en
Feedback
Mizan Tepi University MTU

Mizan Tepi University MTU

Open in Telegram

The Voice of Mizan Tepi University Students and Community.

Show more
2 298
Subscribers
+224 hours
+147 days
+3930 days

Data loading in progress...

Similar Channels
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '26
September '26
+23
in 1 channels
August '26
+58
in 1 channels
Get PRO
July '26
+60
in 1 channels
Get PRO
June '26
+97
in 1 channels
Get PRO
May '26
+63
in 1 channels
Get PRO
April '26
+68
in 1 channels
Get PRO
March '26
+75
in 2 channels
Get PRO
February '26
+95
in 3 channels
Get PRO
January '26
+106
in 2 channels
Get PRO
December '25
+93
in 5 channels
Get PRO
November '25
+200
in 3 channels
Get PRO
October '25
+187
in 5 channels
Get PRO
September '25
+499
in 6 channels
Get PRO
August '25
+264
in 3 channels
Get PRO
July '25
+199
in 1 channels
Get PRO
June '25
+355
in 3 channels
Get PRO
May '25
+63
in 1 channels
Get PRO
April '25
+265
in 2 channels
Get PRO
March '250
in 2 channels
Get PRO
February '25
+2
in 2 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
07 September+1
06 September+4
05 September+7
04 September+1
03 September+6
02 September+2
01 September+2
Channel Posts
Mizan tepi university The light of the green valley! congratulations ✨ to 2018 E.C. grade 12 students who scored passing mark
Mizan tepi university The light of the green valley! congratulations ✨ to 2018 E.C. grade 12 students who scored passing marks! Here is our undergraduate program in collages Are you ready to join us ? ....

2
+7
Congratulations 👏👏👏 This is 2018 freshman student's department placement
607
3
+9
No text...
2 476
4
ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲን አንደኛ ምርጫ መድረግ እንዳትረሱ!!! በ2018 ዓ.ም የተሰጠውን ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መግቢያ 12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ወስዳችሁ ላለፋችሁ ተማሪዎች ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ እንኳን ደስ አላችሁ ይላል። ዩኒቨርሲቲያችን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት በተፈጥሮ ልምላሜያቸው በሚታወቁት የመቻቻልና የአንድነት ተምሰሌት በሆኑት በቤች ሸኮና ሸካ ዞኖች ዋና ከተሞች እብርትላይ ይገኛል። ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ በትምህርት ጥራት በፍጹም የማይደራደር ፣ በምርምርና ማህበረሰብ ጉድኝት ስራዎች ጎልቶ እየወጣ ያለና በክልሉ አንጋፋ የሆነ ላለፉት 18 ዙሮች ከ50ሺህ በላይ ተማሪዎችን ያስመረቀ ነው። ዩኒቨርሲቲያችን በቅድመና ድህረምረቃፕሮግራሞ በኢንጅነሪንግና ቴክኖሎጅ ፣ በተፈጥሮ ቀመር ሳይንስ፣ በኮምፒቲንግና ኢንፎርማቲክስ፣ በግብርና ተፈጥሮ ሀብት ፣ በቢዝነስና ኢኮኖሚክስ፣ በህክምናና ጤና ሳይንስ በማህበራዊ ሳይንስና ሰብዓዊነት ኮሌጆቹ እንዲሁም በአገር አቀፍ ደረጃ  ዩኒቨርሲቲው በሚታወቅበት የህግ የትምህርት መስኮች ትምህርት ይሰጣል። ስለሆነም  በገበያ ተፈላጊ በሆኑ የሙያ መስኮች ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ለመማር የምትፈልጉ በኮሌጆቻችን በፍላጎታችሁ  ተቀብለን በእውቀትና በስነ ምግባር አንጸን ልናስመርቃችሁ በበርካታ ልምድ ካካበቱ መምህራኖቻችን ጋር ዝግጅታችንን አጠናቀናል። ስለሆነም ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲን ምርጫችሁ አድርጉ ጥራት ባለው ትምህርት አሰጣጣችን እንደምትረኩ ከወዲሁ በደስታ እንገልጽላችኋለን። ተማሪዎቻችን ከመማር ማስተማር ስራ ባሻገር በምንሰጣቸው ምቹ የመኝታ ፣ የምግብና የህክምናና ሌሎች አገልግሎቶች አሰራሮቻችንን በማሻሻል ለተማሪዎች ውጤታማነት ብዙ ሰርተናን እየሰራንም እንገኛለን። በካምፓሶቻችን ፡ በቴፒ ከተማ በሚገኘው ቴፒ  ካምፓስ የሚገኙ ኮሌጆች ምህንድስናና ቴክኖሎጂ ኮሌጅ ፣ ኮምፒቲንግና ኢንፎርማቲክስ ትምህርት ቤት ፣ የተፈጥሮ ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ ፣ ሚዛን አማን ከተማ በሚገኘው ዋናው ካምፓስ ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ  ፣ ግብርናና የተፈጥሮ ሀብት ኮሌጅ ፣ ማህበራዊ ሳይንስና ሰብዓዊነት ኮሌጅ ፣ህግ ትምህርት ቤት ፣ አማን ከተማ በሚገኘው አማን ካምፓስ የህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የሚገኙ መሆናቸውን እንገልጻለን ፤ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲን ስትመርጡ በምርጫችሁ የምትደሰቱ ትሆናላችሁ።
2 392
5
#RemedialResult በ2018 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የቆዩ ተማሪዎች ውጤት ተለቋል። https://result.ethernet.edu.et ላይ በመግባት Remedial Ex
#RemedialResult በ2018 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የቆዩ ተማሪዎች ውጤት ተለቋል። https://result.ethernet.edu.et ላይ በመግባት Remedial Examination ከሚለው ስር View Results የሚለውን በመጫንና Username በማስገባት ውጤትዎን ይመልከቱ። ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 03/2018 ዓ.ም የተሰጠውን ሀገር አቀፍ የሪሚዲያል ፕሮግራም ፈተና 53,620 ተፈታኞች መውሰዳቸውን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት መግለፁ ይታወሳል።
989
6
ዩኒቨርሲቲዎች የተማሪዎችን ቅበላ በፍጥነት እንዲያከናውኑ እየተሠራ ነው። የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)፥ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲና የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች ምልመላና ቅበላ ካከና+1
ዩኒቨርሲቲዎች የተማሪዎችን ቅበላ በፍጥነት እንዲያከናውኑ እየተሠራ ነው። የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)፥ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲና የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች ምልመላና ቅበላ ካከናወኑ በኋላ ሌሎች ዩኒቨርሲቲዎችም በፍጥነት ጥሪ እንዲያደርጉ እየተሠራ መሆኑን ገልጸዋል። የ2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን መስከረም 5 ቀን 2019 ዓ.ም እንዲጀምር መርሐ ግብር የተያዘ ሲሆን እሱን ለመጠበቅ እየተሠራ መሆኑንም አስታውቀዋል።
1 720
7
# NGAT_Protocols የ2018 ዓ.ም የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ከነገ ነሐሴ 20/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሁለት ተከታታይ ቀናት በጠዋት እና በከሰዓት ፈረቃ ይሰጣል። ➫
# NGAT_Protocols የ2018 ዓ.ም የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ከነገ ነሐሴ 20/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሁለት ተከታታይ ቀናት በጠዋት እና በከሰዓት ፈረቃ ይሰጣል። ➫ ተፈታኞች ፈተናው ከሚጀመርበት 3ዐ ደቂቃ ቀድመው በመፈተኛ ማዕከል መገኘት ይኖርባቸዋል፡፡ ➫ ፕሪንት ያደረጉትን የመፈተኛ መግቢያ ትኬትዎን (Entrance Ticket) መያዝ አይዘንጉ። ➫ ተፈታኞች ከተመደቡበት ማዕከል ውጪ መፈተን አይችሉም። ➫ የብሔራዊ ፋይዳ መታወቂያ የግድ መያዝ ይኖርብዎታል፡፡ ➫ የሞባይል ስልክ፣ ሚሞሪ ያለው የእጅ ሰዓት፣ ... የመሳሰሉ ኤሌክትሮኒክ መሳሪያዎች ይዞ ወደ ፈተና ማዕከል መሔድ አይቻልም።
1 844
8
የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤት  ከምሽቱ 1:00 ጀምሮ ማየት ትችላላችሁ ተባለ በዚህም መሠረት ተፈታኞች ዛሬ ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ.ም ከምሽቱ 1:00 ሰዓት ጀምሮ የተመቻቹትን ዲጂታል አማራጮች በመጠቀም ውጤታቸውን መመልከት ይችላሉ። ውጤት መመልከቻ አማራጮች፡ 1ኛ በድረ-ገጽ (Website): https://result.eaes.et 2ኛ.በቴሌግራም ቦት (Telegram): https://result.eaes.et/telegram 3ኛ በአጭር የጽሑፍ መልዕክት (SMS): https://result.eaes.et/sms የቅሬታ ማቅረቢያ ጊዜና መንገድ አገልግሎቱ አያይዞ እንዳሳወቀው፣ በውጤቱ ላይ ቅሬታ ያላቸው ተፈታኞች በአካል መምጣት ሳይጠበቅባቸው በኦንላይን ማቅረብ ይችላሉ። ቅሬታ ለማስገባት https://result.eaes.et/complaint የሚለውን ማስፈንጠሪያ መጠቀም የሚቻል ሲሆን፣ ማመልከቻው ከዛሬ ነሐሴ 19 እስከ ነሐሴ 26 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 10:00 ሰዓት ድረስ ክፍት ሆኖ ይቆያል። የተሰጠውን ምላሽም በተመሳሳይ ሊንክ መከታተል ይቻላል። ©️የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
1 720
9
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1501ኛው የነብዩ መሀመድ የመውሊድ በዓል በሠላም አደረሳችሁ። በዓሉ የሰላም እና የበረከት እንዲሆንላችሁ እንመኛለን ።
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1501ኛው የነብዩ መሀመድ የመውሊድ በዓል በሠላም አደረሳችሁ። በዓሉ የሰላም እና የበረከት እንዲሆንላችሁ እንመኛለን ።
1 371
10
ዜና ዕረፍት ፨፨፨፨፨፨ በሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ማስተማሪያ ሆስፒታል የጤና ባለሙያ የነበሩት ሲ/ር ካሳዬ ሀጎስ በገጠማቸው የጤና እክል ምክንያት በማስተማሪያ ሆስፒታሉ በህክምና ሲረዱ ቆይተው ዛሬ ነሀ
ዜና ዕረፍት ፨፨፨፨፨፨ በሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ማስተማሪያ ሆስፒታል የጤና ባለሙያ የነበሩት ሲ/ር ካሳዬ ሀጎስ በገጠማቸው የጤና እክል ምክንያት በማስተማሪያ ሆስፒታሉ በህክምና ሲረዱ ቆይተው ዛሬ ነሀሴ 3 ቀን 2018 ዓ.ም. ከዚህ አለም ድካም አርፈዋል። መላው የሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ በሲ/ር ካሳዬ ሀጎስ ህልፈት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለጸ ፈጣሪ ለመላው ቤተሰባቸውና የስራ ባልደረቦቻቸው መጽናናትን እንዲሰጣቸው ይመኛል ። የሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ የሕዝብና አለም አቀፍ ግንኙነት ስራ አስፈጻሚ
5 906
11
+3
No text...
2 765
12
ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ እና የፔሉም ኢትዮጵያ ኮንሶርሲየም በማህበረሰብ መሠረት የበግ ዝርያ ማሻሻያ ፕሮግራምና የአገር በቀል ዕውቀት ልማት ላይ የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ። ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ እና የፔሉም ኢትዮጵያ ኮንሶርሲየም በማህበረሰብ መሠረት የበግ ዝርያ ማሻሻያ ፕሮግራም (Community-Based Sheep Breeding Program – CBBP) እና የአገር በቀል ዕውቀትን በማልማት፣ በመመዝገብ እና በማስፋፋት ዙሪያ በጋራ ለመስራት የመግባቢያ ሰነድ (MoU) ተፈራርመዋል። የመግባቢያ ሰነዱ ሐምሌ 30 ቀን 2018 ዓ.ም. (6 August 2026) በአዲስ አበባ በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ክቡር ዶ/ር ዋቆ ገዳ እና በፔሉም ኢትዮጵያ ኮንሶርሲየም ዳይሬክተር ዶ/ር ኃይሉ አራያ ተፈርሟል። ይህ ትብብር የጋራ ምርምርን፣ የማህበረሰብ ተሳትፎን እና ዘላቂ የእንስሳት ልማትን ለማጠናከር እንዲሁም የአገር በቀል ዕውቀትን ለመጠበቅ፣ ለማሳደግ እና ለተግባር ለማዋል ያለመ ነው። በዚህ ትብብር ሁለቱ ተቋማት የበግ ዘረመል ማሻሻያን በማጠናከር፣ የገጠር ማህበረሰቦችን ኑሮ በማሻሻል እና ዘላቂ የግብርና ልማትን በመደገፍ በጋራ ይሰራሉ። የስምምነቱ አካል በመሆን፣ የCommunity-Based Sheep Breeding Program (CBBP) አርሶ አደሮች ቡድን ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ከICARDA ጋር በመተባበር ያቋቋመውን የማጂ የበግ ዝርያ ማሻሻያ ፕሮግራም (Maji Sheep CBBP) ይጎበኛሉ። ይህ የልምድ ልውውጥ ጉብኝት ተሳታፊዎች ልምዶቻቸውን እንዲለዋወጡ፣ ምርጥ ተሞክሮዎችን እንዲጋሩ እና በማህበረሰብ መሠረት የበግ ዝርያ ማሻሻያና አስተዳደር ዙሪያ ያላቸውን ዕውቀትና ክህሎት እንዲያጠናክሩ ያግዛል። Mizan Tepi University and PELUM Ethiopia Consortium Sign MoU to Strengthen Community-Based Sheep Breeding and Indigenous Knowledge Development Mizan Tepi University and the PELUM Ethiopia Consortium have signed a Memorandum of Understanding (MoU) to collaborate on the implementation of a Community-Based Sheep Breeding Program (CBBP) and the development, documentation, and promotion of indigenous knowledge. The MoU was signed on 6 August 2026 in Addis Ababa by H.E. Dr. Wako Geda, President of Mizan Tepi University, and Dr. Hailu Araya, Director of the PELUM Ethiopia Consortium. The partnership aims to strengthen collaborative research, community engagement, and sustainable livestock development while preserving and promoting indigenous knowledge. Through this collaboration, the two institutions will work together to enhance sheep genetic improvement, improve rural livelihoods, and support sustainable agricultural development. As part of the agreement, a team of Community-Based Sheep Breeding Program (CBBP) farmers will
1 810
13
Honorable Dr. Wako Geda የልማትና የለውጥ አምባሳደር፣ የአመራርና የመሪነት ጥበብ ማከማቻ መጋዝን፣የቅርብ ወራጅ ሳይሆን ለነገ አሻግሮ ለትውልድ አሳቢ፣ ቅንና ከሁሉም ሰው ጋር በአወንታዊ
Honorable Dr. Wako Geda የልማትና የለውጥ አምባሳደር፣ የአመራርና የመሪነት ጥበብ ማከማቻ መጋዝን፣የቅርብ ወራጅ ሳይሆን ለነገ አሻግሮ ለትውልድ አሳቢ፣ ቅንና ከሁሉም ሰው ጋር በአወንታዊ ሀሳብ ተግባቢ፣ ስራ ወዳድና የተግባር ሰው የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ ፕረዚዳንት ( ክብር ዶ/ር ዋቆ ገዳ) በርታ ፈጣሪ ሁሌም ከጎንህ ሆኖ ያግዝህ ያበረታታህ። እኛም በምንችለው አቅም ሁሉ ከጎንህ ነን🙏🙏
2 036
14
በጣም ልብ የሚሰብር ዜና ዕረፍት 😭😭😭 ውይኔ መልካም ሰው ፣ የሰው ተጨዋች ለሁለም ሰው አክባሪ የሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ የጠቅላላ አገልግሎት ስራ አስፈጻሚ የነበሩት አቶ ሰይፉ ከማል
በጣም ልብ የሚሰብር ዜና ዕረፍት 😭😭😭 ውይኔ መልካም ሰው ፣ የሰው ተጨዋች ለሁለም ሰው አክባሪ የሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ የጠቅላላ አገልግሎት ስራ አስፈጻሚ የነበሩት አቶ ሰይፉ ከማል በገጠማቸው ድንገተኛ ሕመም ምክንያት ዛሬ ሐምሌ 14 ቀን 2018 ዓ.ም. ከዚህ አለም ድካም አርፈዋል። ለመላው የሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ በአቶ ሰይፉ ከማል ህልፈት የተሰማኝን ጥልቅ ሀዘን እየገለጽኩ ፈጣሪ ለመላው ቤተሰባቸውና የስራ ባልደረቦቻቸው መጽናናትን እንዲሰጣቸው እመኛለሁ ። ፈጣሪ ነፍሱን በገነት ያኑርልን 😭😭😭😭😭😭😭😭
2 383
15
🇪🇸Spain 🔥🔥🔥🔥🔥 deserved!+4
🇪🇸Spain 🔥🔥🔥🔥🔥 deserved!
1 810
16
የ2026አለም ዋንጫ ሻምፒዮኑን ገምቱ
1 770
17
በሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ቴፒ ግቢ ለአራተኛ ዙር በወረቀት ተፈታኝ ተማሪዎች የእንኳን ደህና መጣችሁ እና ስለ ፈተናው ገለፃ መርሃ ግብር ተካሄደ። ሚቴዩቴ:-ሐምሌ 05/218ዓም በሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ+7
በሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ቴፒ ግቢ ለአራተኛ ዙር በወረቀት ተፈታኝ ተማሪዎች የእንኳን ደህና መጣችሁ እና ስለ ፈተናው ገለፃ መርሃ ግብር ተካሄደ። ሚቴዩቴ:-ሐምሌ 05/218ዓም በሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ቴፒ ግቢ ለ2018 ዓ.ም አራተኛ ዙር በወረቀት የሚፈተኑ ተማሪዎች የእንኳን ደህና መጣችሁ እና ስለ ፈተናው አፈፃፀም ገለፃ የተሰጠበት መርሃ ግብር ተካሂዷል። በመርሃ ግብሩ ላይ የዩኒቨርሲቲው የአካዳሚክ እና የአስተዳደር ኃላፊዎች ተገኝተው ለተፈታኝ ተማሪዎች እንኳን ወደ ቴፒ ግቢ በደህና መጣችሁ በማለት በፈተና ወቅት ሊከተሏቸው ስለሚገቡ የፈተና ሕጎችና ሥነ-ምግባሮች ዝርዝር ማብራሪያ ሰጥተዋል። በገለፃው ወቅት ተማሪዎች የፈተና ሰዓትን በጥብቅ እንዲያከብሩ፣ የተከለከሉ ቁሳቁሶችን ወደ ፈተና አዳራሽ እንዳያስገቡ፣ የፈተና መመሪያዎችን በአግባቡ እንዲከተሉ እና ማንኛውንም የፈተና ሥነ-ምግባር ጥሰት እንዲቆጠቡ አፅንኦት ተሰጥቷል። በተጨማሪም ተማሪዎች ፈተናቸውን በተረጋጋ ሁኔታ እንዲወስዱ አስፈላጊ የመኝታ፣ የምግብ፣ የጤና እና የደኅንነት አገልግሎቶችን ማዘጋጀቱን ገልጿል። በመጨረሻም ለሁሉም ተፈታኝ ተማሪዎች መልካም የፈተና ጊዜ እና የተሳካ ውጤት ተመኝቷል።
2 496
18
ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ በጀግናው የለውጡ ሞተር በዶ/ር ዋቆ ገዳ የሚመሩ አመራሮች ከመምጣታቸው በፊት የነበሩ ችገሮች እና ከመጡ በኃላ እየታዩ ያሉ አመርቂ ውጤቶች፣ በ17 ዓመት ውስጥ ያልታየ ለውጥ በ+5
ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ በጀግናው የለውጡ ሞተር በዶ/ር ዋቆ ገዳ የሚመሩ አመራሮች ከመምጣታቸው በፊት የነበሩ ችገሮች እና ከመጡ በኃላ እየታዩ ያሉ አመርቂ ውጤቶች፣ በ17 ዓመት ውስጥ ያልታየ ለውጥ በሁለት ዓመት ውስጥ ያሳዩን ጀግኖች ከልብ ክብር እና ምስጋና ይገባቸዋል። 👇👇👇👇👇👇👇 https://www.facebook.com/100087238861353/posts/1010704098514210/?app=fbl
1 355
19
ሰላም ሰላም እንደምን አላቹ🤗🤗✋🖐 የአረንጓዴው ምድር አርማ የሆነው የሚዛን ቴፒ ዮኒቨርስቲ                #ወዳጆቼ                #ወንድሞቼ                #እህቶቼ                # አባት እናቶቼ 🥰 በመጀመሪያ ሰዓት ቀናትን ቀናት ወራትን ወራት ዓመታትን አስቆጥረው ከረጅም ዓመታት በዋላ ስለተሰባሰብን እድሜ እና ጤናን ጊዜን  እንድንዋጅ እድሉን ለፈጠረልን ፈጣሪ ክብር ምስጋና ይሁን።🙏🙏🙏   #     ይህን  ስንል አብረውን የመመረቅ ጉጉት የነበራቸው ከተመረቅንም በዋላ በህይወት ውጣ ውረድ በህይወት የሌሉ ወዳጆቻችንን በማሰብ ነው ::😭😭😭       🥰ዳግም ልንገናኝ ነው🥰 የሾንጋን የጨሞን የማንቹኒን የበግተራን የፋዘር ቤትን የኮመታን የሶስት ቀን ረሃብ(3 ቀን😭) የቲከር ግልምጫ የካሽኒን ግብግብ የማሚን ምግብ የመላኩን ቁርስ የዚም ኬርን የአማን ሜዳ ሸንኮራይ የሸኮን ጠጅ የቦርሳ ሰፈርን ድብድብ የሳላይሽን ቅናት የውቤ ባለሱቁን ምላስ የኦቤንቾን ሙዚቃ የቴንሽንን ንዝረት የካፌን ግፊያ......ብቻ ምኑ ቅጡ  ልናወራ ልንገናኝ ነው🤔😂😍     ከምንም በላይ ደሞ ድምቀታችን መዝናኛችን ለኛ ኮንሰርትም ጦቢያችን አይዶልም የስዕል አውደርእይያችን ስለሆነችው አርት (ART)ቤታችን ልናወራ ልናሰላስል በትዝታ አብረን ልንኖግድ ልንገናኝ ነው🥰😍          በዚህም ወግ ወግ ግጥም ግጥም ዜማ እና ቅኔ የተላበሱ ወጎች ይነሳሉ። የቀድሞ የቤቱ አባላት Junior ባለጥበቦችን ይተዋወቃሉ።  ማህበራዊ እንዲሁም የቢዝነስ ትስስርን ይፈጥራሉ🤗🤗🤗       ❤ አይቀርም ❤ ቀን 12/11/2018 አዲስ አበባ ቦታው በዚህ 5 ቀን ይጠቀሳል።🥰
1 122
20
የሚዛን አማን አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ስራ በመጀመሩ የሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ የተሰማውን ታላቅ ደስታ ገልጿል። ሐምሌ 3/2018 በኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር አቢይ አህመድ የመሰረት ድንጋ+2
የሚዛን አማን አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ስራ በመጀመሩ የሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ የተሰማውን ታላቅ ደስታ ገልጿል። ሐምሌ 3/2018 በኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር አቢይ አህመድ የመሰረት ድንጋይ ተጥሎለት ፣ ግንባታው በስኬት ተጠናቆ ዛሬ በይፋ ስራ የጀመረው የሚዛን አማን አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ለመላው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝብና ለሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ አዲስ የታሪክ ምዕራፍ ከፋች ሆንዋል ያሉት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶ/ር ዋቆ ገዳ ለአካባቢው ማህበረሰብና ለተቋሙ ማህበረሰብ ባስተላለፉት መግለጫ ፤ የአየር ማረፊያው ስራ መጀመር ለዩኒቨርሲቲው የትምህርት ፣ የምርምርና የማህበረሰብ አገልግሎት ስራዎች መፋጠን የማይተካ ሚና እንደሚኖረው ገልጸው የተሰማቸውን ጥልቅ ደስታ ገልጸዋል። በመጨረሻም ፕሬዝዳቱ በመልዕክታቸው ይህ አየር ማረፊያ ተጠናቆ ስራ መጀመሩ ለሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ በርካታ እድሎችን ይዞ እንደሚመጣ በመግለጽ በተለይም የአካባቢውን የተፈጥሮ ሀብት ለልማት ለማዋል የሚያግዙና ያገናዘቡ የስልጠና ፕሮግራሞችን ከፍቶ ማህበረሰባችንን ተጠቃሚ ለማድረግ ፣ ምሁራን ከየትኛውም የሀገሪቱ ክፍል በቀላሉ እንዲመጡ የአየር መንገዱ በረራ መጀመር ፋይዳው እጅግ የላቀ ነው ብለው ለመላው የደቡብ ምዕራብ ክልል ህዝባችንና ለዩኒቨርሲቲያችን ማህበረሰብ በድጋሚ እንኳን ደስ ያላችሁ ፤ እንኳን ደስ አለን! ብለዋል። 👇👇👇👇👇👇👇👇 https://www.facebook.com/100087238861353/posts/1009494305301856/?app=fbl
932