Mizan Tepi University MTU
رفتن به کانال در Telegram
2 352
مشترکین
+324 ساعت
+357 روز
+7930 روز
در حال بارگیری داده...
کانالهای مشابه
هیچ دادهای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
ابر برچسبها
هیچ دادهای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
سپتامبر '26
سپتامبر '26
+90
در 1 کانالها
اوت '26
+58
در 1 کانالها
Get PRO
ژوئیه '26
+60
در 1 کانالها
Get PRO
ژوئن '26
+97
در 1 کانالها
Get PRO
مه '26
+63
در 1 کانالها
Get PRO
آوریل '26
+68
در 1 کانالها
Get PRO
مارس '26
+75
در 2 کانالها
Get PRO
فوریه '26
+95
در 3 کانالها
Get PRO
ژانویه '26
+106
در 2 کانالها
Get PRO
دسامبر '25
+93
در 5 کانالها
Get PRO
نوامبر '25
+200
در 3 کانالها
Get PRO
اکتبر '25
+187
در 5 کانالها
Get PRO
سپتامبر '25
+499
در 6 کانالها
Get PRO
اوت '25
+264
در 3 کانالها
Get PRO
ژوئیه '25
+199
در 1 کانالها
Get PRO
ژوئن '25
+355
در 3 کانالها
Get PRO
مه '25
+63
در 1 کانالها
Get PRO
آوریل '25
+265
در 2 کانالها
Get PRO
مارس '250
در 2 کانالها
Get PRO
فوریه '25
+2
در 2 کانالها
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 20 سپتامبر | +2 | |||
| 19 سپتامبر | +5 | |||
| 18 سپتامبر | +5 | |||
| 17 سپتامبر | +7 | |||
| 16 سپتامبر | +13 | |||
| 15 سپتامبر | +5 | |||
| 14 سپتامبر | +4 | |||
| 13 سپتامبر | +2 | |||
| 12 سپتامبر | +1 | |||
| 11 سپتامبر | +4 | |||
| 10 سپتامبر | +12 | |||
| 09 سپتامبر | +2 | |||
| 08 سپتامبر | +4 | |||
| 07 سپتامبر | +2 | |||
| 06 سپتامبر | +4 | |||
| 05 سپتامبر | +7 | |||
| 04 سپتامبر | +1 | |||
| 03 سپتامبر | +6 | |||
| 02 سپتامبر | +2 | |||
| 01 سپتامبر | +2 |
پستهای کانال
| 2 | ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ በሳምንቱ መጨረሻ የእረፍት ቀናት መስፈርቱን የምያማሉ ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል። | 533 |
| 3 | ዜና እረፍት
------------------------------
በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ (4ኛ)አመት የEconomics department ተማሪ የነበረችው ቤተልሄም አንዳርግ ባደረባት ህመም ምክንያት አተናታል ለክፍል ተማሪዎቿ: ለጓደኞቿ: ለመምህሮቿና ለወዳጅ ዘመዶቿ መፅናናትን እንመኛለን። | 646 |
| 4 | Remedial መግብያ ነጥብ ይፋ ሆኗል። መስከረም 4/2019 ዓ.ም።
የሪሚዲያል መርሃ ግብር የዩኒቨርሲቲ ቅበላ መቁረጫ ነጥብ ይፋ ሆነ።
ለ2019 ዓ/ም የሪሚዲያል መርሃ ግብር ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ ለመግባት የሚያስችላቸው የመቁረጫ ነጥብ በተማሪዎች ውጤት፣ በዩኒቨርሲቲዎች የቅበላ አቅም፣ እና በሀገራዊ የትምህርት ፍትሃዊነት መርህ ላይ ተመስርቶ መወሰኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
በዚህም መሰረት ከታችን የተገለጸውን ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች ለሪሚዲያል መርሃ ግብርየዩኒቨርሲቲ ቅበላ ብቁ መሆናቸውን ሚኒስቴሩ አሳውቋል።
1. የተፈጥሮ እና የማህበራዊ ሳይንስ ወንድ ተማሪዎች 👉 ከ600 ውስጥ 240 እና ከዚያ በላይ (40%)
2. የተፈጥሮ እና የማህበራዊ ሳይንስ ሴት ተማሪዎች 👉 ከ600 ውስጥ 228 እና ከዚያ በላይ (38%)
በልዩ ድጋፍ የሚታይ የተማሪ ምድብ
1. ከአፋር፣ ሶማሌ፣ ቤንሻንጉል ጉሙዝ እና ጋምቤላ ክልሎች የተፈጥሮ ወይም ማህበራዊ ሳይንስ ለተፈተኑ ወንድና ሴት ተማሪዎች 👉 ከ600 ውስጥ 222 እና ከዚያ በላይ (37%)
2. ከአርብቶ አደርና ከፊል አርብቶ አደር አካባቢዎች የተፈጥሮ ወይም ማህበራዊ ሳይንስ ለተፈተኑ ተማሪዎች 👉 ከ600 ውስጥ 222 እና ከዚያ በላይ (37%)
3. በማህበራዊ ሳይንስ የተፈተኑ ዓይነ ስውር ወንድና ሴት ተማሪዎች 👉 ከ500 ውስጥ 185 እና ከዚያ በላይ (37%)
4. በተፈጥሮ ወይም በማህበራዊ ሳይንስ የተፈተኑ መስማት የተሳናቸው ወንድና ሴት ተማሪዎች 👉 ከ600 ውስጥ 222 እና ከዚያ በላይ (37%) | 1 424 |
| 5 | 🌼የተከበራችሁ የhttps://t.me/MTUINSIDER ቤተሰቦች፣
🌼እንኳን ለ2019 ዓ.ም አዲስ ዓመት የዘመን መለወጫ በዓል በሰላም አደረሳችሁ።🌼
ይህ አዲስ ዓመት ለእናንተና ለወዳጅ ዘመዶቻችሁ የጤና፣ የሰላም፣ የፍቅርና ስኬት የሚገኝበት የብልጽግና ዘመን እንዲሆንላችሁ ከልብ እንመኛለን።
መልካም አዲስ ዓመት !!! | 1 576 |
| 6 | የጥሪ ማስታወቂያ ለሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ነባር ተማሪዎች | 4 427 |
| 7 | Mizan tepi university
The light of the green valley!
congratulations ✨ to 2018 E.C. grade 12 students who scored passing marks!
Here is our undergraduate program in collages
Are you ready to join us ? .... | 1 864 |
| 8 | +7 Congratulations 👏👏👏
This is 2018 freshman student's department placement | 2 301 |
| 9 | بدون متن... | 4 824 |
| 10 | ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲን አንደኛ ምርጫ መድረግ እንዳትረሱ!!!
በ2018 ዓ.ም የተሰጠውን ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መግቢያ 12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ወስዳችሁ ላለፋችሁ ተማሪዎች ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ እንኳን ደስ አላችሁ ይላል።
ዩኒቨርሲቲያችን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት በተፈጥሮ ልምላሜያቸው በሚታወቁት የመቻቻልና የአንድነት ተምሰሌት በሆኑት በቤች ሸኮና ሸካ ዞኖች ዋና ከተሞች እብርትላይ ይገኛል።
ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ በትምህርት ጥራት በፍጹም የማይደራደር ፣ በምርምርና ማህበረሰብ ጉድኝት ስራዎች ጎልቶ እየወጣ ያለና በክልሉ አንጋፋ የሆነ ላለፉት 18 ዙሮች ከ50ሺህ በላይ ተማሪዎችን ያስመረቀ ነው።
ዩኒቨርሲቲያችን በቅድመና ድህረምረቃፕሮግራሞ በኢንጅነሪንግና ቴክኖሎጅ ፣ በተፈጥሮ ቀመር ሳይንስ፣ በኮምፒቲንግና ኢንፎርማቲክስ፣ በግብርና ተፈጥሮ ሀብት ፣ በቢዝነስና ኢኮኖሚክስ፣ በህክምናና ጤና ሳይንስ በማህበራዊ ሳይንስና ሰብዓዊነት ኮሌጆቹ እንዲሁም በአገር አቀፍ ደረጃ ዩኒቨርሲቲው በሚታወቅበት የህግ የትምህርት መስኮች ትምህርት ይሰጣል።
ስለሆነም በገበያ ተፈላጊ በሆኑ የሙያ መስኮች ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ለመማር የምትፈልጉ በኮሌጆቻችን በፍላጎታችሁ ተቀብለን በእውቀትና በስነ ምግባር አንጸን ልናስመርቃችሁ በበርካታ ልምድ ካካበቱ መምህራኖቻችን ጋር ዝግጅታችንን አጠናቀናል።
ስለሆነም ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲን ምርጫችሁ አድርጉ ጥራት ባለው ትምህርት አሰጣጣችን እንደምትረኩ ከወዲሁ በደስታ እንገልጽላችኋለን።
ተማሪዎቻችን ከመማር ማስተማር ስራ ባሻገር በምንሰጣቸው ምቹ የመኝታ ፣ የምግብና የህክምናና ሌሎች አገልግሎቶች አሰራሮቻችንን በማሻሻል ለተማሪዎች ውጤታማነት ብዙ ሰርተናን እየሰራንም እንገኛለን።
በካምፓሶቻችን ፡
በቴፒ ከተማ በሚገኘው ቴፒ ካምፓስ የሚገኙ ኮሌጆች ምህንድስናና ቴክኖሎጂ ኮሌጅ ፣ ኮምፒቲንግና ኢንፎርማቲክስ ትምህርት ቤት ፣ የተፈጥሮ ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ ፣
ሚዛን አማን ከተማ በሚገኘው ዋናው ካምፓስ ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ፣ ግብርናና የተፈጥሮ ሀብት ኮሌጅ ፣ ማህበራዊ ሳይንስና ሰብዓዊነት ኮሌጅ ፣ህግ ትምህርት ቤት ፣ አማን ከተማ በሚገኘው አማን ካምፓስ የህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የሚገኙ መሆናቸውን እንገልጻለን ፤ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲን ስትመርጡ በምርጫችሁ የምትደሰቱ ትሆናላችሁ። | 3 592 |
| 11 | #RemedialResult
በ2018 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የቆዩ ተማሪዎች ውጤት ተለቋል።
https://result.ethernet.edu.et ላይ በመግባት Remedial Examination ከሚለው ስር View Results የሚለውን በመጫንና Username በማስገባት ውጤትዎን ይመልከቱ።
ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 03/2018 ዓ.ም የተሰጠውን ሀገር አቀፍ የሪሚዲያል ፕሮግራም ፈተና 53,620 ተፈታኞች መውሰዳቸውን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት መግለፁ ይታወሳል። | 1 238 |
| 12 | ዩኒቨርሲቲዎች የተማሪዎችን ቅበላ በፍጥነት እንዲያከናውኑ እየተሠራ ነው።
የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)፥ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲና የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች ምልመላና ቅበላ ካከናወኑ በኋላ ሌሎች ዩኒቨርሲቲዎችም በፍጥነት ጥሪ እንዲያደርጉ እየተሠራ መሆኑን ገልጸዋል።
የ2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን መስከረም 5 ቀን 2019 ዓ.ም እንዲጀምር መርሐ ግብር የተያዘ ሲሆን እሱን ለመጠበቅ እየተሠራ መሆኑንም አስታውቀዋል። | 1 883 |
| 13 | # NGAT_Protocols
የ2018 ዓ.ም የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ከነገ ነሐሴ 20/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሁለት ተከታታይ ቀናት በጠዋት እና በከሰዓት ፈረቃ ይሰጣል።
➫ ተፈታኞች ፈተናው ከሚጀመርበት 3ዐ ደቂቃ ቀድመው በመፈተኛ ማዕከል መገኘት ይኖርባቸዋል፡፡
➫ ፕሪንት ያደረጉትን የመፈተኛ መግቢያ ትኬትዎን (Entrance Ticket) መያዝ አይዘንጉ።
➫ ተፈታኞች ከተመደቡበት ማዕከል ውጪ መፈተን አይችሉም።
➫ የብሔራዊ ፋይዳ መታወቂያ የግድ መያዝ ይኖርብዎታል፡፡
➫ የሞባይል ስልክ፣ ሚሞሪ ያለው የእጅ ሰዓት፣ ... የመሳሰሉ ኤሌክትሮኒክ መሳሪያዎች ይዞ ወደ ፈተና ማዕከል መሔድ አይቻልም። | 1 868 |
| 14 | የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤት ከምሽቱ 1:00 ጀምሮ ማየት ትችላላችሁ ተባለ
በዚህም መሠረት ተፈታኞች ዛሬ ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ.ም ከምሽቱ 1:00 ሰዓት ጀምሮ የተመቻቹትን ዲጂታል አማራጮች በመጠቀም ውጤታቸውን መመልከት ይችላሉ።
ውጤት መመልከቻ አማራጮች፡
1ኛ በድረ-ገጽ (Website): https://result.eaes.et
2ኛ.በቴሌግራም ቦት (Telegram): https://result.eaes.et/telegram
3ኛ በአጭር የጽሑፍ መልዕክት (SMS): https://result.eaes.et/sms
የቅሬታ ማቅረቢያ ጊዜና መንገድ አገልግሎቱ አያይዞ እንዳሳወቀው፣ በውጤቱ ላይ ቅሬታ ያላቸው ተፈታኞች በአካል መምጣት ሳይጠበቅባቸው በኦንላይን ማቅረብ ይችላሉ።
ቅሬታ ለማስገባት https://result.eaes.et/complaint የሚለውን ማስፈንጠሪያ መጠቀም የሚቻል ሲሆን፣ ማመልከቻው ከዛሬ ነሐሴ 19 እስከ ነሐሴ 26 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 10:00 ሰዓት ድረስ ክፍት ሆኖ ይቆያል። የተሰጠውን ምላሽም በተመሳሳይ ሊንክ መከታተል ይቻላል።
©️የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት | 1 741 |
| 15 | ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1501ኛው የነብዩ መሀመድ የመውሊድ በዓል በሠላም አደረሳችሁ። በዓሉ የሰላም እና የበረከት እንዲሆንላችሁ እንመኛለን ። | 1 371 |
| 16 | ዜና ዕረፍት
፨፨፨፨፨፨
በሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ማስተማሪያ ሆስፒታል የጤና ባለሙያ የነበሩት ሲ/ር ካሳዬ ሀጎስ በገጠማቸው የጤና እክል ምክንያት በማስተማሪያ ሆስፒታሉ በህክምና ሲረዱ ቆይተው ዛሬ ነሀሴ 3 ቀን 2018 ዓ.ም. ከዚህ አለም ድካም አርፈዋል።
መላው የሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ በሲ/ር ካሳዬ ሀጎስ ህልፈት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለጸ ፈጣሪ ለመላው ቤተሰባቸውና የስራ ባልደረቦቻቸው መጽናናትን እንዲሰጣቸው ይመኛል ።
የሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ የሕዝብና አለም አቀፍ ግንኙነት ስራ አስፈጻሚ | 5 906 |
| 17 | بدون متن... | 2 765 |
| 18 | ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ እና የፔሉም ኢትዮጵያ ኮንሶርሲየም በማህበረሰብ መሠረት የበግ ዝርያ ማሻሻያ ፕሮግራምና የአገር በቀል ዕውቀት ልማት ላይ የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ።
ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ እና የፔሉም ኢትዮጵያ ኮንሶርሲየም በማህበረሰብ መሠረት የበግ ዝርያ ማሻሻያ ፕሮግራም (Community-Based Sheep Breeding Program – CBBP) እና የአገር በቀል ዕውቀትን በማልማት፣ በመመዝገብ እና በማስፋፋት ዙሪያ በጋራ ለመስራት የመግባቢያ ሰነድ (MoU) ተፈራርመዋል።
የመግባቢያ ሰነዱ ሐምሌ 30 ቀን 2018 ዓ.ም. (6 August 2026) በአዲስ አበባ በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ክቡር ዶ/ር ዋቆ ገዳ እና በፔሉም ኢትዮጵያ ኮንሶርሲየም ዳይሬክተር ዶ/ር ኃይሉ አራያ ተፈርሟል።
ይህ ትብብር የጋራ ምርምርን፣ የማህበረሰብ ተሳትፎን እና ዘላቂ የእንስሳት ልማትን ለማጠናከር እንዲሁም የአገር በቀል ዕውቀትን ለመጠበቅ፣ ለማሳደግ እና ለተግባር ለማዋል ያለመ ነው። በዚህ ትብብር ሁለቱ ተቋማት የበግ ዘረመል ማሻሻያን በማጠናከር፣ የገጠር ማህበረሰቦችን ኑሮ በማሻሻል እና ዘላቂ የግብርና ልማትን በመደገፍ በጋራ ይሰራሉ።
የስምምነቱ አካል በመሆን፣ የCommunity-Based Sheep Breeding Program (CBBP) አርሶ አደሮች ቡድን ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ከICARDA ጋር በመተባበር ያቋቋመውን የማጂ የበግ ዝርያ ማሻሻያ ፕሮግራም (Maji Sheep CBBP) ይጎበኛሉ።
ይህ የልምድ ልውውጥ ጉብኝት ተሳታፊዎች ልምዶቻቸውን እንዲለዋወጡ፣ ምርጥ ተሞክሮዎችን እንዲጋሩ እና በማህበረሰብ መሠረት የበግ ዝርያ ማሻሻያና አስተዳደር ዙሪያ ያላቸውን ዕውቀትና ክህሎት እንዲያጠናክሩ ያግዛል።
Mizan Tepi University and PELUM Ethiopia Consortium Sign MoU to Strengthen Community-Based Sheep Breeding and Indigenous Knowledge Development
Mizan Tepi University and the PELUM Ethiopia Consortium have signed a Memorandum of Understanding (MoU) to collaborate on the implementation of a Community-Based Sheep Breeding Program (CBBP) and the development, documentation, and promotion of indigenous knowledge.
The MoU was signed on 6 August 2026 in Addis Ababa by H.E. Dr. Wako Geda, President of Mizan Tepi University, and Dr. Hailu Araya, Director of the PELUM Ethiopia Consortium.
The partnership aims to strengthen collaborative research, community engagement, and sustainable livestock development while preserving and promoting indigenous knowledge.
Through this collaboration, the two institutions will work together to enhance sheep genetic improvement, improve rural livelihoods, and support sustainable agricultural development.
As part of the agreement, a team of Community-Based Sheep Breeding Program (CBBP) farmers will | 1 810 |
| 19 | Honorable Dr. Wako Geda
የልማትና የለውጥ አምባሳደር፣ የአመራርና የመሪነት ጥበብ ማከማቻ መጋዝን፣የቅርብ ወራጅ ሳይሆን ለነገ አሻግሮ ለትውልድ አሳቢ፣ ቅንና ከሁሉም ሰው ጋር በአወንታዊ ሀሳብ ተግባቢ፣ ስራ ወዳድና የተግባር ሰው
የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ ፕረዚዳንት ( ክብር ዶ/ር ዋቆ ገዳ) በርታ ፈጣሪ ሁሌም ከጎንህ ሆኖ ያግዝህ ያበረታታህ። እኛም በምንችለው አቅም ሁሉ ከጎንህ ነን🙏🙏 | 2 036 |
| 20 | በጣም ልብ የሚሰብር ዜና ዕረፍት 😭😭😭
ውይኔ መልካም ሰው ፣ የሰው ተጨዋች ለሁለም ሰው አክባሪ የሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ የጠቅላላ አገልግሎት ስራ አስፈጻሚ የነበሩት አቶ ሰይፉ ከማል በገጠማቸው ድንገተኛ ሕመም ምክንያት ዛሬ ሐምሌ 14 ቀን 2018 ዓ.ም. ከዚህ አለም ድካም አርፈዋል።
ለመላው የሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ በአቶ ሰይፉ ከማል ህልፈት የተሰማኝን ጥልቅ ሀዘን እየገለጽኩ ፈጣሪ ለመላው ቤተሰባቸውና የስራ ባልደረቦቻቸው መጽናናትን እንዲሰጣቸው እመኛለሁ ።
ፈጣሪ ነፍሱን በገነት ያኑርልን 😭😭😭😭😭😭😭😭 | 2 383 |
