JET BRAIN TUTOR
Open in Telegram
🎓 Helping KG–Grade 12 Students Shine ✨ 📝 Exam Prep(G 6, 8, 12) | 💻 Skills(HTML, CSS, Java,Python) | 🗣 Languages (አማርኛ, English , Affan Oromoo...) 📍 Ethiopia | Online & Home Tutoring 📬 Contact us → @jetbrainsupports
Show more1 390
Subscribers
+124 hours
-77 days
-2230 days
Posts Archive
1 389
+2
የትምህርት እድል‼️
1.ገላን የወንዶች አዳሪ ት/ቤት
2.እቴጌ መነን የልጅአገረዶች አዳሪ ት/ቤት
3.ኮተቤ ሳይንስ ሸርድ ካንፓስ
ለተማሪዎች መረጃ በአግባቡ እንዲደርስ ሸር ይደረግ!!
የOnline መመዝገቢያ አድራሻ
http://bs.ministry.et
1 389
#NationalExam ETHIOPIA 🇪🇹
በአገር አቀፍ ደረጃ በወረቀትና በበይነ-መረብ ሲሰጥ የቆየው የ2017 ትምህርት ዘመን ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂ (12ኛ ክፍል) ፈተና መጠናቀቁ ተገልጿል።
ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 8/ 2017 ዓ.ም በመላ አገሪቱ በወረቀትና በበይነ-መረብ ሲሰጥ የቆየው የ2017 ዓ.ም የሁለተኛ ደረጃ መለቀቂያ ፈተና ዛሬ ተጠናቋል፡፡
1 389
#EAES
ከ275 ሺህ በላይ ተፈታኞች በመጀመሪያው ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ መስክ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ፈተናቸውን ወስደዋል። - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
ከሰኔ 23-25/2017 ዓ.ም በበይነ መረብ እና በወረቀት ሲሰጥ የነበረው የመጀመሪያ ዙር የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በሰላም መጠናቀቁን አገልግሎቱ አሳውቋል።
ፈተናውን በወረቀት 231,761 እንዲሁም በበይነ መረብ 43,367 በድምሩ 275,128 ተፈታኞች መውሰዳቸው ተገልጿል፡፡
🔔 በመጀመሪያ ቀን የፈተና ክፍለ ጊዜ የእንግሊዘኛ ትምህርት ፈተና በበይነ መረብ ሲወስዱ የነበሩና በሲስተምና ኃይል መቆራረጥ ምክንያት ፈተና ያልወሰዱ አብዛኞቹ ተፈታኞች ነገ ሐሙስ ጠዋት ከሁለተኛ ዙር ተፈታኞች ጋር ለፈተና ይቀመጣሉ ተብሏል።
የተቋረጠባቸውን ፈተና ከሁለተኛ ዙር ተፈታኞች ጋር መውሰድ የማይችሉ ተፈታኞች፥ ከሦስተኛው እና ከአራተኛው ዙር ተፈታኞች ጋር እንደሚወስዱ አገልግሎቱ ገልጿል።
በተለያዩ ችግሮች ምክንያት በተመደቡበት ዙር መፈተን ያልቻሉ ተፈታኞች በሌሎቹ ዙሮች (2ኛ፣ 3ኛ እና 4ኛ ዙሮች) ከሚፈተኑ ተፈታኞች ጋር መፈተን የሚችሉበት ዕድል መመቻቸቱ ተገልጿል።
1 389
በ2017 ዓ.ም ፈተናውን ከወሰዱ 70,525 ተማሪዎች መካከል 88.8 በመቶ የሚሆኑ ተማሪዎች 50% እና በላይ አስመዝግበው ወደ ቀጣዩ የክፍል ደረጃ መሸጋገራቸውን ይፋ አድርጓል።
ዘንድሮው በከተማ ደረጃ ከፍተኛ ውጤት ካስመዘገቡ 20 ተማሪዎች መካከል 13 የሚሆኑት በእቴጌ መነን የልጃገረዶች እና በገላን የወንዶች አዳሪ ትምህርት ቤቶች የተማሩ ናቸው።
1 389
8ኛ ክፍል ውጤት መመልከቻ ሊንክ
ሁሉም ተማሪዎች በየግላችሁ በሚከተለው ሊንክ ማየት ትችላላቹህ
👇👇👇👇 https://aa.ministry.et/#/result
መጀመሪያ መለያ ቁጥር ወይም ሬጅስትሬሽን ነበር አስገቡ በመቀጠል የመጀመሪያ ስማችሁን ብቻ በማስገባት ውጤታችሁን መመልከት ትችላላችሁ ፡፡
👇👇👇👇👇👇👇👇
https://aa.ministry.et/#/result
JET BRAIN TUTOR
በአዲሱ የትምህርት ስርዓት በሰለጠኑ እና በማስተማር ልምድ ባካበቱ መምህራን
ዘወትር ክትትል የምናደርጋቸዉንና ለልጅዎ ለዉጥ ትጉ የሆነ አስጠኚ ከፈለጉ
በ 09 79 33 80 23 ይደዉሉልን ።
ለበለጠ መረጃ 👉👉https://t.me/Jetbraintutor1
ይከታተሉን .
Share it to your friends
ለጓደኞቻችሁ ሼር አርጉላቸው
ኑ ትውልድ እንገንባ !
1 389
በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና በበይነ መረብ ለሚፈተኑ ተፈታኞች የቴክኒካል ድጋፍ የሚሰጥ ቡድን ተቋቁሟል።
በበይነ መረብ ፈተና ለመውሰድ እየተዘጋጁ የሚገኙ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ማንኛውንም ድጋፍ በመጀመሪያ በትምህርት ቤታቸው ቀጥሎም በመፈተኛ ማዕከላት ካሉ የትምህርት አመራር እና ቴክኒክ ድጋፍ ሰጪዎች ማግኘት እንደሚችሉ ይታወቃል።
ተጨማሪ ድጋፍ ለተፈታኝ ተማሪዎቹ የሚሰጥ ቴክኒካል ቡድን በትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ተቋቁሞ ወደ ሥራ ገብቷል።
ዘጠኝ አባላት በውስጡ የያዘው ቴክኒካል ቡድኑ፤ በክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች ተከፋፍሎ የተደራጀ ነው።
1 389
ለ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ይዘጋጁ!
የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከሰኔ 23/2017 ዓ.ም እስከ ሐምሌ 8/2017 ዓ.ም ይሰጣል፡፡
ለሀገር አቀፍ ፈተናው እየተዘጋጁ ነው?
ተፈታኝ ተማሪ ከሆኑ ከታች የተቀመጠውን ሊንክ በመጫን ለፈተናው በቂ ዝግጅት ለማድረግ የሚያስችሉ ትምህርቶችን ማግኘት ይችላሉ።
በትምህርት ሚኒስቴር የተዘጋጁ የቲቶርያል ቪዲዮዎችን ለማግኘት 👇
https://examinfo.moe.gov.et/guides
1 389
Repost from Tikvah-University
+2
#AAEB
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2017 ዓ.ም የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተናዎች የሚሰጡበትን ጊዜ ይፋ አድርጓል።
በዚህም የ6ኛ ክፍል ፈተና ከሰኔ 10-12/2017 ዓ.ም የሚሰጥ ሲሆን፤ የ8ኛ ክፍል ፈተና ሰኔ 3 እና 4/2017 ዓ.ም ይሰጣል፡፡
በከተማዋ ከ80 ሺህ በላይ የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች እንዲሁም ከ71 ሺህ በላይ የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች ፈተናቸውን እንደሚወስዱ ይጠበቃል።
@tikvahuniversity
1 389
ለ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ተፋታኝች share አርጉት!
የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈታና ተፈታኝ ተማሪ ከሆኑ ከታች የተቀመጠውን ሊንክ በመጫን ለፈተና በቂ ዝግጅት ለማድረግ የሚያስችሉ ትምህርቶችን ማግኘት ይችላሉ።
በትምህርት ሚኒሰቴር የተዘጋጁ የሁሉም ትምህርት አይነቶች የቲቶርያል ቪዲዮዎችን ለማግኘት 👇
https://examinfo.moe.gov.et/guides
1 389
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ተደረገ።
የ2017 ትምህርት ዘመን ኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ / የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚሰጥበት መርሃ ግብር ይፋ ተደርጓል።
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ይፋ ባደረገው መርሃ ግብር ፈተናው ከሰኔ 23/2017 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ሐምሌ 8/2017 ዓ/ም የሚሰጥ ይሆናል።
በወረቀት የሚፈተኑ የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ሰኔ 21 እና 22/2017 ዓ/ም እንዲሁም የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ሰኔ 29 እና 30/2017 ዓ/ም ወደሚፈተኑበት ዩኒቨርሲቲ የሚገቡ ይሆናል፡፡
በበይነ መረብ የሚፈተኑ ተፈታኞች ከመኖሪያ ቤታቸው በየቀኑ እየተመላለሱ በተመደቡበት መፈተኛ ማዕከል የሚፈተኑ ሲሆን ዝርዝር መርሃ ግብሩ ከላይ ተያይዟል።
የፈተናው ይዘት በተማሪው መጽሐፍ ላይ ያተኮረ በመሆኑ እያንዳንዱ ተፈታኝ በትምህርት ቤቱ የተማረበትን የተማሪ መጽሐፍ መሠረት አድርጎ ተገቢ የሆኑ አጋዥ መጽሐፍትን ለበለጠ እውቀትና መረዳት በመጠቀም እንዲዘጋጅ አገልግሎቱ ጥሪውን አስተላልፏል።
በፈተና ወቅት ለፈተና ስርቆትና ኩረጃ የሚውሉ ማንኛውንም ቁሳቁሶች መጠቀም የተከለከለ ነው ተብሏል።
1 389
+1
" የ12ኛ ክፍል ፈተና ከአንድ ወር / ከአንድ ወር ተኩል በኃላ ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ነው " - ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር)
የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከአንድ ወር / ከአንድ ወር ተኩል በኃላ እንደሚሰጥ ጠቁመዋል።
ሚኒስትሩ ፥ " ይሄ አራተኛው ነው በአዲሱ የፈተና አሰጣጥ ፈተና የሚሰጥበት " ብለዋል።
ትምህርት ሚኒስቴር ባለፉት ዓመታት የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከትምህርት ቤቶች ወጥቶ ተማሪዎችን ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ አስገብቶ ፈተና እንዲሰጥ እያደረገ መሆኑ ይታወቃል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ስለዘንድሮው የ2017 ዓ/ም ፈተና በተናገሩበት ወቅት 150 ሺህ ተማሪዎች ፈተናቸውን በኦንላይ እንዲወስዱ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ገልጸዋል።
ብርሃኑ (ፕሮፌሰር) ፥ " እንደ ከዚህ ቀደሙ አድካሚ በሆነ ከቦታ ቦታ ልጆችን እያዘዋወሩ ከመሄድ ባለፈው ዓመት 29 ሺህ ተማሪ ነበር ኦንላይን ፈተና የሰጠነው ዘንድሮ ደግሞ 150 ሺህ ተማሪ ኦንላይን ፈተና ለመስጠት እየተዘጋጀን ነው " ብለዋል።
ሚኒስትሩ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚሰጥበትን ቀን ቆርጠው ባይናገሩም ፈተናው ከአንድ ወር / ከአንድ ወር ተኩል በኃላ እንዲሰጥ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ጠቁመዋል።
Source:@tikvahethiopia
1 389
የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲ ሰርቪስ ምንድነው ?
የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ምን አሉ ?
" በዚህ አመት ከቻልንና ለሚቀጥለው ዓመት ተግባራዊ ማድረግ ከቻልን ጥሩ ነው ካልቻልን ግን በእርግጠኝነት በ2019 ዓ/ም የምንጀምረው የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲ ሰርቪስ የሚባል ፕሮግራም ነው።
ድሮ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች [እንደ እኔ እድሜ የጠገባችሁ ካላችሁ ታውቁታላችሁ] የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች 3ኛ ዓመት ሲጨርሱ 4ኛ ዓመት ከመግባታቸው በፊት ለ1 ዓመት በነፃ ያስተማራቸውን ማህበረሰብ ለማገልገልም ለራሳቸውም ተግባራዊ ትምህርት እንዲያገኙ በየክልሉ ሄደው በየሙያቸው ይሰሩ ነበር ለ1 ዓመት።
Basic ወጪያቸው ብቻ ከፍሎ ከዚያ ሲመለሱ 4ኛ ዓመት ይሆናሉ ብዙ ጥቅም ነበረው አንደኛ ተመልሰው ዩኒቨርሲቲ ሲገቡ 4ኛ ዓመት የበለጠ በስለው ነው የሚገቡት ስለማህበረሰባቸው አውቀው ነው የሚገቡት ፤ ብዙ የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መምህራን ከዛ በኃላ እነኚህ ሰርቪስ የወጡ ልጆች ሲያስተምሩ አስተማሪነትን ወደውት እዛው በአስተማሪነት የቀሩ ብዙ ሰዎች አሉ።
ይሄን ፕሮግራም እንጀምራለን " ብለዋል።
የትምህርት ሚኒስቴር በሚቀጥለው ዓመት ወይም በ2019 ዓ/ም ተግባራዊ ለማድረግ ባቀደው የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲ ሰርቪድ ፕሮግራም የዩኒቨርሲቲ ተመራቂዎች ከመመቀራቸው በፊት በየክልሉ ሄደው ማህበረሰባቸውን እንዲያገለግሉ ይደረጋሉ።
4 ዓመት ተምረው የሚጨርሱ 3ኛ ዓመት ፤ በ5 ዓመት ተምረው የሚጨርሱ 4ኛ ዓመት ላይ ወጪያቸው ተከፍለ አገልግሎት ይሰጣሉ። ይህ አዲስ የሚጀምረው ፕሮግራም በተለይ የመምህራንን እጥረት ለመቅረፍም አንዱ መንገድ ተደርጎ ተወስዷል።
@tikvahethiopia
1 389
## New Job opening##
Exam preparation
Frequency : 3 days a week (2 weekend + 1 week day )
Duration :1 hour a day
Salary : 300/hr
students: grade 8
Location: BOLE ARABSA
# Both males and females can apply
Requirements:
*️⃣ strong Maths and English background
*️⃣ Excellent in communication
*️⃣strong education background with experience of tutoring
*️⃣have experience in exam preparation
To apply 👉@jetbraintuttor
በአዲሱ የትምህርት ስርዓት በሰለጠኑ እና በማስተማር ልምድ ባካበቱ መምህራን
ዘወትር ክትትል የምናደርጋቸዉንና ለልጅዎ ለዉጥ ትጉ የሆነ አስጠኚ ከፈለጉ
በ 09 79 33 80 23 ይደዉሉልን ።
ለበለጠ መረጃ 👉👉https://t.me/Jetbraintutor1
ይከታተሉን .
Share it to your friends
ለጓደኞቻችሁ ሼር አርጉላቸው
ኑ ትውልድ እንገንባ !
Job status: CLOSED
1 389
## New Job opening##
Frequency : 2 days a week (weekend)
Duration :2 hour a day
Salary : 3500/month
students: grade 5 and 7
Location: Gelan condominium
# ONLY females
Requirements:
*️⃣ strong Maths and English background
*️⃣ Excellent in communication
*️⃣strong education background with experience of tutoring
To apply 👉@jetbraintuttor
በአዲሱ የትምህርት ስርዓት በሰለጠኑ እና በማስተማር ልምድ ባካበቱ መምህራን
ዘወትር ክትትል የምናደርጋቸዉንና ለልጅዎ ለዉጥ ትጉ የሆነ አስጠኚ ከፈለጉ
በ 09 79 33 80 23 ይደዉሉልን ።
ለበለጠ መረጃ 👉👉https://t.me/Jetbraintutor1
ይከታተሉን .
Share it to your friends
ለጓደኞቻችሁ ሼር አርጉላቸው
ኑ ትውልድ እንገንባ !
Job status: CLOSED
1 389
##
New Urgent Job opening##
Frequency : 3 days a week
Duration :1 hour a day
Salary : 300/1hr
students: grade 11 natural
Location: Gelan condominium
# ONLY females
Requirements:
*️⃣ strong Maths and English background
*️⃣ Excellent in communication
*️⃣strong education background with experience of tutoring
starting day SATURDAY (15/06/2017)
To apply 👉@jetbraintuttor
JET BRAIN TUTORበአዲሱ የትምህርት ስርዓት በሰለጠኑ እና በማስተማር ልምድ ባካበቱ መምህራን ዘወትር ክትትል የምናደርጋቸዉንና ለልጅዎ ለዉጥ ትጉ የሆነ አስጠኚ ከፈለጉ በ
09 79 33 80 23 ይደዉሉልን ።
ለበለጠ መረጃ 👉👉https://t.me/Jetbraintutor1
ይከታተሉን .
Share it to your friends
ለጓደኞቻችሁ ሼር አርጉላቸው
ኑ ትውልድ እንገንባ !Job status: closed
1 389
##
New Urgent Job opening##
Frequency : 3 days a week
Duration :1 hour a day
Salary : 250/1hr
students: grade 6
Location: koye meskelegna
# Both for males and females
Requirements:
*️⃣ strong Maths and English background
*️⃣ Excellent in communication
*️⃣strong education background with experience of tutoring
starting day Tomorrow (13/06/2017)
To apply 👉@jetbraintuttor
JET BRAIN TUTORበአዲሱ የትምህርት ስርዓት በሰለጠኑ እና በማስተማር ልምድ ባካበቱ መምህራን ዘወትር ክትትል የምናደርጋቸዉንና ለልጅዎ ለዉጥ ትጉ የሆነ አስጠኚ ከፈለጉ በ
09 79 33 80 23 ይደዉሉልን ።
ለበለጠ መረጃ 👉👉https://t.me/Jetbraintutor1
ይከታተሉን .
Share it to your friends
ለጓደኞቻችሁ ሼር አርጉላቸው
ኑ ትውልድ እንገንባ !Job status:CLOSED
1 389
##
New Job opening##
Frequency : 3 days a week
Duration :2 hour a day
Salary : 450/2hr
students: grade 1 and 6
Location: Alembank
# Only for Teachers
Requirements:
*️⃣ strong Maths and English background
*️⃣ Excellent in communication
*️⃣strong education background with experience of tutoring
status :closed
To apply 👉@jetbraintuttor
JET BRAIN TUTORበአዲሱ የትምህርት ስርዓት በሰለጠኑ እና በማስተማር ልምድ ባካበቱ መምህራን ዘወትር ክትትል የምናደርጋቸዉንና ለልጅዎ ለዉጥ ትጉ የሆነ አስጠኚ ከፈለጉ በ
09 79 33 80 23 ይደዉሉልን ።
ለበለጠ መረጃ 👉👉https://t.me/Jetbraintutor1
ይከታተሉን .
Share it to your friends
ለጓደኞቻችሁ ሼር አርጉላቸው
ኑ ትውልድ እንገንባ !
