው የሚወስደው ? ወደ እውነት። እውነት ማንነው ?  ራሱ ክርስቶስ ።" ያ መንገድ ወዴት ነው የሚያደርሰው ለሚለው ጥያቄ እዛው ጥቅሱ ላይ ኢየሱስ ወደ አብ መሆኑን ተናግሯል። 📕 ዮሐንስ 14፥6 “ኢየሱስም፦ እኔ መንገድና እውነት ሕይወትም ነኝ፤ በእኔ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም።” በጣም ብዙ ክርስቲያኖች አያነቡም አልነቁም ለዛ ነው መምህሩ ሳይጨነቅ ለዋውጦ ያነበበው          ✍️ Abdulkerim            [FACE THE TRUTH ]            https://t.me/Facethetruth22 ------------------------------------------------------

የክርስቲያን መምህራን ማጭበርበር ከላይ ያለው ቪድዮ ላይ ክርስቲያን መምህራን ምን ያህል እውነትን እንደሚደብቁ ህዝቡን እንደሚያታልሉ የሚያረጋግጥ ነው ። 🌐 መጀመሪያ ጥቅሱን ላስረዳችሁና ከዛ የመምህሩን ማጭበርበር  በግልፅ ታያላችሁ። እንደምታውቁት ነብያት መንገድ ናቸው መልዕክት ከአምላክ የሚደርሰን በእነሱ በኩል ነው። ለዛም መንገድ ሊባሉ ይችላሉ ። ኢየሱስ ለሐዋርያት ሲናገር ወደ አብ የሚያደርስ መንገድ መሆኑን ነግሯቸዋል   📕  ዮሐንስ 14፥6 “ኢየሱስም፦ እኔ መንገድና እውነት ሕይወትም ነኝ፤ በእኔ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም።” ጥቅሱ ላይ ኢየሱስ መንገድ እንደሆነ እናም በእሱ በኩል ወደ አብ እንደሚያደርስ ይናገራል። ከላይ በቪድዮው ላይ የምታዩት ታዋቂ የቤተክርስቲያን መምህር  ኢየሱስ መንገድ ነኝ እንዳለ ጠቅሶ ከዛ እዛው ላይ ወደ አብ የሚያደርስ መሆኑ  ተቀምጦ ሳለ ቀይሮት በራሱ ሲናገር  " መንገድ ነኝ አለ እውነት ነኝ አለ ... ያ መንገድ ወዴት ነው የሚወስደው ? ወደ እውነት። እውነት ማንነው ?  ራሱ ክርስቶስ ።" ያ መንገድ ወዴት ነው የሚያደርሰው ለሚለው ጥያቄ እዛው ጥቅሱ ላይ ኢየሱስ ወደ አብ መሆኑን ተናግሯል። 📕 ዮሐንስ 14፥6 “ኢየሱስም፦ እኔ መንገድና እውነት ሕይወትም ነኝ፤ በእኔ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም።” በጣም ብዙ ክርስቲያኖች አያነቡም አልነቁም ለዛ ነው መምህሩ ሳይጨነቅ ለዋውጦ ያነበበው          ✍️ Abdulkerim            [FACE THE TRUTH ]            https://t.me/Facethetruth22 ------------------------------------------------------

ዛሬ ላይቭም አልገባም ቪድዮም አልለቅም ! ሀይለኛ ጉንፋን ሀይለኛ ራስምታት ይዞኝ ነው።

🔘ክርስቲያኖች እስልምና ከቁርዓን በፊት አልነበረም የቀደሙት ህዝቦች ቁርዓንን አያውቁትም ይላሉ ። ለዚህ አጭር መልስ 🎙 Abdulkerim   https://t.me/Facethetruth22 ------------------------------------------------------     

አላህ የፍጥረት ሁሉ ብርሀን ነው ! ብርሃን በቋንቋ ደረጃ ስናየው ነገሮች በዓይን እንዲታዩ የሚያደርግ የተፈጥሮ ሞገድ ነው። አምላካችን አላህ የሰማይና የምድር ብርሃን ነው ። 📕 ቁርዓን 24:35 ۞ اللَّهُ نُورُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ አላህ የሰማያትና የምድር አብሪ ነው፡፡ 🎆 አላህ ብርሀን ነው ሲባል የጠለቀ ትርጉም አለው 1️⃣የመጀመሪያው ትርጉም literally ፍጥረተ አለሙ ጨለማ እንዳይሆን ብርሃን አመንጪ ፍጥረታትን የፈጠረ ነው ። 📕 ቁርዓን ምዕራፍ 10:5 هُوَ الَّذِي جَعَلَ الشَّمْسَ ضِيَاءً وَالْقَمَرَ نُورًا እርሱ ያ ፀሐይን አንጻባራቂ ጨረቃንም አብሪ ያደረገ ነው፡፡ 📕 ቁርዓን 78:13 وَجَعَلْنَا سِرَاجًا وَهَّاجًا አንጸባራቂ ብርሃንንም አደረግን፡፡ 2️⃣  ሌላኛው ትርጉም ደግሞ አላህ ብርሃን ነው ሲባል ልባችን ከተዘነበለበት የጥመት የጨለማ መንገድ ወደ ብርሀን ይመራናል ። ለምሳሌ አላህ ቁርዓንን ሰዎች እንዲመሩበት ሲያወርድ ቁርዓን ብርሃን ተብሏል። 📕 ቁርዓን ምዕራፍ 5:15   قَدْ جَاءَكُم مِّنَ اللَّهِ نُورٌ وَكِتَابٌ مُّبِينٌ ፡፡ ከአላህ ዘንድ ብርሃንና ገላጭ መጽሐፍ በእርግጥ መጣላችሁ፡፡ 🎆 ከላይ ቪድዮው ላይ ያሉት ሰባኪዎች እዚህ ላይ ነው የተምታታባቸው። ሰዎች ብርሃን ሲባሉ እንደ አምላክ አድርገው ነው የሳሉት የተረዱት። የአምላክን መልዕክት የሚያደርሱ አካላትም ብርሃን ሊባሉ ይችላሉ።ከኢየሱስ ጋ የነበሩት ሐዋሪያት ከኢየሱስ የሰሙትን ለህዝብ ስለሚያደርሱ የአለም ብርሃን ተብለዋል። 📕  የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ 5፥14 እናንተ የዓለም ብርሃን ናችሁ። በተራራ ላይ ያለች ከተማ ልትሰወር አይቻላትም።”   ሐዋሪያት መልዕክት ስለሚያደርሱ ብርሃን ከተባሉ ኢየሱስም ዮሐንስ 8:40 ላይ ከአምላክ ሰምቼ የምነግራችሁ ሰው ነኝ  ሲል መልዕክቱን ከአምላክ ተቀብሎ ስለሚያደርስ ብርሃን ቢባል አይደንቅም። እንደው ብርሃንነቱ ከራሱ ሳይሆን አምላክ እንዳደረገው በግልፅ ተቀምጧል። 📕 ኢሳይያስ 42:6-7 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯…  ⁶-⁷ እኔ እግዚአብሔር በጽድቅ ጠርቼሃለሁ፥ እጅህንም እይዛለሁ እጠብቅህማለሁ፥ የዕውሩንም ዓይን ትከፍት ዘንድ የተጋዘውንም ከግዞት ቤት በጨለማም የተቀመጡትን ከወህኒ ቤት ታወጣ ዘንድ ለሕዝብ ቃል ኪዳን ለአሕዛብም ብርሃን አድርጌ እሰጥሃለሁ። 🌐🌐 አምላክ ብርሀን ሲባል ብርሃንነት ባህሪን በራሱ ያለው በማንም ያልተደረገ ሲሆን ፍጡራን በአምላክ ኃይል እገዛ በመልዕክት ማድረስ ደረጃ ብርሃን ሊባሉ ይችላሉ ። ✍️ Abdulkerim            [FACE THE TRUTH ]            https://t.me/Facethetruth22 ------------------------------------------------------

🎙 Abdulkerim     [FACE THE TRUTH ]        https://t.me/Facethetruth22 ------------------------------------------------------     

መስቀል ኃይል የለውም !! Ishow speed  ወደ ኢትዮጵያ መጥቶ ብዙ ነገር ጎብኝቷል ። አንድ ቀልቤን የሳበው ነገር እንደ ምታውቁት የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች የሆነ ነገር ባዩ ቁጥር ወደ ኃይማኖታቸው በማዞር የኛ እምነት ልክ ነው ለማለት ይቸኩላሉ።  speed ይህን ነገር ባዶ ያደረገው ይመስለኛል። 🎆 speed የሆነ ቤተክርስቲያን ሲገባ አሳልመውት ነበር መስቀል እና የሆነ ሳጥን የሚመስል ነገር ። እንደሚታወቀው መስቀል  በኦርቶዶክስ ኃይል ያለው አጋንንት የሚያስለቅቅ  ባህርን እንኳን ፀጥ የሚያስበል እንደሆነ ተገልጿል ። 📕 ድርሳነ መድኃኔዓለም ዘቀዳማዊት ገፅ 94 " ይህ መስቀል አጋንንትን የሚያሳድዳቸው ሰይጣናትን የሚበትናቸው ነው። .... የባሕር ፀጥተው የመርከቦች ወደብ ነው። 🎆 speed እንግዲህ ከላይ ያስቀመጥኩት ቪድዮ ላይ እንዳያችሁት መስቀል ተሳልሞ ይረጋጋል ሲባል በተቃራኒው ጭራሽ እየዘለለ ነበር የገባው ። ውስጥ ገብቶ እንኳን messi or Ronaldo እያለ ነበር። 🔘በነገራችን ላይ ሙስሊሞች እየመጡ ፀበል በመስቀል ኃይል እየዳኑ ነው የሚል ተረትም ያወራሉ። እኔ ፈርቼ ነበር speed መስቀል ከተሳለመ ቡኃላ ለጨዋታው ድምቀት ሲል  የሆነ የተለየ ስሜት አለው መስቀሉ ቢል በቃ ወር አያስቀምጡንም። ባለፈው የሆነ ዛፍ ስር ቅርፅ አይተው ማሪያም ተገለጠች ብለው መከራችንን አይተን ነበር። ለማንኛውም መፅሐፋቹ መስቀል ኃይል ያለው የሚያረጋጋ እንደሆነ ይናገራል በተግባር በገለልተኛ አካል ሲታይ ግን በሚያሳዝን ሁኔታ speed መስቀል ተሳልሞ እንኳን እየዘለለ ነው ወደ ቤተክርስቲያን የገባው። ክርስቲያን ወገኖቼ  መስቀሉ  ኃይል እንደሌለው በግልፅ እንደተመለከታችሁ ተስፋ አደርጋለሁ።    ✍️ Abdulkerim            [FACE THE TRUTH ]            https://t.me/Facethetruth22 ------------------------------------------------------

🎙 Abdulkerim     [FACE THE TRUTH ]            https://t.me/Facethetruth22 ------------------------------------------------------

አባ ገብረኪዳን እየሰበኩ የpsychology ባለሞያ ለመሆን  የሰለሞንን መፅሐፍ  ማንበብ በቂ ነው ብለዋል። እኔ ግን ከሰለሞን መፅሐፍ ያገኘውት የተቃራኒ  ፆታ ልቅ የሆነ የጓዳ ንግግሮችን ነው ። 📕 መኃልየ መኃልይ ዘሰለሞን 7፥2 “አንቺ የመኰንን ልጅ ሆይ፥ እግሮችሽ በጫማ ውስጥ እንዴት ውቦች ናቸው! ዳሌዎችሽስ በአንጥረኛ እጅ እንደ ተሠሩ እንደ ዕንቍዎች ይመስላሉ።”   📕 መኃልየ መኃልይ ዘሰለሞን 7:4 “ሁለቱ ጡቶችሽ እንደ ሁለቱ መንታ እንደ ሚዳቋ ግልገሎች ናቸው።” 📕  መኃልየ መኃልይ ዘሰለሞን 7፥8 “ይህ ቁመትሽ የዘንባባ ዛፍ ይመስላል፥ ጡቶችሽም የወይን ዘለላ ይመስላሉ።”   📕 መኃልየ መኃልይ ዘሰለሞን 4፥3 ከንፈሮችሽ እንደ ቀይ ሐር ፈትል ናቸው፥ አፍሽም ያማረ ነው፤ #በዓይነ ርግብ መሸፈኛሽ ውስጥ ጕንጭና ጕንጭሽ እንደ ተከፈለ ሮማን ናቸው።” 📕 መኃልየ. 7፥9 “ወደ ዘንባባው ዛፍ እወጣለሁ ጫፎችዋንም እይዛለሁ አልሁ፤ ጡቶችሽ እንደ ወይን ዘለላ የአፍንጫሽም ሽቱ እንደ እንኮይ ናቸው።”     🌐 ሴቷም ስለ ወንዱ ያወራችው ብዙ አለ ያው እናንተ አንብቡት። ዋናው ነጥቤ አሁን ከዚህ ፅሁፍ አንድ ህፃን ልጅ ምን ይማራል ??? ሴት ልጅን የመሳብ ጠብ የማድረግ ስልቶችን ነው ?? _                  Abdulkerim            [FACE THE TRUTH ]            https://t.me/Facethetruth22 ------------------------------------------------------

🎙 Abdulkerim     [FACE THE TRUTH ]            https://t.me/Facethetruth22 ------------------------------------------------------

ከአንድ በላይ ፈጣሪ አለ እያለ ነው ከላይ ያለው ዲያቆን ። በአደባባይ ለህዝብ ሲሰብኩ  1 ፈጣሪ ነው የምናመልከው እያሉ ህዝቡን ሲሸውዱ ቆይተው መፅሀፋቸው ሲገለጥ  አብን ወልድን መንፈስቅዱስን " ፈጣሪዎች "  እያለ ሲያስቀምጥ ድንብርብራቸው ወጥቶ ጥገና ላይ ናቸው። ምሳሌ ልስጣችሁ 📕መልክአ ሥላሴ  ገፅ 303 " ሥሉስ ቅዱስ ሆይ የአዳምና የሔዋን  ፈጣሪዎቻቸው እናንተ እንደመሆናችሁ ...." 🔘ፈጣሪያችሁ  ሲሆን አንድ ፈጣሪን ያመለክታል 🔘 ፈጣሪዎቻችሁ ሲሆን ግን አንድ በላይ ፈጣሪ እንዳለ ያሳያል። 🎆ይህ እና የመሳሰሉ "ፈጣሪዎች" የሚሉ ነገሮችን በመፅሐፍቶታቸው ስናሳያቸው  ከዚያ ለማምለጥ አፍጥጠው አብም ስለፈጠረ ወልድም ስለፈጠረ መንፈስ ቅዱስም ስለፈጠረ ፈጣሪዎች እንላለን አለ።  ታድያ polytheism / ከአንድ በላይ አምላክ ወይም ፈጣሪ አማኝ መሆን ማለትኮ ይህ ነው። 🌠አብ  --- የመፍጠር power ካለው 🌠ወልድ ---የመፍጠር power ካለው 🌠መንፈስ ቅዱስ ---- የመፍጠር power ካለው ሥስት ተገንጥለው ለራሳቸው መስራት የሚችሉ ግን ተስማምተው የሚኖሩ ፈጣሪዎች ነው የሚሆነው እንጂ ተመልሶ አንድ ፈጣሪ ናቸው የሚለው በር በብረት ተዘግቷል። 🌠 አይ አንዱ ብቻውን መፍጠር አይችል ካላችሁ ደግሞ  በቡድን የሚሆኑት ለብቻ ስላቃታቸው ነው ማለት ነው። 3 ከሚሆኑ ደግሞ 4 ቢሆኑ አቅማቸው ይጨምራል 5 ቢሆኑ ከፍ ይላል .......  መቼም ቢሆን ሙሉ ሊሆኑ አይችሉም ምክንያቱም ጎዶሎ ሆነው ስለጀመሩ።    🔘አላህ ከጥመት ያውጣችሁ!!   ------------------------------------------------------                ✍️ Abdulkerim            [FACE THE TRUTH ]            https://t.me/Facethetruth22 ------------------------------------------------------